ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN

‹‹ ››

ኢት-ኢኮኖሚ /ET- ECONOMY PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ፀ/ት ጽዮን ዘማርያም IONOLDMAN 2010 /

1

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

‹‹ ›› ! ኢት-ኢኮኖሚ /ET- ECONOMY PRIVATIZATION IN ETHIOPIA 1996-2018 ፀ/ት ጽዮን ዘማርያም IONOLDMAN 2010 /

2

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

የዴሞክራሲ አብሪ ጥይቶች ‹‹ገድለ ፕራይቬታይዜሽን››በኢትዮጵያ መጽሃፍ ፣ በሁለት ክፍል ይከፈላል እነሱም ቀዳማዊና ዳግማዊ ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ በሚል ይካተታሉ፡፡ በክፍል አንድ ቀዳማዊ ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ከ1986 አስከ 2010 ዓ/ም ድረስ የተደረገውን ፕራይቬታይዜሽን ዝውውር ከምዕራፍ አንድ እስከ ምዕራፍ ሃያ ስድስት ድረስ የተካተተ ሲሆን በውስጡም የእርሻ፣ የገጠርና የከተማ የመሬት ቅርምት፣ የሆቴል፣ የኢንዱስትሪ፣ የወታደራዊ፣ የማዕድን፣ የባንክ ፋይናንስ፣ የአዋጂ ነጋሪ ዘርፎች መንግሥታዊ ዘርፍ ወደ ግሉ ዘርፍ የተደረገ ነቀላና ተከላ እንዴት እንደነበር በመረጃ ተጠናቅሮ ቀርባል፡፡ በክፍል ሁለት ዳግማዊ ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ከ2010ዓ/ም ጀምሮ ያለው ሲሆን ከምዕራፍ ሃያ ሰባት እስከ ምዕራፍ ሠላሳ ዘጠኝ ድረስ ገና የሚደረገውን መንግሥታዊ ዘርፍ ወደ ግል ዘርፍ በከፊል ለማዘዋወር የሚደረገውን ሂደት ያካትታል፡፡ የዴሞክራሲ አብሪ ጥይቶች ተተኩሶል !!!›የዴሞክራሲ ነፃነቶችና የፕሬስ ነፃነቶች፣ የብዙሃን ድርጅቶች ነጻነት፣ የአካዳሚ ነፃነት፣ የማህበራዊ ሚዲያና የድህረ ገፆች መረብ ነጻነቶችን፣ በህብረ ብሄራዊ ትግላችን እንቀዳጃለን፡፡ በኢትዮጵያ የህግ የበላይነት፣ የፍትህ ሥርዓት መከበር፣ የንብረት ባለቤትነት መብት መከበር፣ የመንግሥት ሙስናን ለመዋጋት ያለው አቅም የመሳሰሉት ይጠቀሳሉ፡፡ የሃገር ውስጥና የባህር ማዶ ኢንቨስተሮች የህግ ሉዓላዊነት ያለበት ሃገር መዋለ -ንዋያቸውን አፍሰው በነፃነት ኃብት ማፍራት ይሻሉ፡፡ ህግና ፍትህ ባለበት ሃገር ቀጥተኛ የውጪ ኢንቨስትመንት ፍስት ከአመት አመት እንዲጨምር ያደርጋል፡፡ በኢትዩጵያ ህግ የለም፣ ፍትህና ርትህ አይሠራም፣ የዜጎች ንብረት የማፍራት መብት የለም፡፡ በኢትዩጵያ የህወሓት/ኢህአዴግ መንግሥት በሞኖፖል የተያዙ ንብረቶችና ኃብቶች መካከል፡ -በሃገሪቱ የመሬት ኃብት የህወሓት መንግሥት ስር በመሆኑ የግብርና፣ የማኑፋክቸሪንግና አገልግሎት ዘርፍ ክፍለ ኢኮኖሚ እድገቱ የቀጨጨ ለመሆን በቅቶል፡፡ ህዝባችን የመሬት ኃብት ንብረት የመያዝ መብትና ነፃነት ስለሌለው በርሃብ አለንጋ ይሰቃያል፡፡ ህዝቡን መመገብ የማይችል መንግሥት ህዝቡን መግዛት አይችልም፡፡ ህገ መንግሥቱ በህዝብ ተረቆ፣ በህዝብ መፅደቅ ይኖርበታል፡፡ የኢትዮጵያ ህዝብ ለዴሞክራሲ ትግል ብዙ መሰዋትነት ከፍሎል፣ በግፍ ተገድሎል፣ ታስሮል፣ ተገርፎል፣ ተሰዶል፡፡ ፀረ -ዴሞክራሲ ህወሓት /ኢህአዴግ ፋሽስታዊ መንግስት የህዝቡን ኃብትና ንብረት ለመዝረፍ ሚሊየነሮችና ቢሊየነሮቸች ተፈለፈሉ፡፡ የህወሓት/ኢህአዴግ የፖለቲካ የንግድ ድርጅቶች ለግል ጥቅማቸው ኢኮኖሚውን ዘርፍ ሙሉ በሙሉ ተቆጣጠሩት፡፡ የኢትዮጵያ ህዝብ ባደረገው ህዝባዊ እንቢተኛነትና ተጋድሎው የዴሞክራሲን ካባ ተጎናፅፎል፡፡ የዴሞክራሲ አብሪ ጥይቶች ከአድማስ አድማስ ተቀጣጥሎል፣ የዴሞክራሲያዊ መብቶች፣ የስብዓዊ መብት እንዲከበር በችሮታ ሳይሆን በትግሉ ተቀዳጅቶ የአንባገነን ፋሽስት ስርዓትን ገርስሶ በጥበብ ጥሎል፡፡ የፀረ -ዴሞክራሲ ኃይሎች ሁሌ በመሣሪያ ኃይል የሚያምኑ፣ በመግደል፣ በማሰርና በመግረፍ የሚያምኑ ዘር ተኮር የጦር አበጋዞች ናቸው፡፡ በዚህ የዲጂታል ቴክኖሎጅ ዘመን ዓለማችን ወደ አንድ መንደርነት በተቀየረችበት ዘመን፣ በሃገሮችና በአህጉሮች መሃል የመረጃ መረብ ትስስርና ግልፅነት የሰው ልጆች የስብዓዊ መብቶች ውስጥ በተካተተበት ዘመን አንባገነን መንግሥታት ወንጀል እየሰሩ መግዛት አክትሞል፡፡ ህዝቡ የጠየቀው የብሄራዊ ዳቦ ጥያቄ፣ ፍህታዊ የኢኮኖሚ ኃብት ክፍፍልና ድርሻ በመሆኑ በፕራይቬታይዜሽን ሥም በሙስናና ሌብነት የተዘረፉ የህዝብ ንብረት አስፈላጊው ምርመራ ተደርጎ ገዥዎቹ በህግ ሊጠየቁ ይገባል፡፡ የህወሓት/ኢህአዴግ የፖለቲካ የንግድ ድርጅቶች ንብረት ለህዝብ በአክሲን መሸጥ ይኖርበታል፡፡ የፖለቲካ ፓርቲዎች በህግም ከንግድ ሥራ ተግባር መታገድ ይኖርባቸዋል፡፡ በክልሎች መኃል የተፈጠረው ፍህታዊ ያልሆነ ኃብት 3

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ክፍፍል፣ አድሎና፣ የሙስና አሰራር ተወግዶ፣ አንድ ዘር በሌሎች ዘሮች ኪሳራ መበልፀግ ተወግዶ፣ ሁሉም ኢትዮጵያዊ ከሃገሪቱ ፀጋዎች ፍህታዊ ተጠቃሚ ሆነው በሰላም እንዲኖሩ ማድረግ አስፈላጊ ነው፡፡ በወያኔ የ27 ዓመታት የግፍ አገዛዙ ‹‹ ዴሞክራሲ በደሃ ሃገር አያስፈልግም !!!›› በማለት ሲያጥላሉ ዓመታት አስቆጥረዋል፡፡ የወያኔ መንግሥት ባለሥልጣኖች ከበረሃ ሲመጡ የአስራአንደኛ ክፍል ተማሪዎች የነበሩት በሚኒስትርነት ማዕረግ ሾመቸው ያለእውቀት ሚኒስቴር ሳይሆኑ ሚንስትር አልናቸው፡፡ በዲፕሎማሲ መስክም ብዙዎቹ ያለእውቀት አንባሳደር ሆኑ፣ዶክተር ሳይሆኑ ዶክተር አልናቸው፡፡ የወታደራዊ ሳይንስ ትምህርት ሳይኖራቸው ወርዲያዎቹን ጀነራል ሳይሆኑ ጀነራል አልናቸው፣ ኮነሬል ሳይሆኑ ኮነሬል አልናቸው፡፡ በኢትዮጵያ እውቀት በአፍጢሙ ተደፋ፣ እውቀት የሌለው መሪ እውር እውርን ቢመራው፣ ወጣት ወጣትን ሲመራው አገራችን እንደ አሮጌ ቁና ወደቀች፡፡ ከክርስትና ዘመን ከአምስት መቶ አመታት ገደማ በፊት የቻይና ፈላስፋ ሊቀ ሊቃዉንት ኮንፊሽየስ እንዳለዉ ‹‹ለአንድ አመት እቅድ ካወጣህ፣ ዘር ትከል፡፡ መቼም! ዘር በዘራህ ግዜ የአንድ ግዜ ምርት/አዝመራ ትሰበስባለህ፡፡ ለመቶ አመታት እቅድ ካወጣህ ህዝቡን አስተምር፡፡ መቼም! ህዝቡን ካስተማርክ የአንድ ምዕተ ዓመት የምሁራን መህር ትሰበስባለህ፡፡›› ብሎ ነበር፡፡ Around 500 years before the Christian era began, the ancient Chinese sage Confucius said: “If you plan for a year, plant a seed. If for a hundred years, teach the people. When you sow a seed, you will reap a single harvest. When you teach the people, you will reap a hundred harvests.” የሰው ልጆች ከቀለም ልዩነት፣ ከኃይማኖት፣ ከዘር፣ ከጾታ፣ ልዩነቶች በትምህርት እራሱን ነፃ ማውጣት አለበት፡፡ የህገር ኢኮኖሚን በማሳደግ፣ የህዝቡን ብልጽግና፣ ኃብት የማፍራት ነፃነት፣ የስራ ዕድል በመፍጠር፣ የትምህርትና የንግድ መስፋፋት ልዩነቶቻችንን ቀስ በቀስ እየቀነሱት ይሄዳሉ፡፡ በሃገራችን ህዝብ ለምለም መሬት ይዞ እህል እየተሰፈረለት መኖር አይሻም፡፡ በምግብ እራሶችንን አስካልቻለች ድረስ፣ ድህነት እስካልተቀረፈ ድረስ ልዩነቶች አይጠፉም፡፡ ዴሞክራሲያዊ ባህል በማስፈን ችግሮቻችንን በጠረጵዛ ዙሪያ የመፍታት ልምድ ካካበትን አዲሱን የዲጅታል ቴክኖሎጂ ትምህርት የቀሰሙ ምሁራንና ወጣቶች ሃገሪቱን ወደ አዲስ ምዕራፍ ማሸጋገራቸው አይቀሬ ይሆናል፡፡ ህወሓት ከደደቢት በርሃ ትግል ደርግና ለመጣል ባደረገው ፍልሚያ በመላ ኢትዮጵያ ሲገሰግስ በዘመቻ ዋለልኝ ወሎ እና ሸዋ ሲገባ፣ በዘመቻ ቴድሮስ ጎንደርና ጎጃም ሲገባ፣ በዘመቻ ቢሊሱማ ውልቂጤማ በወለጋ፣ ባሌ፣ ሃረር ሲገባ ‹‹ቤት ለንቦሳ እንቦሳ ሰሮ!!!›› ብሎ ህዝብ ባይቀበለውም ደርግ ያደረገውን ፋሽስታዊ ጭፍጨፋን በማስወገዱ ቀስ በቀስ ህዝባዊ ድጋፍ እያገኘ ለ27 ዓመታት በዘር ተኮር ከፋፍለህ ግዛ አገዛዝ በግፍ ገዛ፡፡ ህወሓት እንደአመጣጡ ከኦሮሚያ ቄሮ ህዝባዊ እንቢተኝነት በሃቀኛው በዘመቻ ቢሊሱማ ውልቂጤማ እንዲወጣ ተደረገ፣ በአማራውም ፋኖ ህዝባዊ ተጋድሎ በሃቀኛው ዘመቻ ቴዎድሮስ እንዲወጣ ተተደረገ፣ በደቡብ ህዝብ በጉራጌ ዘርማ ህዝባዊ አልገዛም ባይነት ትግሉ ተቀጣጥሎ ከደቡብ ክልል ደብዛው ጠፋ፣ በሱማሌ ህዝባዊ አመፅ የህወሓት አከርካሬ ተሰበረ፣ በጋንቤላ ህዝባዊ አብዬት የህወሓት የጦር አበጋዞች የመሬት ቅርምት ሌብነት ለአንዴም ለሁሌም ድባቅ ተመታ፣ የአፋር አንበሶች እንቢ አንገዛም ትግል የማዕድን ኃብቴን አትዘርፍ ተብሎ ህወሓት ተነቅሎ ወጣ፣ በቤኒ ሻንጉል ህዝባዊ አመፅ ተቀጣጠለ፣ በአዲስ አበባ በድሬዳዎ፣ በባህር ዳር፣ ጎንደር፣ ሃዋሳ፣ አዳማ፣ ነቀምት፣ በመላ የኢዮጵያ ከተሞች ህወሓት እንደገባ እንደጉም በነነ፣ ከመቐለ የፀረ-ዴሞክራሲ ኃይል ሆኖ በዘረፈው ገንዘብና መሣሪያ ሽብር ስፖንሰር እያደረገ ለጊዜው ከትሞል የትግራን ህዝብ በስብዓዊ ጋሻነት ይዞ የሚቆይበት ጥቂት ሰዓታት ብቻ ቀርቶታል፣ ህዝብ አንቅሮ ሲተፋው፣ የመጨረሻው ምሽጉ የደደቢት በርሃ እንደሚሆን አያጠራጥርም፡፡ በእውቁ ጋዜጠኛና ደራሲ ሙሉጌታ ሉሌ እንደፃፈው ‹‹ኢትዮጵያ የተፈጠረችው እንዲያ ነው- ዓለምም የተፈጠረችው እንዲያ ነው፡፡ የማግለል ፖለቲካ ደግሞ በዚህ ላይ በተፃራሪ የቆመ ነው፡፡ ይህም የእውነታ የተቀጣጠለ መዋቅር የፈጠረው ስለሆነ ጆን ዶን ከሁለት መቶ ዓመታት በፊት ‹‹ ማንም በራሱ ደሴት ሊሆን አይችልም፡፡ ሁላችንም የአኅጉሩ ቁራጭ- የዋናው ክፋይ ነን፡፡ የማንም መወገድ፣ የማንም መገለል 4

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA -የማንም ሞት ይጎዳኛል (diminishes me) ምክንያቱም የሰው ልጆች ጉዳይ ሁሉ ያገባኛልና›› ብሎ ጮኃል፡፡ የኢትዮጵያዊያን ሕልም ለማወቅም ሆነ ለመቅረፅ ከፈለግን ትክክለኛው ግንዛቤና አቅጣጫ ይህ መሆን ያለበት ይመስለኛል፡፡ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ከአእምሮችን ልናስወጣው የሚገባን አሳብ ‹‹ ትልቅ ብሔረሰብና ትንሽ ብሔረሰብ- እኛና እነሱ ›› የሚለውን ነው፡፡ ከሐዲና ጀግና- ይሉኝታ ያለውና ይሉኝታ የሌለው- እንዲህ ያለ አመለካከት በመካከላችን እየተሰራጨ ይገኛል፡፡››…… ‹‹ሁላችንም ማወቅ ያለብን እነዚህም ወገኞች ከዚህ አፈር የተፈጠሩ ሥራቸውና መሠረታቸው ከዚሁ መሬት የተመዘዙ ናቸው፡፡ ግለሰቦች ወንጀል ከሠሩ የሚገባቸውን ሕጋዊ ቅጣት ያገኛሉ እንጂ ከዚህ አገር በረከትም ሆነ መቅሰፍት ተካፋይነታቸውን የሚያስቀር የለም፡፡ ከወያኔ ጋር መቆምና ሕዝብን ማሰቃየት ወንጀል ሆኖ በታሪክ በመጭው የመንግሥት ትውልድ ሲያስቀጣ አብሮ የቆመው ሊያመልጥ አይችልም፡፡ ለኢትዮጵያ ታላቅነትና ታሪክ ታማኝ ሆኖ የነበረው ሁሉ- ትግሬ አማራ-ኦሮሞ- ሁሉም- በታሪክ ጅረት ታጥቦ ይወጣል፡፡ እንደ አርማጌዶን ነው፡፡ ሁሉንም ሥራው ነፃ ያወጣዋል፡፡›› በማለት በጦቢያ አራተኛ ዓመት (ቁጥር9/ ገጽ 8ና9) 1988ዓ/ም ተንብየው ነበር፡፡

5

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

- /ET- ECONOMY ‹‹ፕራይቬታይዜሽን››፣ የመንግሥታዊ ዘርፍ፤ ነቀላና ተከላ! The Transation from Privatization to Bribe-VATIZATION ማውጫ ኢት-ኢኮኖሚ /ET- ECONOMY

‹‹ገድለ ፕራይቬታይዜሽን››በኢትዮጵያ ! መግቢያ ‹‹የዴሞክራሲ አብሪ ጥይቶች›› ቀዳማዊ ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ምዕራፍ {1} የመንግስት ልማት ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ኤጀንሲ ከ1986-2006ዓ/ም ‹‹የፕራይቬታይዜሽን››፣ የእርሻ ዘርፍ!!!›› ምዕራፍ {2} ‹‹የፕራይቬታይዜሽን››፣ የእርሻ ሚሊየነሮች!!! ምዕራፍ {3} የገጠር የመሬት ቅርምት!!! ‹‹የፕራይቬታይዜሽን››፣ የሪል አስቴት ዘርፍ!!!›› ምዕራፍ {4} የከተማ የመሬት ቅርምት!!! ምዕራፍ {5} በምላሳዊው መንግሥት፣የመሬት ቅርምት ቢሊየነሮች!!! ምዕራፍ {6} ለ77 የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች ቢሮዎች፣380 ሚሊዩን ብር በዓመት ምዕራፍ {7} ደሃ አዳኝ ሻርክ ባንኮች!!! የዲያስፖራ የሞርጌጅ ብድር አካውንት!!! ምዕራፍ {8} 37 ሽህ የ40/60 የመኖሪያ ቤት ተመዝጋቢዎች ውል አቆርጠዋል! ምዕራፍ {9} ከአገር በቀል ወደ አገር ነቀል የሪል ስቴት ዲቭሎፕርነት!!! የመሬት ቅርምት ሚሊየነሮች!!!›› ‹‹የፕራይቬታይዜሽን››፣ የሆቴል ዘርፍ!!!›› ምዕራፍ {10} ‹‹የፕራይቬታይዜሽን››፣ የሆቴል ሚሊየነሮች!!! ምዕራፍ {11} እቴጌ ጣይቱ ሆቴል ‹‹የፕራይቬታይዜሽን››፣የእንዱስትሪ ዘርፍ!!!›› ምዕራፍ {12} የመንግሥታዊ ዘርፍ፤ነቀላና ተከላ!!! ‹‹የፕራይቬታይዜሽን››፣የወታደራዊ ዘርፍ!!!›› ምዕራፍ {13} የወታደራዊው ዘርፍ፤ነቀላና ተከላ!!!የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ምዕራፍ {14} ሜቴክ የእንግዴ ልጅ ሚሊየነሮች! በስመ ‹‹ፕራይቬታይዜሽን!›› ምዕራፍ {15} የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን! በስመ ‹‹ፕራይቬታይዜሽን!›› ‹‹የፕራይቬታይዜሽን›› የማዕድን ዘርፍ!!!›› ምዕራፍ {16} የለገደንቢ ወርቅ ማዕድን የኮንትራት ውል አበቃ!!! ምዕራፍ {17} ‹‹የዘገነም፣ ያልዘገነም እኩል አዘነ›› ምዕራፍ {18} ‹‹ ኢዛና ወርቅ ማዕድን ፣ የዘገነም፣ ያልዘገነም እኩል አዘነ›› ምዕራፍ {19}‹ ወያኔ የለገደንቢ ማዕድን ፈጅ!!! ምዕራፍ {20}‹ ህወሓት/ኢፈርት የኢዛና ወርቅ ማዕድን ፈጅ!!! ‹‹የፕራይቬታይዜሽን››፣ የባንክ ፋይናንሻል ዘርፍ!!!›› ምዕራፍ {21} የባንክና ፋይናንሻል ዘርፍ ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ምዕራፍ {22} የኢህአዴግ የግል ባንኮችና ኢንሹራንሶች!!!‹‹የላጪን ልጅ ቅማል በላት!!!›› ምዕራፍ {23} የኢህአዴግ የግል ማይክሮ ፋይናንስ ተቆማት!!! ‹ወዶ ዕዳ!!!› ‹እያዩ ገደል!!!› ‹ቡሌ ሴና!!!› ምዕራፍ {24} ‹‹አይ ኤም ኤፍ፣ የኢትዮጵያ የዕዳ መሸከም ጫናና ወለድ የመክፈል አቅም አስጊ ደረጃ ላይ ደርሶል አለ!›› ‹‹የፕራይቬታይዜሽን››፣አዋጂ ነጋሪ ዘርፍ!!!›› ምዕራፍ {25} አዋጂ ነጋሪ!!! የሚዲያ/ መገናኛ ብዙሃን ፕራይቬታይዜሽን 6

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ምዕራፍ{26} የቻይና ወያኔ የእንጀራ እናት ጡጦ ‹ሴት-ቶፕ ቦክስ› ሴራ! በዞን ዘጠኝ የፕሬስ ነፃነት አፈና! ምዕራፍ {27} የቻይና ወያኔ የእንጀራ እናት ጡጦ ‹ሴት-ቶፕ ቦክስ› ሴራ! ዳግማዊው ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ THE SECOND PRIVITAIZATION IN ETHIOPIA ምዕራፍ {28} በኢትዩጵያ የመንግሥት ልማት ድርጅቶችን ወደግል ይዞታ የማዘዋወር ሂደት ምዕራፍ {29} ‹‹‹የጂቲፒ ቱ፣ ሞቱ!!! የዓሣ ግማቱ ከአናቱ!!! ››!!! ምዕራፍ {30} የቻይና መንግሥት የኢትዩጵያ መንግሥታዊ የልማት ድርጅቶችን ፕራይቬታይዝ እያደረገ ነው! ምዕራፍ {31} የፕራይቬታይዜሽን ምክር ቤት!!! ምዕራፍ {32} ለኢትዮጵያ ፕራይቬታይዜሽን ምክር ቤት!!!

7

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

ቀዳማዊ ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ THE FIRST PRIVITAIZATION IN ETHIOPIA

8

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

{1}

1986-2006/ (PRIVATIZATION AND PUBLIC ENTERPRISES SUPERVISING AGENCY )

( NATIONALIZED : state-owned- publicly owned) 1967 () - 20/1974 ( Ministry of National Resource Development ) () 9

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA 1. 2. 3.

E

1980 2000 / E - (structural adjustment program) - E - 10

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ()

‹‹ ››!!!

‹‹ ÷ ››

‹‹ ›› / / ‹‹ ›› / ‹‹ ! - (Resource Nationalism–Risky For Africa’s Economic Growth) 1 ‹‹ 11

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA 49 ‹ › 51 49 ›› 1 perlite, diatomite, halite, {I} (limestone, sandstone, gypsum, clay, lignite, potash) {II} oil shale, and oil & gas. {III} (opal,) {IV} (gold, platinum, niobium, tantalum, nickel, cooper, chrome, manganese, laterite iron ore, bentonite,)

1994 ss - 6717 1994 293 state-owned

12

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA - • • • 67.17 1994 293 5 16 -

146/1998 3 - • • •

20 365 !!! 1986 3.3 :: 1986 . 2006 / 18.3 14.3 13

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA (78.1%) (21.9%)

1996 2000 166 130 45 10 36 ( )

() 56.25 18.75 12.5 6.25 6.25 ( )

( ) 2003 225 11 (R) Privatized enterprises through Restitution and revenue collected for additional investment made by the state after expropriation, in accordance to Proclamation No. 110/1995 131 47 2 25 20 () ( ) 86 14 2003 () 87 6.3 3 3

( ) 14

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA 1994/95 1998/99 2001 () EE¹

20 365 1996 . 2006 / 18.3 (21.9%) 14.3 (78.1%) - • - ss

• ) )

15

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ) ) ) () 98 2 51 49 1997 / • E • () ss 1995 2014 370 370 19 ,831 ,560 ,000 20 991 ,578 ,000 370 2,679 ,940.5 223 ,328.4 2.1 ( ( ) )

16

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

‹‹ ›› !!!››

17

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

{2}

‹‹›› !!! ‹‹ !!!›› ( ) (PRIVATIZATION ( BRIBE- VATIZATION ) AND PUBLIC ENTERPRISES SUPERVISING AGENCY ) 26 365 ‹‹ ›› !!! 1986 ‹‹ ›› 3.3 :: 1997 / 2006 / 15 18.3 ‹‹ 3 ›› 2 - ‹‹ The purpose of privatization is to limit the involvement of government in the productive sector of the economy so that it makes public sector reforms to relieve scarce resources and re-deploy them to higher priority poverty reduction programs. In the case of Ethiopia the government has undertaken

18

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA privatization programs at the risk of consolidating the state owned enterprises in the hand of few oligarchs. ›› By Ezana Kebede, August 19, 2014 ‹‹ The government should privatize these large companies, if only it identifies operational inefficiencies, to have a better management, technology transfer and transparency. Even then, it could privatize a portion of these public firms only to add value, and not to be sold to single investor, but to the general public. ›› / 1994 / ( ) 1994/95 2003 (List of Privatized Stat Owned Enterprises from 1994/95 up to March 2003) {1} 2/10/2000/ 4,013,003.00 {2} 23 10/6/2000 / 1,200,000 {3} 8/18/2000 / 2,620,656 {4} (4 ) 7/7/2000 / - 103,750,000 {5} (3 ) 7/7/2000 / - 222,695,938 {6} 3/15/2000 / 1,800,000 {7} 7/2/1998 / 250,900 {8} 3/4/2000 / 750,000 {9} 9/3/1999 / 515,645.30 {10} 1/8/1998 / 8,027,302.23 {11} 1/8/1998 / 74,778,978.10 19

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA {12} 3/27/1999 / / 8,056.09 {13} 9/13/1999 / 800,000 {14} 9/13/1999 / / 730,000 {15} 1/8/1998 / 144,177,665.10 {16} 10/25/1999 / 2,917,296.55 {17} 4/12/2001 / 1,200,000 {18} 3/5/2001 / 5,280,000 {19} / 2,832,242.61 {20} 2,212,549.40 1994/95 2003 / 580 560 232 553 429 883 95 {1} (4 ) 7/7/2000 /- 103,750,000.00 (2) 7/7/2000 / - 222,695,938.00 (3) 1/8/1998 / 8,027,302.23 (4) 1/8/1998 / 74,778,978.10 (5) 1/8/1998 / 144,177,665.10

- Agri-Ceft Ethiopia - 2005 2007 2400 18000 2007/08 - 20.6 Agri-Ceft. Agri-Ceft 20

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA Ethiopia was established and started its operation in 2005 by producing and exporting coffee. In 2007, it acquired various state-owned grain farms and tea plantations and started producing and marketing maize and tea. It employs about 2,400 permanent employees and up to 18,000 daily labourers. Agri-Ceft is planning to start producing essential oils for the export market. The firm had a reported annual turnover of $20.6m in FY2007/08. 250 300 ‹‹ ›› -

(HORIZON Plantations PLC) {1} (Upper Awash Agro-Industry) 860 {2} (Coffee Processing & Warehouse Enterprise) 228.2 {3} (Gojeb Farm) 35.1 1 123 ‹‹ 1.1 ›› 20 2009/ ó E 77 (PRIVATIZATION AND PUBLIC ENTERPRISES SUPERVISING AGENCY ) ‹‹ !!!›› “Killing the Goose that laid the golden eggs.” :: 5 300 / !!! 2025 8.4 - 21

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA / -

- 1- Privatization and Public enterprises supervising agency and own competition. 2- The author is graduate student at John Hopkins niversity. Email: [email protected]

/ !!! !!! !!!

22

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

{3}

የገጠር የመሬት ቅርምት!!!

“የማይነጋ ሕልም ሳልም የማይድን በሽታ ሳክም የማያድግ ችግኝ ስከረክም እኔ ለእኔ ኖሬ አላውቅም፡፡” በዓሉ ግርማ ኦሮማይ የተፈጥሮ ሀብትን መሬት በመሸጥ ሀብት አይፈጠርም!!! የወያኔ የጦር አበጋዞች መንግስት የኪራይ ሰብሳቢነት የኢኮኖሚ ፖሊሲ በሃገሪቱ ኢኮኖሚ ዘርፎች ውስጥ ተጨማሪ እሴት የማይፈጥር፤ምርታማነትና የተትረፈረፈ ምርት የማያስገኝ፣ ተጨማሪ የሰው ኃይል ልማትና ቅጥር በአጠቃላይ ለህብረተሰቡ ተጨማሪ ኃብት የመፍጠር አቅም የሌለዉ ብልሹ ስርዓት ነው፡፡ የወያኔ መንግስት የኪራይ ሰብሳቢነት የኢኮኖሚ ፖሊሲ ተጠቃሚ ካንፓኒዎች፤የንግድ ድርጅቶችና ግለሰቦች ኃብታቸውንና ንዋያቸውን የሚያፈሱት ልዩ የኢኮኖሚ ጥቅም ለማግኘት የሌላው ሰው ኃብትን በህጋዊ ሽፋን የገጠርና የከተማ ፤የህዝቡን ሰፊ መሬት በመዝረፍና በመንጠቅ በምትኩም ለህብረተሰቡ ምንም የኃብት ጥቅም የማያስገኝና ለሃገርና ለህዝብ የሚያተርፈው አንዳችም የኃብት ፈጠራና ጥቅም እንደሌለ የኢኮኖሚ ጠበብት ያረጋግጣሉ፡፡ DEFINITION of 'Rent-Seeking' “When a company, organization or individual uses their resources to obtain an economic gain from others without reciprocating any benefits back to society through wealth creation.’’ የኢንቫሮመንታል ኢኮኖሚክስ ተመራማሪና አማካሪ አቶ ውብሸት ጌታሁን ‹የኢኮኖሚው ስነ-ምኅዳር› በሚለው መፅኃፋቸው እንዲህ ይላሉ፡፡ ‹ታዳጊ የአፍሪካ ሀገራት ሀብት ከመፍጠር ይልቅ የተፈጥሮ ሀብትን ወደ ገንዘብ የመመንዘር ንግድ ላይ ብቻ ስላተኮሩ ብክነት ብክለትን ይወልዳልና የሚያስከትለው ውድመት ቀላል አይሆንም›

23

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ‹በመሠረቱ የገንዘብ ሀራራን ለመወጣት መድኃኒቱ ሀብት መፍጠር ነው፡፡ ሀብት ለመፍጠር ደግሞ የተፈጥሮ ሃብት የሌላቸው ሃገራት ለምሳሌ ጃፓን፤ታይዋን፤እስራኤልና ሌሎችም በፈጠራ ክህሎታቸው ተጠቅመው ቅሪት አፍርተዋል፡፡ የሥራ ዕድሎችም ከፍተዋል፡፡ የተፈጥሮ ሀብትን በመሸጥ ሀብት አይፈጠርም፡፡ የተወረሰም ያልቃል እንጂ በውርስ ሀብት አይተካም፡፡ በአንዳንድ ሀገሮች ልጅ እንካóን የወላጆቹን ሀብት እንዳይወርስ የሚከለክል ሕግ አለ፡፡ ሀብትን ይፈጥሩታል እንጂ አይወርሱትም እንዲል ብሂሉ ሀብት የሚፈጠረው ሰው ጉልበት እስካለው ድረስ ብቻ እንደወደል አህያ በጉልበት ብቻ ለፍቶና ሰርቶ አይደለም፡፡ እያንዳንዱ ሰው (አካል ጉዳተኞችንና አቅመ-ደካሞችን ጨምሮ) በፈጠራ ችሎታው ተጠቅሞ ባለው ክህሎት መጠን ሀብትን ይፈጥራል፡፡› የወያኔ የጦር አበጋዞች መንግስት የተፈጥሮ ሀብትን የከተማና የገጠር መሬቶችን በመሸጥ የኪራይ ሰብሳቢነት የኢኮኖሚ ፖሊሲ በማራመድ ላይ ይገኛል፡፡ መሬት በመሽጥ ሀብት አይፈጠርም፤ የሥራ እድል አይፈጠርም፤ተጨማሪ ዕሴትና ምርት አያስገኝም፤በአጠቃላይ ለህብረተሰቡ ቅሪት የሚሆን ተጨማሪ ኃብት አያፈራም፡፡ በገበያ መር ኢኮኖሚ የመንግስት ጣልቃ ገብነትትና እገዳ የአንድ አገርን የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ እንዳይሰልጥ በማድረግና እንቅፋት በመሆን ኪራይ ሰብሳቢው መንግስት ትልቅ ሚና ይጫወታል፡፡ ይህ የኪራይ ሰብሳቢው መንግስት ጣልቃ ገብነትትና እገዳ የግሉ ዘርፍ እንዳያድግና ህብረተሰቡ በነፃ ኢኮኖሚው ውስጥ እንዳይንቀሳቀስ ያግታል፡፡ BREAKING DOWN 'Rent-Seeking' “An example of rent-seeking is when a company lobbies the government for loan subsidies, grants or tariff protection. These activities don't create any benefit for society, they just redistribute resources from the taxpayers to the special-interest group. ”

የወያኔ የጦር አበጋዞች መንግስት የገጠር ኪራይ ሰብሳቢነት የኢኮኖሚ ፖሊሲ ዘርፈ ብዙ ገፅታዎች እንደሚከተለው ይተነተናሉ፡- የእርሻና ተፈጥሮና ሀብት ሚኒስቴር በፌዶራል መንግስት ስም ከክልል መንግስቶች 3,589,678 ሚሊዩን ሔክታር መሬት በውክልና ተረክቦል፡፡ ክልሎች በውክልና ሥልጣንና ተግባሮቻቸውን ለፌዶራል መንግስት መስጠት ስለመቻላቸው በሃገሪቱ ህገ መንግስት አንቀፅ 50 ን ዑ ስ አንቀፅ 9 የተቀመጠ የውክልና አሠጣጥ የለም፡፡ በተለያዩ ግዜያት የእርሻና ተፈጥሮና ሀብት ሚኒስቴር 2.5 ሚሊዩን ሔክታር መሬት ለተለያዩ ኩባንያዎች አከፋፍሎል፡፡ ከተከፋፈለው መሬት ውስጥ የለማው በጣም ጥቂቱ መሬት ብቻ እንደሆነ በጥናት ተረጋግጦል፡፡ የህንዱ ካሩቱሪ ኩባንያ ለ 50 አመታት ለሚቆይ የሊዝ ውል በርካሽ ዋጋ ከተሸጠለት ከ 311 ሽህ ሔክታር መሬት ውስጥ 1200 ሔክታር መሬት ብቻ አልምቶ ጥራጥሬ፤ የፓልም ዛፍ፤ሩዝና ሸንኮራ አገዳ እንዳለማ ይታወቃል፡፡የህንዱን የካራቱሪ የእርሻ መሬት የሚገኘው በጋንቤላክልል ኑ ዌ ር ዞን፤ጂካዎ ወረዳና ኢታንግ ልዩ ዞን ሲሆን የመሬት ቅርምቱ ውጤት ህዝብ ማፈናቀሉ፤የደን ኃብት መጨፍጨፍ፤የዱር እንሰሳት ኃብት ጥፋት እንደሆነ ልብ ይበሉ፡፡ ህብረተሰቡ ያገኘው የስራ እድል የለም፤የተትረፈረፈ ምርት የለም፤ የቆመጡለት የውጭ ምንዛሪም አልተገኘም፡፡ ሃገሪቱም በምግብ ራሶን እንድትችል (food security needs of the country) አላደረገም፡፡

በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሀገር ልማት መካነ ጥናት ተቀ õም ከፍተኛ ተመራማሪ የሆኑት አቶ ደሳለኝ ራህመቶ የኩባንያ እርሻዎች ውድቀት ላይ መድረሳቸውን በተመለከተ‹እነዚህ እርሻዎች በሚያስከትሉት የደን ውድመት፤ የአርሶአደሮች መፈናቀል፤ የምርታማነት ል ኬ ት ማሳያ፤በረሃማነትን ከመፍጠርና የተፈጥሮ ሚዛንን ከመጠበቅ አንፃር አበረታች ውጤት አልታየባቸውም፡፡› የፌዶራል መንግስት ለሰፋፊ እርሳዎች 3,589,678 ሚሊዩን ሔክታር መሬት ለኢንቨስተሮች ለማከፋፈል ከክልል መንግስቶች በተለይ አማራ 420,000 ሔክታር፤አፋር 409,678ሔክታር፤ቤኒሻንጉል ጉሙዝ 691,984 ሔክታር፤ ከጋምቤላ 829,199 ሔክታር፤ ኦሮሚያ 1,057,866 ሔክታር፤እና ደቡብ ክልል 180,625 ሔክታር በመውሰድ የገጠር ኪራይ ሰብሳቢነት የኢኮኖሚ ፖሊሲ በፈጠረው የመሬት ቅርምት ደሃው ገበሬና አርብቶ አደሩ ከመሬቱ ተፈናቅሎ፡፡ በውጤቱም 15 ሚሊዩን ህዝብ በርሃብ አለንጋ ተገርፎል፡፡

Table 1. Investment Land under Federal Land Bank No Regions Land in Hectares 24

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA 1 Amhara 420,000 (not yet confirmed) 2 Afar 409,678 3 BeniShangul 691,984 4 Gambella 829,199 5 1,057,866 6 SNNP 180,625 Total 3,589,678 Source: MOARD 2009c, 2010a ; interviews with Oromia land environment bureau http://www.landgovernance.org/system/files/Ethiopia _ Rahmato _ FSS _ 0.pdf . So far there are no established and commonly accepted rules, procedures or guidelines for transfer of land to investors. At present there are two major channels through which land is provided to investors: the Regions, and the federal government, through MOARD. While the latter has drafted standard guidelines for land transfers, rent assessment and land use practices, these have not yet been adopted by the Regions and are not common procedure (see MOARD 2009c,d,e). The new guidelines increase the rates substantially, though it may not be considered high by standards of other countries. The draft establishes a maximum of 2660or 2541 Birr per hectare for irrigated or rain-fed land, respectively, located within a 100 km of Addis Ababa, and a minimum of 158 or 111 Birr for similar lands located more than 700 km away (MOARD 2009d).

‹‹የኩባንያ እርሻዎች በአፍሪካ ውስጥ አፈሩን በዝብዘው ላለመሄዳቸው ምን ዋስትና ይሰጣሉ ? ይ ኼ ሁሉ መሬት ለውጭ ባለሀብት ተሰጥቶ ለሀገሪቱ የሚያስገኘው ገቢ ትንበያ( Revenue projection ) በግልፅ የተቀመጠ ጉዳይ አይደለም፡፡ ጥቅምና ጉዳት( Cost-benefit analysis ) ስሌት ሳይሰራ እንዴት ተደርጎ በሚሊዩን ሄክታር የሚቆጠር ድንግል መሬት ይሰጣል ? ›› ‹‹ለመሆኑ የሚቀ õቀõሙት የኩባንያ እርሻዎች ከሚያወድሙት የብዝሃ ሕይወት ሀብት (የአለም ቅርስ ሆኖ ይገኛል) ዋጋ ግምት የበለጠ ሀብት ለመፍጠራቸው ምን የተቀመጠ ስሌት አለ ? የምግብ እህል ዋጋ በመናሩ፤የምግብ እህል አቅርቦት እጥረት በመፈጠሩና የነዳጅ ሽያጭ ገንዘብ / ፔ ትሮ-ዶላር/ ስላለ ብቻ ያለምንም ቀደምት የኩባንያ አመራርና አስተዳደር ልምድ/ተመክሮ፤በመቶ ሽዎች ሄክታር የሚቆጠር መሬት አልምቶ፤ዘላቂ ልማት ማምጣት ስለመቻሉስ ታሳቢ የተደረጉ ነገሮች ምንድናቸው ? ኢትዩጵያ የዓለም አቀፍ ስምምነቶች ፈራሚ ብቻም ሳትሆን የዓለም ቅርስ መገኛ ነች፡፡ ለዚህም ስብአዊ ቅርስና የተፈጥሮ ታሪክ ቅርስ ባለቤት በመሆኑም የአካባቢ ክብካቤ ኮድ ትግበራ() ለየሴክተሮቹ ስራ ላይ ማዋል ይጠበቅባታል፡፡ እነዚህ ኢንቨስተሮች የአካባቢና ማህበራዊ ማኔጅመንት ትግበራ ሰነድ አቅርበዋልን ? ›› ከሰንጠረ ዡ እንደሚስተዋለው የመሬት ሊዝ ውል ዋጋ በኦሮሚያ ክልል ከፍተኛው ኪራይ 135 ብር በሄክታር በአመት ሲሆን ዝቅተኛው ኪራይ 25 ብርና 35 ብር በሄክታር በአመት በቤኒሻንጉል-ጉሙዝና በጋምቤላ እንደሆነ ያስተውሉ፡፡ የመሬት ሊዙ ዋጋ ከየትኛውም ዓለም በጣም ርካሽ እንደሆነ አጥኝዎች ያረጋግጣሉ፡፡ Table 2. Rent of Land in Selected Regions (Birr/ha/year) Regions Maximum Rent Minimum Rent Amhara 79.37 14.21 BeniShangul 25.00 15.00 Gambella 30.00 20.00 Oromia 135.00 70.00 SNNP 117.00 30.00 Tigrai 40.00 30.00 Source: Regional legislations (in Dessalegn 2009) ; findings from field interviews http://www.landgovernance.org/system/files/Ethiopia _ Rahmato _ FSS _ 0.pdf .

• These rental fees are ridiculously low by any standards, indeed one Indian investor who had just been given a sizable chunk of land in the west of country called them “throw-away” fees. Many foreign investors who have ac q uired land have been overjoyed by the rates as well as the generous 25

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA financial incentives they are eligible for as discuss earlier in this paper. So low are the fees –and this is even recognized by government authorities- that investors are encouraged to re q uest more land than they can possible manage, and many leave the land lie idle for several years as a conse q uence. The rates are still in place despite the depreciation of the Birr against all major currencies and despite growing inflation in the country18. There have been suggestions from MOARD and others to increase the rental fee, but many Regions have not yet made any firm decisions on the matter at present.

ከሰንጠረ ዡ እንደሚስተዋለው የመሬት ሊዝ ውል የፈፀሙ የውጭ ሃገርና የሃገር ውስጥ ኢንቨስተሮች ዝርዝር፤የወሰዱት መሬት በሄክታር፤ የሚያመርቱት ምርት ዓይነት (ባዩፊውል (Biofuel) ከበቆሎ፣ከሸንኮራ አገዳ ወዘተ ጭማቂ በመቀመም ለነዳጅነት የሚያገለግል እንደ ኢታኖል ምርት ዓይነት ኘው፡፡) እና መሬቱ የሚገኝበት ቦታ በዝርዝር ይቀርባል፡፡

Table A1. Partial List of Large -Scale Land Transfers in Ethiopia (except Gambella) Investor Foreign Land Size Crops Location Domestic (Hectares) Al Habesh Pakistan 28,000 Sugar estate Wollega,Oro Ambassel domestic 10,000 Biofuel crops Metekel,BS B & D Food U SA 18,000 Sugar estate Awi,Amhara Chadha Agro India 122,000 Sugar, Biofuel Oromia Djibouti Gov’t Djibouti 3,000 Food crops Bale,Oromia Dubai World Dubai 5,000 Tea IIlubabor,Oromia E.Africa Agric Domestic 6,500 Food crops Pawe, BeniShangul Emami Biotech India 80,000 Biofuel crops Oromia Finote Selaam domestic 5,000 Sesame Guba, BeniShangul Flora EcoPower german 13,000 Biofuel crops E.Harage, Oro Fri El Green Italy 30,000 Biofuel crops Omo Valley,SNNP Global Energy Israel 10,000 Biofuel crops Wollaita, SNNP IDC Invest Danish 15,000 Biofuel crops Assossa, BS Kanan D Hills India 10,000 Tea SNNP Karuturi India 11,000 Rice, Biofuel Bako, Oromia P.Morrell U SA 10,000 Wheat Bale, Oromia N.Bank Egypt Egypt 20,000 Food Crops Afar Omo Sheleko Domestic 5,500 Cotton,palm SNNP PetroPalm German 50,000 Biofuel Rayitu, Bale,Oro SHAMPOR J I India 50,000 Biofule BeniShangul Spentex India 25,000 Cotton BeniShangul Sun Biofuels U K 5,000 Biofule Wollaita,SNNP Sun Bio(NBC) U K 80,000 Biofule Metekel,B.S Sunrise Indust India 15,000 Food Oromia Tomaisin Israel 10,000 Food crops Oromia Vatic India 20,000 Biofule Borena,Oromia U nited Farm Bus Domestic 3,000 Food Crops Bako,Oromia Yehudi Hayun Israel 10,000 Biofuel Oromia 657,000 Source: findings from field visits, MOARD,MELCA Mahiber 2008 local press reports. Note: Large-scale means 2000 hectares or more 26

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA http://www.landgovernance.org/system/files/Ethiopia_ Rahmato _ FSS _ 0.pdf .

As noted earlier, MOARD and the Regional Investment Commissions are responsible for signing contracts with investors. The contract documents are simple and do not demand heavy obligations on the part of investment projects. On the contrary, investors are free to choose what crops to grow and where to market what they have grown, without any interference from their hosts. They are not obliged to supply the local or national market, indeed, they are strongly encouraged to export most or all of their products, as we saw earlier. There are no provisions in the contracts aimed at meeting the food security needs of the country. Moreover, project managers have no contractual obligations to provide social services to the communities concerned or invest in basic infrastructure, on the contrary, in a number of instances it is the government that constructs some of the infrastructure such as roads and irrigations schemes used by the projects. One common item found in almost all contracts is the obligation of projects to plant native tree species covering at least two percent of project land, but this will be of limited benefit since more trees and vegetation will be destroyed by the projects during land clearance.

• The environmental impact assessment conducted by the projects as part of their successful ac q uisition of land is also meant to ascertain that land management practices employed by them do not damage the environment and the land. However, the clearing of woody and herbaceous vegetation that projects are undertaking at present, and the resultant loss of vegetation cover is exposing lands in several Regions to serious erosion and land degradation, and depriving local populations of valuable natural resources.

በጋምቤላ ክልላዊ መንግስት ከሰንጠረ ዡ እንደሚታየው የእርሻና ተፈጥሮና ሀብት ሚኒስቴር በፌዶራል መንግስት ስም በጋምቤላ ክልላዊ መንግስት በውክልና ከወሰደው 829,199 ሔክታር መሬት ውስጥ፤ስፋፊ እርሻዎች የተረከቡና የመሬት ሊዝ ውል የፈፀሙ የውጭ ሃገርና የሃገር ውስጥ ኢንቨስተሮች ዝርዝር፤ለ50 ዓመታት ኮንትራት የወሰዱት መሬት 535,000 ሄክታር መሬት የተሸጠላቸው ኢንቨስተሮች ዝርዝር፤ የሚያመርቱት ምርት ዓይነትና መሬቱ የሚገኝበት ቦታ በዝርዝር ይቀርባል፡፡ Table A2. Large -Scale Land Transfers in Gambella * Investor Foreign/Domestic Land Size Major Crops Locati on (in Hectares) Alehilegn Worku Domestic 2,000 Cotton, Abobo woreda sesame Bazel Domestic 10,000 Cotton, Abobo woreda sesame BHO ** Indian 27,000 Rice, sesame Itang woreda Fiker PLC Domestic 2,000 Cotton, Abobo woreda sesame Hussen Abera Domestic 2,000 Sesame Abobo woreda Karuturi Indian 300,000 Rice, palm oil Itang & J ikaw woreda Lucky Exports Indian 5,000 Tea Godere woreda Muluken Azene Domestic 2,000 Cotton, Abobo woreda sesame Ruchi Soya ** Indian 25,000 Soya,Palm oil Goge woreda Sannati Agro Indian 10,000 Rice,Pulses Dimi woreda Saudi Star Saudi Arabia 139,000 Rice,soya Abobo,Goge, J ore woredas Solomon Kebede Domestc 3,000 Cotton, Abobo woreda sesame Tewodros Domestc 3,000 Sesame Gambella Zuria 27

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA Abraham Yemane G/Mesk Domestc 3,000 Sesame,Maize Gambella Zuria Yetimgeta Mamo Domestc 2,000 Sesame, Maize Itang Woreda 535,000 Source : Gambella Investment Commission, MOARD( Ministry of Agriculture and Rural Development ), local press reports NOTE : * Large-Scale means 2000 hectares or more Lease period: ** = 30 years ; all others 50 years. Total large-scale land transferred, 535,000 hectares. 657,000 + 535,000 = 1,192,000 hectares land transferred to foreign and domestic investers in Ethiopia

Sheikh Mohammed Al-Amoudi- Saudi Star • According to recent reports in the local media, Saudi Star, a company with a strong Saudi interest, and which ac q uired 10,000 hectares of land in Gambella in 2008, was recently given permission by MOARD to add another 129,000 hectares to its project in the same Region to grow rice for export to Saudi Arabia and other countries in the Gulf19. The company is in fact seeking a total of 500,000 hectares with 300,000 in Gambella and the rest in Beni Shangul and Oromia Regions. The aim of the company to is to get sufficient land to produce one million tons of rice annually for export, and to earn one billion dollars in exports yearly20. • Sheikh Mohammed Al-Amoudi, one of the richest men in the Middle East, controls, through his numerous group of companies established in Ethiopia, extensive agricultural land in various Regions. These lands include a large tea estate, over seven large ranches for raising livestock and processing dairy and poultry products both for the home and export market, and extensive possessions for growing food crops. His newly established mult-purpose firm, Horizon-Ethiopia Investments, has submitted a re q uest for 100,000 hectares of land in Gambella to grow palm oil and other biofuel crops, and has recently ac q uired 85,000 hectares of land in Bench Majji Zone in SNNP to establish a rubber plantation. • Three of which (Akobo, Baro and Gilo) feed into the Sobat River in the Sudan which forms an important tributary of the White Nile. The fourth river, Alwero, has a dam built over it and provides irrigation water for Saudi Star, the second largest investor in the Region.( The establishment of the Saudi Star investment project which was given rights to use the Alwero river and its dam built during the Derg.) • There was no job security nor any program of training or upgrading provided. Wage rates were low, ranging from 17 to 23 Birr per day. According to interviews we had with a senior manager of Saudi Star in Addis Ababa, the project employs on the average 250 workers of which between 50 to 60 are skilled and permanent employees and the rest daily laborers from the local population

የግብርና የገጠር ልማት ሚኒስቴር (MOARD) መረጃ መሠረት ከ 1996 እስከ 2008እኤአ 8000ሽህ ያህል መሬት ፈላጊ የውጭና የሃገር ውስጥ ኢንቨስተሮች ተመዝግበው የክልሉ መንግስት ሦ ስት ሚሊዩን ሔክታር መሬት በርካሽ የሊዝ ኪራይ ተሸጦል፡፡ ከ2003 እስከ 2009እኤአ 500 የውጭ ሃገር ኢንቨስተሮች በእራሳቸውና በሃገር ውስጥ ባለኃብቶች ጋር በሽርክና አንድ ሚሊዩን ሔክታር መሬት በርካሽ የሊዝ ኪራይ ለ50 ዓመታት ተከራይተዋል፡፡ የግብርና የገጠር ልማት ሚኒስቴር ሰፋፊ እርሻዎችን በሃገሪቱ ውስጥ የሚያስፋፋው የውጭ ሃገር ኢንቨስተሮች የተለያዩ በግብርና ዘርፍ፤እህል ምርቶች፤የቅባት እህሎች፤የአግሮ-ኢንደስትሪ ምርቶችን 28

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ጥጥ፤የሸንኮራ አገዳ፤ወዘተ ምርቶችን በሰፊው አምርተው ለሃገሪቱን የውጭ ምንዛሪ ገንዘብ እንዲያሰገ ኙ ፤ለአካባቢው ህዝብ የሥራ ዕድል እንዲፈጥሩ፤ለህብረተሰቡ የሚያገለግሉ መሠረተ ልማት መንገዶች፤ድልድዩች ወዘተና ለህብረተሰቡ የጋራ መገልገያ ኃብት የጤና ኬ ላ፤ትምህርት ቤት፤ን ፁ ህ ውሃ አገልግሎቶች እንዲያገ ኙ ማድረግ፤ የቴክኖሎጅ ሽግግርና ስልጠናና ክህሎት ለህብረተሰቡ ማስረፅና፤የኢነርጅ ፍጆታ፤የኃይል ቆጣቢና የደህንነት አጠቃቀም ማስተማር የመሳሰሉትን ለህዝቡ መስራት በመርሃ ግብሩ ዶሴ ላይ በተጎዳኝ ቢሰፍርም አንዳችም ነገር አልተሰራም፡፡ በዚህም ምክንያት ከጥቅሙ ጉዳቱ አመዝኖ ይገኛል፡፡ ‹‹መሬትን መመገብና ማበል ጸ ግ በራሱ ትልቅ የኢንቨስትመንት ሀብት ነው፡፡ አሁን በመሬት ላይ ኢንቨስት ለማድረግ በሊዝ የወሰዱት ሁሉ እውን የመሬቱን አፈር ይመግቡና ያበለፅጉታል ? ወይስ የመሬቱን አፈር ቃባቱንና ሰባቱን ምጥጥ አድርገው ‹‹ደረቅ አቡዋራ›› ያስበሉታ የሆን ? ›› On the other hand, in the last two years, that is 2009 and 2010, close to 500,000 hectares of land was allotted to investors both by MOARD and the Regions. The World Bank (2010) puts the total land transferred to investors in Ethiopia between 2004 and 2008 at 1.2 million hectares. The evidence available suggests that by the end of the end of the GTP period in 2015, a total land transferred to investors will measure nearly 7 million hectares, which is e q ual to about 38 percent of land currently utilized by smallholders.

የሠፈራ ፕሮግራም RESETTLEMENT PROGRAM

በኢትዩጵያ የሠፈራ ፕሮግራም በ2003 እንደ ኢትዩጵያ አቆጣጠር ከዕድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ጋር ተጀመረ፡፡ ከ2003 እሰከ 2005 እኢአ በአራት ክልላዊ መንግስቶች ግዛት ውስጥ 275,000 አባወራዎችና እማወራዎች ቤተሰቦችን በሠፈራ ፕሮግራም መርሃ ግብር በማስፈር በአጠቃላይ አንድ ነጥብ አምስት ሚሊዩን ህዝብ ከቀየው ተፈናቅሎ እንዲሰፍር ተደርጎል፡፡ • በጋምቤላ ክልል በ12 ወረዳዎችና 94 የሠፈራ ጣቢያዎች • በቤኒሻንጉል-ጉሙዝ በ18 ወረዳዎችና 252 የሠፈራ ጣቢያዎች • በሱማሌ ክልል በ21 ወረዳዎችና 170 የሠፈራ ጣቢያዎች • በአፋር ክልል በ8 ወረዳዎችና 29 የሠፈራ ጣቢያዎች በኢትዩጵያ የሠፈራ ፕሮግራም አርሶ አደሮችና አርብቶ አደሮች በግፍ ከእርሻ መሬታቸው፤ከግጦሽ መሬታቸው፤ከህብረተሰቡ የጋራ ኃብትና ንብረት ያለ ፍላጎታቸው ከመኖሪያ ቀያቸው ከ2003 እስከ 2005 በግዳጅ በሠፈራ ፕሮግራም በተለያዩ ወረዳዎችና የሠፈራ ጣቢያዎች በግፍ ሰፍረዎል፡፡ መንግስት መሬታቸውም ለኢንቨስተሮች ቸብችቦታል፡፡በኢትዩጵያ ሄራልድ ሳተርዴይ 25 ጀንዋሪ 2014 ተፅፎል፡፡ In 2009, over 22 percent of the rural population was dependent on a combination of emergency food aid and safety net programs financed by Western donor countries and international agencies. While the number of people seeking emergence food assistance has decreased since then, nearly eight million rural people continue to be supported by safety net programs.

የመሬት ቅርምትና ውጤቱ በኢትዩጵያ14 ሚሊዩን ገበሬዎች ከጠቅላላው ህዝብ 17.5 በመቶ ያህሉን ይይዛል፡፡ ከ 17 ሚሊዩን ሔክታር የታረሰ መሬት ከጠቅላላው 23 በመቶ ይይዛል፡፡ አሁን ለውጭ ባለሃብቶች ተከለለ የተባለው ከጠቅላላው 3.65 በመቶ ያህል ነው፡፡የነፍስ ወከፈ ገበሬዎች የነፍስ ወከፍ ይዞታ መጠን 0.10 እስከ 1.2 ሄክታር መሬት ብቻ ነው፡፡ በዚህ የመሬትይዞታ መጠን ቢሊየነር ገበሬን መፍጠር ይቻላል፡፡ ግን በምን ብልሃት ? Ethiopia is a country of smallholder agriculture. In the 2000 cropping season, 87.4 % of rural households operated less than 2 hectares ; whereas 64.5 % of them cultivated farms less than one hectare ; while 40.6 % operated land sizes of 0.5 hectare and less. Such small farms are fragmented on average into 2.3 plots.

29

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA • Land that has been transferred includes arable land, land used for grazing, woodland, forest land, savanna grassland, and wetlands. There have been at least two notable cases, one in Gambella and the other in the east of Oromia, where land inside a formally designated national park, protected area and wildlife sanctuary was given to investors. The enclosure of the land, vegetation clearing and farm operation has had, or will soon have, a damaging impact on land resources, wildlife, bio-diversity, water sources and the natural environment. The damage to people’s livelihoods is beginning to be evident in many ways: it has led to loss of farm land, of pasturage and grazing rights, of sources of water, and the loss of access to firewood and useful plants • Land certification and registration was not undertaken in Gambella as well as in the major pastoralist Regions of Afar and Somale. For each of the three ethnic groups, the land, the natural resources and the ecosystem in place are vital for their livelihood, however, all of them have now been affected, in varying degrees, by the large number of investment projects that have sprung up all over the Region in the last five to six years. These projects are seen as a threat by many as we found out in our field visit to the Region. • Except for two companies, all other investors have a lease period of 50 years, and almost all have been committed to pay a rental fee of 30 to 35 Birr (less than two U SD) per hectare per year (depending on the use of irrigation water).

While so far there have not been significant evictions of individual land holders though, as will be noted further down, evictions in the form of mass resettlement is now underway, humans populations are also affected because the projects are depriving them of vital resources from what until now was their common property. Moreover, the clearing of the land by investment projects and the loss of the woods, grass and other vegetation is causing hardship to the local communities as we found out in our field work

• First. Capitalist investors, particularly foreign ones will be driven solely by the profit motive and the need to supply the export market, and this will mean adopting systems of land management (industrial forms of mono-cropping, for example) which will not be environment- friendly and which will in the long run leave the land and the ecosystem exhausted and unusable by future generations.

• Secondly, the state has used its hegemonic authority over the land to dispossess smallholders and their communities without consulting them without their consent. In most cases, the land deals lacked transparency and accountability hence they have had the effect of eroding confidence and trust among the people and their communities. The loss of property does not only bring economic and social deprivation but also a sense of insecurity and the loss of voice. The economic and social marginalization brought on by the turn to large-scale agriculture is being accompanied by what may be termed “civic marginalization”, i.e the lack of the ability to be an active agent in matters that affect one’s life and livelihoods.

30

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA • Thirdly, there are no formal or informal obligations on the part of investment projects to contribute to the food security needs of the country. The contracts signed by investors and the business plans approved do not contain provisions re q uiring projects to supply the local market, whether as a matter of course or under emergency circumstances.

• Fourthly, the government’s objectives in promoting large-scale investments have to a large extent not been met, nor are some of them likely to be met in the present circumstances. There is, for example, hardly any technology transfer at the moment. The projects are operated with high technology which is not transferrable or affordable to smallholders. The land transfers that have taken place on an unprecedented scale in the last ten to twelve years has brought to the surface several issues of public concern. First, it is the first time in this country that so much land - perhaps as much as a million hectares at present and expected to increase substantially in the coming years- has been put in the hands of foreign investors. Total transfers from the late 1990s to the end of 2008 to both domestic and foreign capital reaches almost 3.5 million hectares according to the database compiled by MOARD (2009a). The significance of this is that the state is now redefining the agrarian structure of the country as well as the future course of agricultural production in a manner that will increasingly marginalize the rural population.

Secondly, since, by law, the state has juridical ownership of the land and in contrast peasant farmers and pastoralists have the right of use only, it is the state which in effect has been responsible for land grabbing: it has used its statutory right of ownership to alienate land from those who have customary rights and rights of longstanding usage, and transferring it, without consultation or consent, to investors from outside the communities concerned as well as from outside the country itself. The commercialization of land has served as a political advantage to the state since it enhances its power vis-à-vis rural communities, and leads to the greater concentration of authority in the hands of public agents and local administrators. The presence of large farm operations with their modern technologies in rural communities will be a constant reminder of the danger hanging over small farmers and pastoralists and their way of life.

የወያኔ የጦር አበጋዞች መንግስት የከተማ ኪራይ ሰብሳቢነት የኢኮኖሚ ፖሊሲ ዘርፈ ብዙ ገፅታዎች እንደሚከተለው ይተነተናሉ፡-

የሪል ስቴት ዲቨሎፕመንት ፖሊሲ፤- የወያኔ የጦር አበጋዞች መንግስት የሪል ስቴት ዲቨሎፕመንት ፖሊሲ ዋና የኪራይ ሰብሳቢነት የኢኮኖሚ ፖሊሲ ሲሆን የሪል ስቴት ኢንቨስተሮች መንግስትን በማሽኮርመምና በማማለል (lobbies) በማድረግ ብዙ ሽህ ሜትር ካሬ ቦታ ከደሃ ገበሬዋች በዝቅተኛ ዋጋ ወስዶ ለኢንቨስተሮች በመስጠት መሬት በነፃ ተረክበው፤የባንክ ብድር ተመቻችቶላቸው፣ ከቀረጥ ነፃ እቃዎች አስገብተው፣ታክስ እፎይታ አግኝተው ቤት ሰርተው በብዙ ሚሊዩን ብር በመሸጥ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ተደርገዋል፡፡ አንድ መንግስት ለዝቅተኛ ገቢ ያላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች የሪል ስቴት ቤቶች የመስራትና የቤት ችግሮችን መፍታት ሲገባው ለመካከለኛና ለኃብታሞች የሪል ስቴት ቤቶች እንዲገነቡ በማድረግ የመንግስት የቤት ፖሊሲ የተዛባና አጎብዳጅ እንደሆነ ያሳያል፡፡ በዚህ ላይ የሪል ስቴት ዲቨሎፕሮች የሚሆን የሪል ስቴት ዲቨሎፕመን ፖሊሲ በመንግስትና በፓርላማ ሳይፀድቅ፤ የኢንቨስተሮቹ የስነ ህንፃ የሙያ ክህሎት ሳይታይ፤ የቤት ሰሪዎች ገንዘብ በባንክ በብሎክድ አካውንት ተቀማጭ 31

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ሳይደረግ፣መንግስት የደኃውን ገበሬ መሬት በሁለትና አራት ብር በካሬ ሜትር በመግዛትና ለኢንቨስተሮቹ በብዙ ሚሊዩን ብር በሊዝ በመሸጥ የተከናወነ የወያኔ የጦር አበጋዞች መንግስት የኪራይ ሰብሳቢነትና የኢንቨስተሮቹ የመሬት ቅርምት ውጤት ለመቶ ኃምሳ ሽህ አባወራዎችና እማወራዎች መፈናቀልና ወደ ድህነት አዘቅት መግባት ተጠያቂዎች ናቸው፡፡ ኢትዩጵያዊ ያልሆኑ ኢንቨስተሮች በዋነኛነት የኢትዩጵያ ዳያስፖራዎች በተገቢው ሁኔታ የቁጥጥር ሥርዕትን የያዘ የሴኩሪቲ ገበያ ውስጥ ያለ መሸማቀቅ እንዲሰሩ ዕድል የሚሰጥ መሆኑን አቶ ኢየሱስ ወርቅ ይገልፃሉ፡፡ ብዙዎች ለዘመናት የደከሙበትን ጥሪት እንዴት እንደሚዘረፉ በአገሪቱ የሪል ስቴት ዘርፍ ላይ የተከሰተውን ለአብነት ሊጠቀስ ይቻላል ያሉት አቶ ኢየሱስ ወርቅ፣ይሁን እንጂ በአገሪቱ የካፒታል ማር ኬ ት (የአክሲዩን ገበያ፣ የስቶክና የቦንድ ሽያጭ) ሥርዓት ቢኖር ኖሮ እንዲህ አይነት የውንብድና ድርጊት ሊፈፀም አይችልም ነበር ብለዋል፡፡ የአገሪቱን የፋይናንስ ሥርዓትን ብቃትን የተላበሰ እንዲሆን ካፒታል ማር ኬ ት ሚናው ሰፊ ነው፡፡ የኩባንያዎች የገንዘብ ዝውውር ግልፅነትን የተላበሰ ስለሚሆን፣ባንኮች ኩባንያዎቹ በካፒታል ማር ኬ ት ውስጥ ያላቸውን የአክሲን ድርሻን እንደ ማስያ ዣ (ኮላቶራል) በመያዝ ብድር የመሰጠት አማራጫቸውን የሚያሰፋ ነው፡፡ በማለት ጥናታቸውን አቅርበዋል፡፡ የአገሪቱ የሪል ስቴት ዘርፍ በህጋዊ ሥርዕት እንዲከናወን ህግና ደንብ ወቶለት፤ቤት ሰሪዎቹ ገንዘብ በባንክ ዝግ አካውንት (ብሎክድ አካውንት) ተቀማጭ ሆኖ የሪል ስቴት ኢንቨስተሮችን ስራ ክንውን እያየ ገንዘብ የሚለቅላቸው ባንክ ተቆጣጣሪ በመድረግ ቤቶቹ ተሠርተው ባለቤቶቹ የሚረከቡበት ሥርዓት ባለመዘርጋቱና የቤቶችና ቁጠባ ባንክ በህግ የተሠጠው ተግባራት እንዳይፈፅም መንግስት እንቅፋት በመሆኑ የሪል ስቴት ኢንቨስተሮች በቤት ሰሪዎች ላይ ህገወጥ ውንብድና እንደሰሩባቸው የአደባባይ ሚስጢር ነው፡፡ የአገሪቱ የሪል ስቴት ዘርፍ መዳበር የቤቶችን ችግር እንደሚቀርፍ ምንም ጥርጥር የለውም፡፡ መንግስት በተለይ ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች በዝቅተኛ ወጭ ቤቶች እየገነቡ የሚሰጡ የሪል ስቴት ኢንቨስተሮች ማበረታታት ይኖርበታል፡፡ የሪል ስቴት ዘርፍ ተሰማርተው ጥሩ የሰሩ መኖራቸው አይካድም፡፡

ሮበርት ኪዩሳኪ የተባለው ትውልደ ጃፓን አሜሪካዊ የፋይናንስ ባለሙያ አንድ ሰው ሊፈጥራቸው የሚችሉ ሦ ስት የሃብት ምንጮችና ይዘረዝራል፡፡ {Robert T.Kiyosaki with Sharon L.Lechter, CPA(2002) Rich Dad’s Retire Young Retire Rich:- How to get Rich Q uickly and Stay Rich Forever }

በዚህም መሠረት በኢትዩጵያ የተለመደው የገቢ ምንጭ 1ኛ በልፋት የሚገኝ መደበኛ ገቢ (Earned income ) በኢትዩጵያ የተለመደው የገቢ ምንጭ በ1ኛ ደረጃ ደረጃ የተጠቀሰው ገቢ ነው፡፡ከወር ደመወዝ የሚገኝ መደበኛ ገቢ ምንጭ ነው፡፡

2ኛ የኢንቨስትመንት የሚገኝ ገቢ (Portfolio income ) ፣በሁለተኛ ደረጃ ያለው ዓይነት ከአክሲዩን ክፍያ፣ከቤት ኪራይ፣ከድርጅትና ሌሎች ምንጮች የሚገኝ የኢንቨስትመንት ውጤት ነው፡፡

3ኛ ለዘብተኛ የገቢ ምንጭ (Passive income ) በ ሦ ስተኛ ደረጃ የተጠቀሰው ከሙዚቃ፣ድርሰት፣ ከፓተንት፣ከኮፒራይት መብት ክፍያና ከመሳሰሉት ይገኛል፡፡

የሪል ስቴት ዘርፍ ከኢንቨስትመንት የሚገኝ ገቢ (Portfolio income ) በኢትዩጵያ የተለመደው የገቢ ምንጭ ውስጥ ከአክሲዩን ክፍያ፣ከቤት ኪራይ፣ከድርጅትና ሌሎች ምንጮች የሚገኝ የኢንቨስትመንት ውጤት ነው፡፡ የሪል ስቴት ዴቨሎ ፐ ሮች ቤቶች ሰርተው ለባለኃብቶች በማስረከብ ራሳቸውንና የህብረተሰቡት በመጥቀም፣ የቤት ችግር በመቅረፍ ለሃገር ታላቅ ጠቀሜታ ያበረክታሉ፡፡ ከመንግስት በሊዝ በወሰዱት መሬት የተባለውን ሥራ በግልፅነትና በታማኝነት ሰርተው ግዴታቸውን ተወጥተዋል ወይ ? መሬቱን አልሸጡም ወይ ? ቤቱን ለባለኃብቱ በግዜው አሰረክበዋል ወይ ? የመስራት አቅም ነበራቸው ወይ ? ወዘተ በጥናት ላይ ተንተርሶ በማቅረብ የሪል ስቴት ዘርፍ የተሰማሩ ኢንቨስተሮች ኪራይ ሰብሳቢነት ወይም ኢንቨሰተርነት ወደፊት በጥናት ይረጋገጣል፡፡ እስከዛው ድረስ በኢትዩጵያ በተለይማ በአዲስ አበባ ከተማ መሬት የሪል ስቴት ዘርፍ ልማት 160 የሪል ስቴት ዴቨሎ ፐ ርስ ስም ዝርዝር፣ ውል 32

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ቀን፣ የቦታው ስፋት በካሬ ሜትር፣የካርታ ቁጥርና ክፍለከተማ ቀበሌ መረጃ ለተለያዩ አጥኝዎች ግብአት ይሆናቸው ዘንድ ባለፈው ምዕራፍ ቀርቦል፡፡

የመሬት የግል ኃብትና ይዞታ የግለሰቦች የስብዓዊና ህገ-መንግስታዊ መብት ነው!!! ሸራተን አዲስ ሆቴል ሲሰራ ከመሬታቸውና ከቦታቸው የተፈናቀሉ የከተማው አባወራዎችና እማወራዎች ምትክ ቤቶች ተሠርቶላቸው እንደተሰጣቸው የቅርብ ግዜ ትዝታ ነው፡፡የወያኔ የጦር አበጋዞች መንግስት የኪራይ ሰብሳቢነት ፖሊሲና ኢንቨስተሮቹ መሬታቸውን ለተነጠቀባቸው የከተማ ደሃዎች ቤቶች ሠርተው የመስጠት ግዴታ አለባቸው፡፡ በዚህ የመሬት ቅርምት ኃብታቸውን ያጡ የነጡ ደኃዎች ለተፈፀመባቸው ግፍ ተጠያቂው መንግስትና አማላዬቹ ኢንቨስተሮች አንድ ቀን ከተጠያቂነት አያመልጡም፡፡የሪል ስቴት ዴቨሎፕሮች እንደማንኛውም ንግዱ በህብረተሰብ ውስጥ ተሰማርተው በኪራይ ሰብሳቢነት በመሬት ሊዝ ስም ያካበቱት ኃብት ን ፁ ህ በሆነ መንገድ የተገኘ ኃብት እንዳልሆነ ይታወቃል፡፡ ይህ የመሬት ሊዝ ውድድር በመንግስት ህጋዊ አሰራር ሽፋን በነፃ፤በሊዝ፤በጨረታ ሽፋን የተከናወነ የከተማ የመሬት ቅርምት ሲሆን መቶ ስልሳ የሪል ስቴት ኢንቨስተሮችን ቢሊዬነር ያደረገና እልፍ አእላፍ የከተማ ንዋሪዎችን ከድህነት ወለል በታች መቀመቅ የከተተ ነው፡፡ የወያኔ የጦር አበጋዞች መንግስት የከተማ የኪራይ ሰብሳቢነት ፖሊሲ ውጤት ነው፡፡ በዚህ የሪል ስቴት ኢንቨስተሮች ከመንግስት ሹማምት ጋር በመሆን በሙስና በጉቦ፤ የግንባታ ዕቃዎች ከውጭ በማስገባትና አየር በአየር ንግድ በመሸጥ፤ ቦታው ላይ ትንሽ ግንባታ አሳይቶ በውድ ዋጋ በመሸጥ የተገኘ ተጨማሪ ኃብት እንደሆነ ይታወቃል፡፡ አንዳንዶቹ የሪል ስቴት ኢንቨስተሮች እንደ ጃክሮስ ኢትጵያና ሌሎቹም የብዙ ቤት ሰሪዎችን ገንዘብ ሲዘርፉ መንግስት ምንም እርምጃ እንዳልወሰደባቸውና ሌሎቹም ካንትሪ ክለብ ደቤሎኘመንት ኃ/የተ/የግ/ማ የቤት ሰሪዎች ከውላቸው ውጪ እስከ 500,000 ብር እንዲከፍሉ እንደተደረጉ ይገልፃሉ፡፡ አበው የሪል ስቴት በአንድ የወያኔ ጀነራል ባለቤትነት የተመሠረተ ሲሆን በጉልበት የነጠቁት ግለሰብ ከቀ.ኃ.ሥ ዘመን እስከ ወያኔ ዘመን የገበሩበትና የሪል ስቴት ለማልማት ፍቃድ አውጥተው የነበረ ሲሆን፤ በፍርድ ቤት ክርክርም ግለሰቡ ሰበር ችሎት ድረስ በተደጋጋሚ ቢፈረድላቸውም ጀነራሉ፣ ግለሰቡን ከነሚስታቸው ወህኔ በማስወረድ መሬቱን በግፍ መንጠቅ ችሎል፡፡ የሪል ስቴት ኢንቨስተሮች በውሉ መሰረት በአሉት ግዜ ስርተው ባለማስረከባቸው ምክንያት ቤት ሰሪዎቹ ትልቅ ኪሳራ እንደደረሰባቸውና የመሬት ፖሊሲው በሙስና በጉቦ በአጥንትና ደም ቆጠራ የመሬት ቅርምቱ እንደተካሄደና ‹‹አባቱ ዳኛ ል ጁ ቀማኛ›› እንደሆነ ጥናቱ ያመላክታል፡፡ In economics and in public-choice theory, rent -seeking involves seeking to increase one's share of existing wealth without creating new wealth. Rent-seeking results in reduced economic efficiency through poor allocation of resources, reduced actual wealth creation, lost government revenue, increased income ine q uality, and (potentially) national decline. (From Wikipedia, the free encyclopedia) የወያኔ የጦር አበጋዞች መንግስት የከተማ የኪራይ ሰብሳቢነት ፖሊሲ ተጨማሪ እሴትና ኃብት ያልጨመረ፤ግዜዊ የስራ እድል ብቻ የፈጠረ፤የመንግስትን ገቢ ያሳጣ፤በህብረተሰቡ የኃብት ክፍፍል የሰማይና መሬት ልዩነት የፈጠረ በአጠቃላይ የሃገሪቱን ኃብት እንዲሽቆለቆል ያደረገ ፖሊሲ ነው፡፡ የመንግስት ኃላፊነት ለዝቅተኝ ገቢ ላላቸው ደሃ ህብረተስብ በዝቅተኛ ወጭ ቤት ሰርተው የሚሰጡ ሪል ስቴት ኢንቨሰተሮችን በመጋበዝ እንዲሰሩ ማድረግ ብቻ ነው፡፡

የወያኔ የጦር አበጋዞች መንግስት የከተማ ኪራይ ሰብሳቢነት የኢኮኖሚ ፖሊሲና የሊዝ ጨረታ በአዲስ አበባ የከተማ ቦታ በዘጠነኛው ዙር የሊዝ ጨረታ አንድ ሜትር ካሬ በ65,000 ብር፤በአስረኛው 55, 597ብር፤ በአስራአንደኛው 57, 000 ሽህ ብር በአስራሁለተኛው 307, 000 ብር አንድ ሜትር ካሬ ቦታ ተሸጠ ይሉናል፡፡ ይሄ የሚያሳየው የሃገሪቱን እድገት ሣይሆን የብር የመግዛት አቅም ወደ ወረቀትነት (paper money) መቀየሩን ብቻ ነው፡፡ የሃገሪቱን የውጪ ምንዛሪ ተመን አንድ የአሜሪካ ዶላር በ24 ብር መመንዘር ልብ ሊሉ ይገባል፡፡የወያኔ የጦር አበጋዞች መንግስት የከተማ የኪራይ ሰብሳቢነት ፖሊሲ አንዱ መገለጫ በአዲስ አበባ ከተማ የአንድ ካሬ ሜትር ቦታ የሊዝ ዋጋ እየናረ መሄድ እንደ ኢኮኖሚ እድገት ተቆጥሮል፡፡

የወያኔ የጦር አበጋዞች መንግስት የከተማ ኪራይ ሰብሳቢነት የኢኮኖሚ ፖሊሲ የመንግስት መሥሪያ ቤቶች የቢሮ ኪራይ

33

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA የመንግስት ቢሮዎች ግንባታ ፕሮጀክት ጽህፈት ቤት ባካሄደው ጥናት 43 የመንግስት መሥሪያ ቤቶች የራሳቸው ቢሮ የላቸውም፡፡ ከገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቱር መረጃ መሰረት መንግስት ለ43 የመንግስት መሥሪያ ቤቶች ለቢሮ ኪራይ በዓመት 250 ሚሊዩን ብር ወጪ ያደርጋል፡፡ የ43 ቤቶች ኪራይ እኩል ቢሆን በ250 ሚሊዩን ሲካፈል የአንዱ ቤት ኪራይ 5,813,953.488 ብር በዓመት ሲሆን፤ በወር የቤቱ ኪራይ ሲሰላ ደግሞ 484,496.124 ሽህ ብር ይሆናል፡፡ ቤት አከራዬቹ እነማን ናቸው ? የብሄር ብሄረስብ ተዋፆአቸው ድርሻ እንዴት ነው፡፡ ለስንት ዓመታት ተከራዩ ? ' ለአስር አመታት ተከራይተውት ከነበር 2,500,000,000 ቢሊዩን ብር ወጪ ተደርጎል ማለት ነው፡፡ የወያኔ የጦር አበጋዞች መንግስት የኪራይ ሰብሳቢነት የኢኮኖሚ ፖሊሲ እነዚህን 43 የመንግስት መሥሪያ ቤቶች በምን መልክ ተከራዬቸው የመንግስት ሹማምንቶችን በማሽኮርመምና በማማለል (lobbies) በሙስና፤በጉቦና በዝምድና ሥራ የለበትም ለማለት የመንግስት መሥሪያ ቤቶች የመከራየት ፖሊሲ ላይ ምን ን ፁ ህ ማስረጃና ፍትሃዊ አሰራር ይገኛል፡፡

የወያኔ የጦር አበጋዞች መንግስት የከተማ ኪራይ ሰብሳቢነት የኢኮኖሚ ፖሊሲ የአዲስ አበባና ኦሮሚያ የተቀናጀ ሁሉን አቀፍ የከተማ ልማት ማስተር ፕላን ስም 497,846 ሄክታር መሬት ላይ የሚገ ኙ ነዋሪዎችን ለማንሳትና መሬቱን ለመሸጥ አቅዶል፡፡ የህወሓት የጦር አበጋዞች መንግስት የአዲስ አበባ ከተማና የኦሮሚያ ልዩ ዞን የተቀናጀ ማስተር ፕላን በሚል መሬት ነጠቃና የህዝቡን ህይወት ለከፍተኛ አደጋ ጥሎል፡፡ የአዲስ አበባ መዲና የቆዳ ስፋት በ1961 ዓ/ም 21,800 ሄክታርየነበረ ሲሆን፣ በ1984ዓ/ም 22,200 ሄክታር፣በ 1994ና በ2000ዓ/ም 53,014 ሄክታር በመሆን አደገ ብሎም በ 2005ዓ/ም ወደ 54,000 ሄክታር የቆዳ ስፋቱን አሳደገ፡፡ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ከ18 በላይ ዞኖች ሲኖሩት ተወሰኑ ልዩ ዞኖችን በውስጡ ያካትታል፡፡ ከአዲስ አበባ ኩታ ገጠም የሆኑ የኦሮሚያ ግዛቶች በልዩ ዞንነትበ 2008 ዓ/ም ተጠቃለሉ፡፡ የኦሮሚያ ልዩ ዞኖች 497,846 ሄክታር መሬት ያጠቃልላል፡፡ የኦሮሚያ ልዩ ዞኖች ስድስት ወረዳዎች ማለትም አቃቂ፣ባራክ፣ሙሎ፣ሱሉልታ፣ሰበታ-ሃዋስ፣እና ዋልመራ ያጠቃልላል፡፡ እንዲሁም ስምንት የገጠር ከተማ ማዘጋጃ ከተሞችን ማለትም ሰንዳፋ፣ ለጋጣፎ፣ለገዳዲ፣ ሱሉልታ፣ ቡራዩ፣ ሆለታ፣ ዱከም፣ገላን እና ሰበታን ያካትታል፡፡ የወያኔ የጦር አበጋዞች መንግስት ህዝቡ ባልመከረበትና ባልተወያየበት የመሬት ቅርምቱን ባወጀ ግዜ ያልጠበቀው ሰላማዊ የህዝብ ቁጣ ገጠመው፡፡ ከ140 በላይ ሰዎችን ገደለ፣ ብዙ ሰዎች አቆሰለ፣ብዙ ሽህ ዜጎችን ዘብጥያ አወረደ፡፡ ህዝቡን ተጠቃሚ ያደረገ የከተማ ልማት ባለመሆኑና ሰው ሰው ያልሸተተ የከተማ ልማት ተጠቃሚ ኪራይ ሰብሳቢው የወያኔ የጦር አበጋዞች መንግስት በመሆኑ ህዝቡ አሁንም ትግሉን ቀጥሎ ይገኛል፡፡

የወያኔ የጦር አበጋዞች መንግስት የከተማ ኪራይ ሰብሳቢነት የኢኮኖሚ ፖሊሲ በመልሶ ማልማት ፕሮግራም ስም 1430 ሄክታር መሬት ላይ የሚገ ኙ ነዋሪዎችን ለማንሳትና መሬቱን ለመሸጥ አቅዶል፡፡ ረብዕ ጥር 11 ቀን 2008 በወጣው ሪፖርተር ጋዜጣ መሠረት፤-

34

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

በአዲስ አበባ ከተማ በመልሶ ማልማት ፕሮግራም በ2008 ዓ/ም በጀት ዓመት ጀምሮ 360 ሄክታር መሬት ላይ ያሉትን ንዋሪዎች ለማንሳትና ወደ ሌላ ቦታ ለማስፈር ወስኖል፡፡ በአዲስ አበባ የሚገ ኙ ት የካ፤አራዳ፤ጉለሌ፤ንፋስ ስልክ ፤ላፍቶና ኮልፌ ቀራንዩ ክፍለ ከተሞች ውስጥ ነው፡፡ በዚህ አመት በየካ ክፍለ ከተማ በ68 ሄክታር መሬት ላይ የሚኖሩ 1427 ነዋሪዎች እንደሚነሱና ወደ ሌላ ቦታ እንደሚሰፍሩ ተገልፆላ ቿ ላ፡፡ በየካ ክፍለ ከተማ የሚገ ኙ ጥንታዊ ሠፈሮች ካዛንችስ፤ መና þሪያ እስከ አዋሬ ድረስ ከሚስስ ፎርድ ት/ቤት ጀርባ ያለው 50 ሄክታር መሬትና በተጨማሪም በመገናኛ አካባቢ ከኃይሌ ገብረ ሥላሴ ሕንፃ ጀርባ እስከ ሾላ ገበያና፤ ለም ሆቴል ያለው 17 ሄክታር መሬት ነዋሪዎች ተነስተው ወደ ሌላ ቦታ እንደሚሰፍሩ ትዕዛዝ ተላልፎል፡፡ በአራዳ ክፍለ ከተማ የሠራተኛ ሠፈርና የአሮጌው ቄራ ያልተነሱ አካባቢዎችን ጨምሮ በአምስቱም ክፍላተ ከተሞች ተመሳሳይ የማስነሳት ሥራ እየተከናወነ መሆኑ ታውቀ õል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ በ54,000 ሽህ ሄክታር መሬት ወይም 540,000,000 ሜትር ካሬ ላይ የከተመች ሲሆን 60 በመቶው ማለትም 32,400 ሽህ ሄክታር መሬት ወይም 324,000,000 ሜትር ካሬ ላይ የሚገ ኙ የከተማው ነዋሪዎች ተነስተው ወደ ሌላ ቦታ እንደሚሰፍሩ የከተማ መሬት ኪራይ ሰብሳቢው የወያኔ የጦር አበጋዞች መንግስት አስታውቆል፡፡ የወያኔ የጦር አበጋዞች መንግስት በ1994 እኤአ በማዕከላዊ እስታትስቲክስ ባለሥልጣን መስሪያ ቤት ይፋ የተደረገው በኢትዩጵያ የህዝብና የቤቶች ቆጠራ መሠረት በአዲስ አበባ፣ድሬ ዳዋና በሃራሪ ከተሞች ውስጥ ያለውን የንዋሪዎች የህዝብ ስብጥር ከሠንጠረ ዡ ውስጥ ቀንጭበን ለማሳየት እንሞክራለን፡፡ የዛሬ 21 አመት የወጣው እስታትስቲክስ ሪፖርት ዛሬ በምን መልክ የከተማዎቹ ንዋሪዎች የህዝብ ስብጥር እንደደረሰ መረጃ የለም፡፡ እንዲህ ዓይነት ሪፖርትም ከዛ በኃላ በማዕከላዊ እስታትስቲክስ ባለሥልጣን ለህዝብ ቀርቦ አያውቅም፡፡ ዋናው አላማው ግን አማራውን፣ኦሮሞውንና ጉራጌውን ቁጥር በነዚህ ከተሞች መቀነስ እንደሆነ ሳይታለም የተፈታ ነው፡፡ ወያኔ ምርጫ በደረሰ ግዜ በእነዚህ ከተሞች ህዝቦች ባለመመረጡና የተቃዋሚ ፓርቲዎች ደጋፊዎች ናቸው የሚል መረጃ ስላለው ነው፡፡ በተለይ በአዲስ አበባ፣ድሬ ዳዋና በሃራሪ ከተሞች ውስጥ የህዝቡን ስብጥር በጉልበት መቀየር ይፈልጋል፡፡ ለዚህ ነው በመልሶ ማልማት ፕሮግራም ስም በአዲስ አበባ ከተማ፣ቀጥሎም በድሬ ዳዋና በሃራሪ ከተሞች ውስጥ ለማድረግ እቅድ አለው፡፡ በዚህም መሠረት በነዚህ ከተሞች ውስጥ ለዘመናት የኖረውን ህዝብ በእድር፣በእቁብ፣ በፅዋ ማህበራት፤ በሰርግና በሃዘን አብሮ የሚኖረውን ህዝብ መ ፐ ወዝ ያስፈለገው፡፡ የከተማውን ህብረተስብ ድርና ማግ የሆነበትን (Social fabric) በመበጣጠስ ወደ ልዩ ል ቦታዎች ህዝቡን በማስፈር ከ50 እስከ 70 አመታት የኖሩበትን መንደርተኛች በስነ-ልቦና ቀውስ ውስጥ የከተተው፡፡ ወያኔ በምትካቸው ከሃገሪቱ ልዩ ልዩ ቦታዎች ታመኝ የሆኑ ሰዎችን ማስፈሩ ለመጭው ምርጫ በአሸናፊነት ለመወጣት የጠነሰሰው ዘዴ ነው፡፡

35

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA Table 2.15 Percentage Distribution of Majour Ethnic Groups with 500,000 or more Persons by Region, Ethiopia: 1994 Ethn Aff Ama Ge Gura Hadi Kef Oro Sida Som Tigra Wela Ga Other Foreig Not Tot ic ar ra do gie ya fa mo ma alie way ita mo Eth.Nati ners stat al grou onal ed p groups Addi 0.0 48.3 0.0 17.5 0.4 0.1 19.2 0.1 0.2 7.6 0.5 0.9 3.0 2.0 0.1 100 s Aba ba Dire 0.0 27.7 0.0 4.5 0.5 0.0 48.0 0.0 13.9 1.8 0.2 0.0 2.2 0.9 0.1 100 Daw a hara 0.0 32.6 0.0 3.2 0.0 0.0 52.3 0.0 1.7 1.7 0.1 0.0 8.2 0.1 0.1 100 rai Source:-the 1994 population and housing census of Ethiopia, volume II analytical report, page 44

• አማራ በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ 48.3 በመቶ፣ድሬ ዳዋ ከተማ ውስጥ 27.7 በመቶና በሃራሪ ከተማ 32.6 በመቶ ከነዋሪዎቹ ድርሻ አለው፡፡ • ኦሮሞ በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ 19.2 በመቶ፣ድሬ ዳዋ ከተማ ውስጥ 48.0 በመቶና በሃራሪ ከተማ 52.3 በመቶ ከነዋሪዎቹ ድርሻ አለው፡፡ • ጉራጌ በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ 17.5 በመቶ፣ድሬ ዳዋ ከተማ ውስጥ 4.5 በመቶና በሃራሪ ከተማ 3.2 በመቶ ከነዋሪዎቹ ድርሻ አለው፡፡ • ትግራይ በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ 7.6 በመቶ፣ድሬ ዳዋ ከተማ ውስጥ 1.8 በመቶና በሃራሪ ከተማ 1.7 በመቶ ከነዋሪዎቹ ድርሻ አለው፡፡ • ሌሎች ኢትዩጵያዊ በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ 3.0 በመቶ፣ድሬ ዳዋ ከተማ ውስጥ 2.2 በመቶና በሃራሪ ከተማ 8.2 በመቶ ከነዋሪዎቹ ድርሻ አላቸው፡፡

ከ‹‹መሬት ላራሹ›› ወደ ‹‹መሬት ለኢንቨስተሩና ለወያኔ የጦር አበጋዞች መንግስት ›› የወያኔ የጦር አበጋዞች መንግስት የከተማ ኪራይ ሰብሳቢነት የኢኮኖሚ ፖሊሲ በመልሶ ማልማት ፕሮግራም ስም 1,430 ሄክታር መሬት ወይም 14,300,000 ሜትር ካሬ ላይ የሚገ ኙ ነዋሪዎችን ለማንሳትና መሬቱን ለመሸጥ ቀጭን ትዕዛዝ አስተላልፎል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በመልሶ ልማትና በወሰን ማስከበር ለሚነሱ 23,000 ተነ ሺ ዎች 6.2 ቢሊዩን ብር ካሳ ለመክፈልና 404 ሄክታር መሬት ምትክ ቦታ ለመስጠት ዕቅድ መያዙን መረጃዎች አመልክተዋል፡፡ ለ23,000 ተነ ሺ ነዋሪዎች 6.2 ቢሊዩን ብር በአማካይ ሲካፈል ለአንድ ተነ ሺ አባወራና እማወራ 269,565 ሽህ ብር ካሳ በመንግስት ይከፈለዋል ማለት ነው፡፡ በአሁኑ ግዜ 269,565 ሽህ ብር ካሳ መኖሪያ ቤት ያሰራዋል ወይ ? ለ23,000 ተነ ሺ ነዋሪዎች 404 ሄክታር መሬት ወይም 4,040,000 ሜትር ካሬ ምትክ ቦታ ለመስጠት ዕቅድ ተይዞል፤ በአማካይ ሲካፈል ለአንድ ተነ ሺ አባወራና እማወራ 175.7 ሜትር ካሬ ምትክ ቦታ ይሰጣቸዋል ማለት ነው፡፡

በአዲስ አበባ ከተማ ንዋሪዎች የመሬት ይዞታ ካርታ ያላቸው ባለሃብቶች መሬታቸውን እንዳይሸጡና እንዳይለውጡ፤ በቦታቸው ላይ የማልማት አቅማቸው ሳይጠየቅ ሕዝቡን ያላማከረ የመንግስት የተነሱ ቀጭን ትእዛዝ መሬቱን ለማን ለመቸብቸብ እንደተቻኮሉ ህዝቡን አስገርሞል፡፡ በአዲስ አበባ የከተማ ቦታ በዘጠነኛው ዙር የሊዝ ጨረታ አንድ ሜትር ካሬ በ65,000 ብር፤በአስረኛው 55,597ብር፤ በአስራአንደኛው 57,000 ሽህ ብር በአስራ ሁለተኛው 307,000 ብር አንድ ሜትር ካሬ ቦታ የከተማ መሬት ኪራይ ሰብሳቢው መንግስት ሸጣóል፡፡ የመሬት ይዞታ ካርታ ያላቸውን ባለኃብቶችን መሬት እየነጠቁ ለባለግዜ አዲስ ኢንቨስተሮችን ኃብታም ማድረግ የወያኔ የጦር አበጋዞች መንግስት መሠሪ ፖሊሲ ነው፡፡

• 324,000,000 ሜትር ካሬ ቦታ መንግስት ከሽያ ጩ የሚያገኘው ትሪሊዩን ብር ይገመታል፡፡ • 14,300,000 ሜትር ካሬ ቦታ መንግስት ከሽያ ጩ የሚያገኘው ከ795 ቢሊዩን ብር ይገመታል፡፡

36

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA • 23,000 ተነ ሺ ነዋሪዎች ካሳ 269,565 ሽህ ብር የመኖሪያ ቤት እዲሰሩበት መንግስት ይሰጣል፡፡ • 23,000 ተነ ሺ ነዋሪዎች ካሳ በመንግስት የተዘረፉት ገንዘብ ከ788 ቢሊዩን ብር ይገመታል፡፡ ይህም 23,000 ተነ ሺ ነዋሪዎች የመሬት ይዞታቸውን በነፃ ገበያ የመሸጥ እድል ቢኖራቸው ያገ ኙ ት የነበረ ህገ መንግስታዊና ዜጎች ኃብት የማፍራት ቦታቸውን የመሸጥ የመለወጥ መብታቸው ነበር፡፡

አበባ አምራች ኢንቨስተሮች የኢትዩጵያ መንግስት ‹‹የግብርና መር ኢንደስትሪያላይዜሽን ስትራቴጅ›› በመንደፍ ለአበባ አምራች ኢንቨስተሮች ማበረታቻ የአምስት ዓመት የታክስ እፎይታ፤ዕቃ ሲያስገቡ የጉምሩክ ቀረጥ አለመክፈል ጥቅም፤አበባ በሚልኩ ግዜ በሚፈጠር ኪሳራ አለመጠየቅና ውጭ ካሉ ሰዎች የውጭ ምንዛሪ ድጎማ ማግኘት፤ መሬት በቀላሉ በሊዝ እዲያገ ኙ ፍቃድና የባንክ የብድር አገልግሎት ማግኘት የመሳሰሉት ጥቅም አግኝተው ነበር፡፡መንግስት ለአበባ አምራች ኢንቨስተሮች ያቀረበው ቦታ በአዲስ አበባ ክልል ወጣ ብሎ በሚገ ኙ የገበሬ የእህል እርሻዎችን በማስነሳትቀጥሎ ባለው ሰንጠረዥ የቦታው ስም የአበባ ኢንቨስተሮች ብዛት፣የአበባ እርሻ በመቶኛ፣ከአዲስ አበባ ያላቸው ርቀት፣ከባህር ጠለል ያላቸው ከፍታ በሚቀጥሉት ከተሞች ማለትም በደብረዘይት የአድአ ጤፍ አምራች ገበሬዎች ተነቀሉ፤ዝዋይ፤ ሰበታ/አለምገና፤ ቆቃ፤ሰንዳፋ/ሱሉልታ፤ሆለታ /አዲስ አለም፤መናገሻና ሌሎች ቦታዎች በሊዝ ተሸጡ፡፡

TABLE 2 Location of cut flower farms Common Cluster Number of Percentage of Mean distance Mean altitude Name farms farms from Addis (meters above Ababa(Km) sea level) Debre Zeit 7 10.9 49.6 1,870 Ziway 6 9.4 163.0 1,644 Sebeta /Alemgena 10 15.6 25.9 2,082 Koka 3 4.7 98.0 1,617 Sendafa /Slulta 5 7.8 38.4 2,228 Holeta/Addis Alem 20 31.3 39.3 2,289 Menagesha 5 7.8 32.8 2,570 Others 8 12.5 93.5 1,847 Total 64 100.0 58.9 2,081 Source : Mulu 2008, Table 2

Land to investors The allocation of farm land to investors in various parts of the country has been going on since the second half of the 1990s, but in the period up to the end of 2002, those re q uesting land were predominantly local investors and the land granted was for the most part small in size, less than 500 hectares. Foreign investors began to show keen interest following the enactment of the investment proclamation and as the success of the floriculture business in winning a growing market in Europe and elsewhere became apparent. The years between 2003 and 2007 were the boom years for cut flower exports in this country. The demand for land by investors, particularly foreign ones, began to increase sharply from 2006, and in 2008 there was what amounted to a mad rush to get access to land by both groups, with many applicants re q uesting large tracts, some measuring 10,000 hectares or more. More than one-third of the land allocated to investors by the Regions in the ten year period was given out in 2008. 37

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

TABLE 3 Evolution of floriculture in Ethiopia Year Number of farms Cultivated Number of exported stems Export value (growers) Area(ha) ( U D $ ) 2001/2 305,000 2002/3 16,000,000 2,900,000 2003/4 32,000,000 5,500,000 2004/5 30 150 83,000,000 12,700,000 2005/6 69 345 186,000,000 22,900,000 2006/7 70 801.6 478,144,926 63,601,220 Source : primary data MOTI 2007 ; Ethiopian Customs Authority

2012 እኤአ በኢትዩጵያ ኢንቨስትመንት መረጃ መሠረት ከ1998 እስከ 2009እኤአ የአበባ ልማት እድገት ውጤታማ እንደሆነና ከአፍሪካ በውጭ ንግድ ኢትዩጵያ ሁለተኛ አበባ ላኪ ሃገር መሆኖን ያትታል፡፡ በዚሁ ዓመት የአበባ ኢንደስትሪ ልማት በ1,200 ሄክታር መሬት ላይ ከ80 የአበባ ኢንቨስተሮች በዘርፉ እንደተሰማሩ የኒዘርላንድ፣የህንድና የእስራኤልና የሃገር ውስጥ ኢንቨስተሮች ያካትታል፡፡ ኢትዩጵያ በውጭ ንግድ የአበባ ምርቶ ቾ ን ወደ ባህር ማዶ ሃገራት፣ ኒዘርላንድ፣ ፈረንሳይ፣ ጀርመን፣ ጣልያን፣ ካናዳ፣ኖር ዌ ፣ስዊድን፣ እንግዚዝ፣መካከለኛው ምስራቅና ሌሎች የአውሮፓ ህብረት ሃገራት ትልካለች፡፡ “In March 2006, 2,031 hectares of land were allocated to investors for floriculture development, and by J une 2007, 801.6 hectares were in production.4 As of J une 2007, seventy companies were active in the industry and six companies were setting up operations. In the three years up to 2007, both export volume and earnings showed more than fivefold growth (see Table 3), and this made flowers the sixth largest export commodity of the country, after coffee, oilseeds, chat, leather and live animals (ENST 2006). ”

የአበባ አምራች ኢንቨስትመንት ስ ኬ ቶች በኢትዩጵያ 37 በመቶ መሬት በአበባ መሸፈኑ፣25 በመቶ ውጭ ንግድ ድርሻ ሽፋን ከአጠቃላይ ከውጭ ንግድ ድርሻ መያዙ፣የስራ ዕድል 15,200 እስከ 25,000 ቆሚ ሠራተኞች መሆንና 8,800 ግዜያዊ ሰራተኞች ዕድል መስጠቱና ከ60 እስከ 70 በመቶ ለሴቶች የስራ እድል መፍጠሩ እንዲሁም ለ10,000 ሠራተኞች የግሪን ኃውስ ግንባታ ጊዜዊ ስራ መፍጠሩ በአንካóርነት ይጠቀሳሉ፡፡ “According to calculations based on data obtained from MOTI, Ethiopian farms account for 37 % of the land under flower cultivation, and 25 % of the total export volume. FDI uses 49 % of the land under flower cultivation but provides 57 % of the export volume,15 showing that on average Ethiopian farms have a much lower productivity than FDI ones. This confirms the critical view expressed above by a Dutch grower. The European market is the main destination for Ethiopian flowers. In 2003 –5, exports to three European countries, The Netherlands, Germany and U K, constituted 90 % of the total export of Ethiopian flowers ( J oosten 2007). Nowadays, new Ethiopian flower destinations are emerging in the Middle East, J apan and U SA. Russia and Scandinavian countries are also becoming new destinations. ”

የአበባ አምራች ኢንቨስትመንትና ተግዳሮቶቹ የአበባ አምራች ኢንቨስተሮች ግብዓቶች 80 በመቶው ከባህር ማዶ ሃገራት የሚመጡ በመሆኑና 20 በመቶው ብቻ በሃገር ውስጥ እንደሚመረት ጥናቶች ያረጋግጣሉ፡፡ ለአበባ አምራች ኢንቨስተሮች 1200 ሄክታር መሬት ተሰጥቶ ፣ይ ኼ ሁሉ መሬት ለውጭ ባለሀብት ተሰጥቶ ለሀገሪቱ የሚያስገኘው ገቢ ትንበያ( Revenue projection ) በግልፅ የተቀመጠ ጉዳይ አይደለም፡፡ ጥቅምና ጉዳት( Cost-benefit analysis ) ስሌት ሳይሰራ ማለትም የአበባ ኢንቨስተሮች 80 በመቶ ግብአቶቻቸውን (ፀረ-ተባይ፤ ፀረ- አረምና ልዩልዩ ኬ ሚካሎችና ማዳበሪያ፣የአበባ ችግኞች) የውጭ ምንዛሪ ተገዝቶ ከውጭ ሃገር ይመጣል፡፡የኢትዩጵያ የአበባ ምርት አጠቃላይ የተሸጠበት ዋጋ ስሌት ተደርጎ ከገቢ ውጪው ሂሳቡ በጥናት ተረጋግጦ እስካልተሰላ ድረስ፤ ጥቅምና ጉዳቱን ማረጋገጥ አይቻልም፡፡ ከአበባልማት ሌላ ሌሎች 38

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA የኢንቨስትመንት አማራጮች ታስበው ነበር ወይ?›› “There are some backward linkages in non-core inputs, but local content in the sector remains very low. It is highly dependent on imported inputs to grow flowers. According to data obtained during fieldwork, about 80 % of the re q uired input is imported and only 20 % is produced domestically ; this mainly involves packing materials.17 According to MOTI data collected in 2006, more than ten domestic firms supply locally produced packing materials, and several importers of other inputs have emerged, as have other service providers in logistics and a soil analysis laboratory. In the case of forward linkages, a few domestic firms are trying to sell directly to buyers and are creating retail shops locally in exclusive restaurants, supermarkets and main streets.” በ2007 እኤአ የአበባ አምራች ኢንቨስተሮች ከኢትጵያ ልማት ባንክ 623 ሚሊዩን ብር ተበድረው የደሃው ገበሬና አርብቶ አደሩ መሬቱ ተከፋፍለውና ህብረተሰብ ተፈናቅሎ ለድህነትና ርሃብ ከመዳረጋቸው ሌላ የኢንቨስተሮች ውጤታቸው የአንድ ሰሞን የመንግስት የፕሮፓጋንዳ ፍጆታ ከመሆን በስተቀር የተፈለገው የውጪ ምንዛሪ ‹‹ላም አለኝ በሰማይ፣ ወተቶንም አላይ›› ከመሆን አልዘለለም፡፡የአበባ አምራች ኢንቨስተሮች ወደ ውጭ የሸጡትን አበባ ዋጋ በመቀነስ ልዩነቱን በውጭ ባንኮች በማስቀመጥ ለሃገሪቱ ሊገባ የነበረውን በመስረቅ፣ የውጪ ምንዛሪ ከአመት ወደ አመት እያሽቆለቆለ መሄዱን በጥናት ተረጋግጦል፡፡ በዚህም ምክንያት የአበባ አምራች ኢንቨስተሮች የአበባ ችግኝ ወደ ውጭ ንግድ ዩኤስ 10 ሳንቲም ዋጋ በታች የኢትዩጵያ ንግድ ባንክ እንዳይፈቅድ ብሄራዊ ባንክ አስተላልፎል፡፡“Last but not least, the Development Bank of Ethiopia (DBE) provides soft loans to the sector. The bank extends credits up to 70 % of the total investment, pledging no other collateral than the project itself. It is difficult to ascertain how important this has been in practice. Comparing data from the EIA with data from DBE, we can conclude that 42 of the 57 investors (74 % ) in the industry registered by the EIA in 2007 had loans from the DBE. According to EIA data, 27 of these investors had a total registered capital of 1.1 billion birr (or e88m). According to DBE data they had approved loans to the value of 623 million birr, or 56 % of registered capital. Of these loans more than 77% had already been disbursed in 2007. The list of 27 investors includes 7 Ethiopian investors and 20 non- Ethiopians, among them 3 Dutch growers. These Dutch growers had approved loans e q ual to 46 % of their registered capital. For Dutch growers the DBE finance is less important, due to PSOM and the Sher project (see below).” THE ETHIOPIAN C U T FLOWER IND U STRY. “In 2007 the NBE issued directive F X D/32/2007, which re q uired all commercial banks to reject flower export permit applications with a price below U S ¢ 10 per stem. ” የአበባ አምራች ኢንቨስተሮች በሙያው ያላቸው ክህሎት አናሳ በመሆኑና ብዙዎቹ ባለኃብቶች በአበባ ስም ቦታ ለመያዝ ያደረጉት ሽሜ እንጂ እውቀቱና ችሎታ የሌላቸው በመሆኑ፣ብዙዎቹ ኢንቨስተሮች ከባንክ ተበድረው የአበባ እርሻቸውን በኪሣራ ስም አሳውጀው ከአበባ ልማቱ ስራ እነወደወጡ ይታወቃል፡፡ በአበባ ልማት የተሰማሩ ሠራተኞች ደሞዝ በቀን ዩኤስ 0.78 እስከ አንድ ዶላር 67 ሳንቲም በቀን እየተከፈላቸው፣ የጤንነት መድህናቸው ሽፋን ሳይሰጠው ብዙዎቹ ሰራተኞች በፀረ አረም፣ፀረ ተባይ ኬ ሚካሎችና ማዳበሪያ ደህንነታቸው ሳይጠበቅ በሽተኛ ሆነዋል፡፡ Workers are unskilled. They earn U S $ 0.78 –1.67 per day. In the case of the Sher-Ethiopia project, the producers fixed the minimum wage at $ 1.1 per day. Nevertheless, the workers are not yet unionised to protect their own rights. የባህር ማዶ ዜጎች ኒዘርላንድ፣ህንድና እስራኤል ባለቤትነት ስር ያሉ፣ የአበባ አምራች ኢንቨስተሮች የቴክኖሎጅ ሽግግር በአበባ ልማት ያስተላለፉት ድርሻ አናሳ መሆንና እነዚህ ኢንቨስተሮች በተለያየ ምክንያቶች ቢወጡ የሃገር ውስጥ ኢንቨስተሮች ተክተው በእውቀትና በሙያ ክህሎት እንዲሁም በዓለም አቀፍ ንግድ ለመሳተፍ አቅምም ብቃትም ስለሌላቸው እነዚህ የዘርፍ ተግዳሮቶች ናቸው፡፡ The rose industry has undergone successful development over the period 1998-2009.Ethiopia is now the second largest flower exprting country in African. It is also an ideal location for highland and low land world class flowwers. The flower industry is one of the fastest growing sub sectors in the country.Currently, a total of about 1,200 hectares of land in Ethiopia is covered by more than 80 flower growers who came from Netherlands, India 39

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA and Israel including local investors. Ethiopia exports its cut flower to Netherlands, France, Germany, Italy, Canada, Norway, Sweden, U k, Middle East, and other E U countries. ( Ethiopia Investment Guide 2012) በአጠቃላይ የቴክኖሎጅ ሽግግርና ስልጠናና ክህሎት ለህብረተሰቡ፤ከጎጂ ኬ ሚካል የደህንነት አጠቃቀም ማስተማር የመሳሰሉትን በአበባ ልማት ለተሰማሩ ኢንቨስተሮች በመርሃ ግብሩ ዶሴ ላይ በተጎዳኝ ቢሰፍርም አንዳችም ነገር አልተሰራም፡፡ በዚህም ምክንያት ከጥቅሙ ጉዳቱ አመዝኖ ይገኛል፡፡ ‹‹መሬትን መመገብና ማበል ጸ ግ በራሱ ትልቅ የኢንቨስትመንት ሀብት ነው፡፡ አሁን በመሬት ላይ ኢንቨስት ለማድረግ በሊዝ የወሰዱት ሁሉ እውን የመሬቱን አፈር ይመግቡና ያበለፅጉታል ? ወይስ የመሬቱን አፈር ቃባቱንና ሰባቱን ምጥጥ አድርገው ‹‹ደረቅ አቡዋራ›› ያስበሉታ የሆን ? ›› ይላሉ የኢንባሮሜንታል አጥኝ ተሞጋጮች፡፡

ኢትዩጵያ በግብርናው ኢኮኖሚ ዘርፍ

‹‹በኢትዩጵያ የእርሻ ሥራ አዋጪ ሊሆን የሚችለው እንደማንናውም የሙያ ሥራ የቴክኖሎጂ፣ኢነርጂ፣የካፒታል፣ ግብአትና ገበያ አገልግሎት ተደራሽ ሆኖ በንግድ ተመዝግቦ፣የእርሻ ኢንዱስትሪ ኩባንያ ሆኖ፣በማንኛውም መስፈርት፣ የፋይናንስ መለኪያ ተገምግሞ ወጪና ገቢ ተለክቶ፣አዋጭነቱ ታይቶ፣የሚሠራ መደበኛ የሙያ መስክ ሆኖ እንደማንኛውም የንግድ ተkም የንግድ ሕግ ጥበቃ ተደርጎለት ኢንሹራንስ ተገብቶ የሚሰራ ሲሆን የሚከበር ሙያና የንግድ መስክ ሊሆን ይችላል፡፡ የእርሻ ሥራ ተከታታይ ሙከራ የሚካሄድበት በመሆኑ ሳይንሳዊ መሣሪያዎችንና ዘዴዎችን በተጨባጭ ይጠቀማል፡፡ በሥራ ሂደት ያገኘው ዉጤት ደግሞ ለአንድ ገበሬ ትርፋማና ወጪውን የሚሸፍን እንዲሁም ለመጪው ዘመን አዋጭና ትርፋማ መሆን ይጠበቅበታል፡፡ ስለዚህ የእርሻ ሥራ ሣይንሳዊ ተግባር ብቻም ሳይሆን ቢዝነስ ነው ይባልለታል፡፡››(የኢኮኖሚው ስነ-ምህዳር) ኢትዩጵያ ገበሬዎች የመሬታቸው የቦታ ይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ሳይሰጣቸው፣ መሬታቸው በሊዝ ተሸጦ ለገዙት የውጭ ኢንቨስተሮች የሚሰጠው ማበረታቻ በተለይ የግብር እፎይታ፣ከቀረጥ ነፃ እቃ እንዲያስገቡ፣ከባንክ ብድር የማግኘት፣ 50 ዓመታት በመሬቱ የመጠቀም መብት ወዘተ የአገራችን ገበሬዎች ይህን መብት መነፈጋቸው በገዛ መሬታቸው ይህን መብት ማጣታቸው በሃገሪቱ ፍትህና ርትህ አለ ለማለት አያስደፍርም፡፡ ለዚህ ነው አገሪቱ በምግብ ሰብል እራሶን የማትችለው ? የአገሪቱ ህዝብ በተደጋጋሚ በርሃብ ቸነፈር የሚጠቃው፤በተሳሳተ የመንግስት የግብርና ኢኮኖሚ ዘርፍ ፖሊሲ ምክንያት ነው እያሉ በሙያው ዘርፍ ያሉ አጥኝዎች ይሞግታሉ፡፡ ከታች ሰንጠረዥ ላይ የምትመለከቱት በኢትጵያ ግብርና ሚኒስቴርና ኢንቨስትመንት ቢሮ ድረገፅ የቀረበ የተጣረሰ መረጃ ለናሙና ያህል ይች ሃገር በሃሰት መረጃ ወዴት እየሄደች እንዳለ ያመላክታል፡፡

No. Type of farming Potential Actual Area(hectares) Area(hectares) 1 Wheat - 1,095,436 2 Barley - 1,398,215 3 floweer - 1,200 4 spices - 244,000 5 sugarcane 303,500 24,280 Source: Investment- Guide- 2012

Potential Areas for Farming No. Type of Potential Actual RegionProduced area farming Area Area (hectares) (hectares) 1 Rice 280,000 SNNP,Oromiya,Amhara, Benshangul Gumuz, and Somali 2 maize 1,400,000 1.77million SNNP,Oromiya,Amhara, Benshangul Gumuz, Gambella and Somali 40

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA 3 Horticulture 763,300 152,600 SNNP,Oromiya,Amhara, and Dire Dawa 4 coffee 426,000 600,000 SNNP,Oromiya,Amhara, and Gambella 5 Tea 150,000 2,700 SNNP,Oromiya,Amhara, and Gambella 6 Cotton 3,000,810 Tigray,SNNPR , Oromiya,Amhara, Benshangul Gumuz, Gambella, Afar and Somali 7 Oil crops 1,601,323 Tigray,SNNPR , Oromiya,Amhara, Benshangul Gumuz, Gambella, Afar and Somali 8 Pulse 3,274,469 Tigray,SNNPR , Oromiya,Amhara, Benshangul Gumuz, and Gambella 9 Rubber 200,000 SNNP and Gambella 10 Palm oil 450,000 SNNPR,Oromiya and Gambella Total 11,545,902 Source: Ministry of Agriculture

ማጠቃለያ የኢትዩጵያ አጠቃላይ የቆዳ ስፋት የኢትዩጵያ አጠቃላይ የቆዳ ስፋት 1,257,600 ሚሊዩን ስካóየር ኪሎሜትር ነበረ፡፡ የወያኔ የጦር አበጋዞች መንግስት ከኢትዩጵያ ግዛት ኤርትራ ስትገነጠል 117,600 ሽህ ስካóየር ኪሎሜትር ሰጠ፡፡ በአሁኑ ግዜ የኢትጵያ አጠቃላይ የቆዳ ስፋት 1,140,000 ሚሊዩን ስካóየር ኪሎሜትር ነበረ፡፡ Ethiopian Area 1,257,600 million s q uare kilometers. Eritrea Area 117,600 s q uare kilometers. Current Ethiopian Area 1,140,000 million s q uare kilometers. • Arable land 513,000 s q uare kilometers {45 % } • Irrigated land 34,200 s q uare kilometers {3 % }

የኢትዩጵያና የኤርትራ የመሬት ይገባኛል ጥያቄ፣Ethiopian-Eritrea border የወያኔ የጦር አበጋዞች መንግስት ኤርትራ ስትገነጠል 117,600 ሽህ ስካóየር ኪሎሜትር መሬት አስረከበ፡፡ ከ1998 እስከ 2000 እኤአ ኢትዩጵያና ኤርትራ በባድሜ የወሰን ይገባኛል ጦርነት አድርገው ከ70,000 ወታደሮች በላይ ህይወታቸውን አጡ ንብረት ወደመ፡፡ በ2002 እኤአ የሄጉ የድንበር ኮሚሽን በባድሜ የኤርትራ ግዛት እንደሆነ ወሰነ፡፡ በዚህም የትግራይና የአፋር ግዛት ወደ ኤርትራ ይገባሉ ማለት ነው፡፡ “The nation has a total area of approximately 117,600 km 2 (45,406 s q mi), and includes the Dahlak Archipelago and several of the Hanish Islands .” “In 2000, Eritrea and Ethiopia signed the Algiers Agreement which forwarded the border dispute to a Hague boundary commission. In the Agreement both parties agreed in advance to comply with the ruling of the Border Commission. In 2002, the commission ruled on where the boundary ran, placing Badme inside Eritrean territory. ” የኢትዩጵያና የሱዳን የመሬት ይገባኛል ጥያቄ፣Ethiopian-Sudanese border የኢትዩጵያና የሱዳን የመሬት ይገባኛል ጥያቄ 1600 ኪሎሜትር ርዝመትና ከ20 እስከ 60 ኪሎሜትር ስፋት ያለው ቦታ የወያኔ የጦር አበጋዞች መንግስት ለሱዳን መንግስት ለመስጠት ተስማማ፡፡ በዚህም የጎንደር፣ጎጃም፣ወለጋና ኢሉባቡር የነበሩ ግዛቶች ወደ ሱዳን ይገባሉ ማለት ነው፡፡ “This land mass span 1,600 kilometers in length and 20 to 60 kilometers in breadth. All of the country’s ethnicgroups will be affected by this treachery. Good and mutually beneficial neighborly relations between the Ethiopian and Sudanese people will be affected for generations to come. ” “According to the Tribune “Al-Fashaga covers an area of about 250 s q uare kilometers and has about 600,000 acres of fertile lands. Also there are river systems flowing across the area including Atbara, Setait and Baslam rivers.” “The issue mainly affects the regions of Gondar, Gojam, Wolega, and Ilubabor. In stating the outlandish, the Sudanese are trying to create a wedge between the Amhara nationality and the rest of Ethiopians. ” የመካነ-መቃብር ቦታዎች የወያኔ የጦር አበጋዞች መንግስት በተለያዩ ቦታዎች የነበሩ ታሪካዊ የመካነ-መቃብር ቦታዎች በማስነሳት ቤተሰቦቻቸው ፉካ ውስጥ 30 ሽህ ብር እየከፈሉ ዳግም ሲያስቀብሩ ማስተዋል የእለት ተለት ክስተት 41

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ሆኖል፡፡ በደብረ ሊባኖስ ገዳም ፣በስላሴና በዬሴፍ ቤተክርስቲያኖች የነበሩ የጀግኖች አባቶቻችንና እናቶቻችን ታሪካዊ የመካነ-መቃብር ቦታዎች በክብር ካረፉበት ሥፍራ እንዲነሱ ተደርጎል፡፡ በኢትዩጵያ እንካ üን ህያዎን፣ ሙታን በሰላም ካሸለቡበት መካነ-መቃብር ሥፍራ ተፈናቅለዋል፡፡ ከዚህ የበለጠ ግፍ ምን አለ!!! ወያኔ የሃገሪቶን ታሪክ እያጠፋ የራሱን ርካሽ ታሪክ እየፃፈ ይገኛል፡፡

የፖለቲካ በትረ-ሥልጣን ለዘመናት ወደድንም ጠላንም የኢትዩጵያ የምትባል ሃገር አለች፣ በውስጦም ከ80 በላይ ልዩ ልዩ kንk፣ ባህል፣ ሃይማኖት፣ያላቸው ህዝብ አላት፡፡ እነዚህ ህዝቦች በስደት ሃገር ዘመናቸው የስደተኛነት ፍቃድ የሠጦቸው ሃገራት በኢትዩጵያዊነታቸው እንጂ በትግይነት፣በኦሮሞነት፣ በአማራነት፣በወላይታነት ወዘተ አይደለም፡፡ ሰለዚህ የእኛም እጣ ፈንታ እንደ ሲሪያ፣ሱማልያና የመን ህዝቦች ተሰደው በሃገራቸው ስም ነው ጥገኝነት ያገ ኙ ት፡፡ በወያኔ የጦር አበጋዞች መንግስት የተሠጠን የብሄር ቡሄረሰብ የማንነት የንግድ ምልክታችን ትግይነት፣ኦሮሞነት፣ አማራነት፣ወላይታነት ወዘተ ዘርና kንk ወንዝ አያሻግረንም፡፡ ልዩነታችንን በሰለጠነ መንገድ በዴሞክራሲያዊ ባህል ከፈታንው በህብረት እንቆማለን፤ ካለበለዛም መኖሬችንን ሃገር እናጣለን፡፡ ጅንጀሮ መጀመሪያ ለመቀመጫዬ መቀመጫ እንዳለችው እናስብ፡፡ የዘመናችን የፖለቲካ ፋሽን ሃገር የሌለው ህዝብና ስደተኛነት ነው፡፡ አዲሱ የልዕለ ኃያላን መንግስታት የፖለቲካ ቁማር ጨዋታ!!! ‹‹አንዱ ለሁሉም ሁሉም ለአንዱ›› ዘብ ይቁም!!! የአንዱ ጥቃት የሁሉም ጥቃት ስለሆነ በህብረት እንነሳ!! የፖለቲካ ጥላቻ ለማንም አይበጅም!!! የወያኔ የጦር አበጋዞች መንግስት ወደ ዘር የእርስ በእርስ ጦርነት፣ወደ ሃይማኖት ጦርነት የሚያስገባንን ወጥመድ እንከላከል፡፡ የወያኔ የጦር አበጋዞች መንግስት እንካ üን ህዝቡን፣ መኪኖቹን አማራ፣ትግራይ፣ኦሮሚያ፣ደቡብ አፋር፣ ሱማሌ ወዘተ እያለ ካ ፔ ላ የሰጠ መንግስት ነው፡፡ ወያኔ የኢትዩጵያ ህዝብ መሬት መሸጡ ሳይታለም የተፈታ ነው፡፡ በወያኔ የጦር አበጋዞች መንግስት በዚህ ጥናት መሠረት፤የማን መሬት ነው ያልተነጠቀ ? የአማራ፣ትግራይ፣ኦሮሚያ፣የደቡብ፣ አፋር፣ሱማሌ፣የቢኒ-ሻንጉል፣ የጋምቤላ ወዘተ መሬት ተሸጦል፡፡ ስለዚህ ሁሉም በአካባቢው የጎበዝ አለቃ እየመረጠ የወያኔን ጥቃት ይከላከል፡፡ ሁሉም እራሱን ነፃ ያውጣ፡፡ ያለ ትግል ነፃነት አይገኝም፡፡ በዘመናችን በኢኮኖሚ ለመበልፀግ ወሳ ኙ ህብረት ነው፡፡ ኤርትራ በመገንጠሎ ያገኘችው አንዳችም ጥቅም የለ!!! ዛሬ ኢትዩጵያዊያንና ኤርትራዊያን አንድ ሆነዋል!!! ታዲያ እኛ ኢትዩጵያዊያን በወያኔ የጦር አበጋዞች መንግስት የተሠጠን የብሄር ቡሄረሰብ የማንነት የንግድ ምልክታችን ተከፋፍለን አንድ በአንድ የጥቃቱ ሰለባ እንሆናለን፡፡ የወያኔ የጦር አበጋዞች መንግስት ወድቆ ሌላ በዘር ላይ የተመሠረተ የአማራ፣የኦሮሚያ፣የደቡብ፣የሱማሌ የጦር አበጋዞች መንግስት አንሻም!!! ወያኔ በትግራይ ህዝብ የተተፋ የማፍያ ድርጅት ነው፡፡ የትግራይ ህዝብን በትግሉ እናሳትፈው፣ ከፍርሃትና ከፖለቲካ ጥላቻ ተላቀን በጋራ ለዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ዘብ እንቁም፡፡ የባህር ማዶ ሃገራት ነፃ አያወጡንም!!! አዲሲቶን የኢትዩጵያ ዴሞክራሲያዊ ፌዴራላዊ መንግስት ውስጥ የሚኖሩ ህዝቦች kንk ባህል፣ሃይማኖት፣ እራሳቸውን በራሳቸው የማስተዳደር መብት፣የስብዓዊና የዴሞክራሲ መብቶቻቸው ተጠብቀውላቸው የሚኖሩባት ሃገር እንመሰርታለን!!! የፖለቲካ በትረ-ሥልጣኑም የህዝብ ይሆናል፡፡ እናሸንፋለን!!!

አስር አመት ሙሉ ሲያናፋ ሲያናፋ፣ ሃያ አመት ሙሉ ሲያናፋ ሲያናፋ፣ ከሰማይ ደመና ከምድር ውሃ ጠፋ!!! ይገብር ካላችሁ ጅንጀሮም ይገብረ፣ እርሱም አይደለም ወይ የሚጭረው ምድር!!! በርከክ በርከክ አሉ አውሬ መስያቸው፣ ከስው መፈጠሬን ማን በነገራቸው!!! ወንድሙን ሲገለው ወንድሙ ካልከፋው፣ ሱሪውን አምጡለት ደሙ እዲከረፋው!!! የማን ቤት ፈርሶ የማ ሊበጂ፤ የአውሬ መፈንጫ ይሆናል እንጂ!!! ሰው ቢሞት በሃገር ይለቀሳል፣ ሃገር የሞተ ለት ወዴት ይደረሳል!!! ስማኝ ያገሬ ሰው ባንድ ላይ ተነሳ፣ ድር ከተባበረ ይጥላል አንበሣ!!! (ህዝባዊ ግጥም) 42

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

ዋቢ መፅኃፍትና ድረ-ገፆች 1-http://www.landgovernance.org/system/files/Ethiopia _ Rahmato _ FSS _ 0.pdf. 2-The Ethiopian Herald, Saturday 25 J anuary, 2014 3-{Robert T.Kiyosaki with Sharon L.Lechter, CPA(2002) Rich Dad’s Retire Young Retire Rich:- How to get Rich Q uickly and Stay Rich Forever } 4-Wikipedia, the free encyclopedia 5-The 1994 population and housing census of Ethiopia, volume II analytical report, page 44 6-Primary data MOTI 2007 ; Ethiopian Customs Authority 7- Ethiopia Investment Guide 2012 8- The Ethiopian Cut Flower Industry. 9- Ministry of Agriculture 10-The Ethiopian Horticulture Producers and Exporters Association (EHPEA), 11- Endogenisation or enclave formation ? The development of the Ethiopian cut flower industry * AYELECH TIR U WHA MELESE Dir Foundation, Nieuwpoortstraat 90-D, 1055RZ Amsterdam, The Netherlands Email: eyeyou94 @ gmail.com and A.H. J . (BERT) HELMSING Institute of Social Studies, P.O. Box 29776, 2502 LT The Hague, The Netherlands, Email: helmsing @ iss.nl 12- J . of Modern African Studies , 48, 1 (2010), pp. 35 –66. f Cambridge U niversity Press 2010 doi:10.1017/S0022278 X 09990218

43

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

‹‹ ›› !!!››

44

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

{4}

የከተማ መሬት ቅርምት!!! / /

‹‹ 12 175 ,000 800 55 !!!››

‹‹ 1997/ 2005/ 800 800 12 175 ,000 800 55 ›› 22

50 60 150

45

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA 1997 / 400 12 140 ,000

335 ,000 6.3 860 25 750 ,000 190 ,000 50 ,000

2005 / 10/90 20/80 40/60 10/90 10 90 20/80 20 80 40/60 40 60 100/100 100/100

‹‹10/90 20/80 40/60 800 ,000 ( ) 317 ,863 653.3

46

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA 17.5 ›› Approximately 860,000 people are registered across the three housing schemes - 10/90, 20/80 and 40/60 In addition to the ongoing construction of low cost houses, the Addis Abeba Saving Houses Development Enterprise (AASHDE) has embarked on the construction of new condominium houses at a cost of more than one billion Birr, Fortune learnt ‹‹ More than 862,000 residents open special saving accounts for housing - ADDIS ABABA, June 28, 2013-A total of 862,216 Addis Ababa residents opened special saving accounts for 10/90 and 20/80 housing schemes at the Commercial Bank of Ethiopia. The CBE will finance from 80% to 90% of the total cost of the houses while the rest will be covered by residents as down payment. ››

40/60

• 2005 / 40/60 160 ,000 ( ) 162,000 250,000 386,000 154 29 40 13 • 40/60 1,292 96.12

10/90 20/80

• 2005 / 10/90 20/80 700 ,000 ( ) • 10/90 20/80 39 ,249 5.6

47

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA • 700 55

2005/ 860 4 4 40/60 1,292 10/90 20/80 39 ,249 40 ,541 4.7 860 10/90 20/80 40/60 130 ,000 ( ) 10 20 40 90 80 60

10 20 40 1020 40

‹‹ 40 60 ››….‹‹ 7.5 ››

‹‹ However, due 48

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA to inflation of construction material, labor costs and design changes, the prices had to be increased to an unspecified amount.››. The price for each condominium unit will increase by an unknown amount. According to Addis Ababa housing enterprise official Ato Yidnekachew Walelign, the 40/60 condominium lottery will be handled by Commercial Bank of Ethiopia.››

‹‹Currently, 38,709 condominium units are under construction on 12 sites around Addis Abeba. However, most of the projects are behind schedule which has brought serious backlash from people saving money.

• • ‹‹ !›› - ‹‹ ›› • 77 / 380

( ) ( ) 49

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA 40 50 55 4 12

• • • • 25 30 • 4 7.5 • 15 30

50

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA 5 10 • • ( )

- (Housing Supply and Demand ) 175 ,000 12 150 ,000 ( ) 100 ,000 -

(1) -

51

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA (2) (3)

- 50 37 13 40 113 1 Table 4: Urban Slums in Eastern Africa Country Slum Annual Population Slum Population Slum Growth Rate 1990(‘000s) 2001(‘000s) Ethiopia 4.8 5,984 12,315 Kenya 5.9 3,985 9,620 Madagascar 5.3 2,562 5,696 Sudan 5.2 5,708 12,441 Tanzania 6.2 5,601 14,113 Source: Habitat (2006). (Slums Areas) 52

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA 4.8 1990 984 2001 315 1990 2001 48.6 2017 113

!!! !!! !!! !!! !!!

Source: የተስፋው ነፀብራቅ ሚያዝያ 2013 ጀርመን ከዮሃንስ ታደሰ አካ Yetesfaw Netsebirak/ ISBN: 978-3-8442-5890-5 http:// www. Ethiomedia.com/16file/yetesfaw _ netsebra q .pdf

53

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

{5}

‹‹ !!!››

160 (2002 ) {1} 1,336,296 57 ,679 / . / / / - 1,336,296 - - - 262,868 - - / / / / / / 255,046 20/04/98 162,997 040/97 20/21 // / /

- - - 104,100 / 100, 000 - - - - 71,996 - - Getty / /LTD/ 5-Jul 68,700 019/99 16 20/4/96 67,500 0088/97 / / 1 - 66,763 - - 57,679 - - -

54

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

‹‹ !!!›› £ !!! {2} 50,000 40,000 50,000 21 / / / . / / / / / / / / / / / / / / / / / / // / / / / / / 49, 610 40,000 / / / / / / /

‹‹ !!! !!! ! !!! !! 55

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ‹ !!!›› {3} 39,216 30,000 // / / / / / . / / / {4} 25,000 20,000 /// . / / / {5} 19,800 10,000 / / / / / / / / / / / / / / / / / / / / / / / / / / / {6} 6,940 1,072 / / / / / / / / / / / /

56

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

!!!

የመሬት ቅርምት በሪል ስቴት ድቨሎፕርስ ከ2004 እስከ 2007ዓ/ም እኤአ ከ2.7 ሚሊዩን ስኮይር ሜትር የአዲስ አበባ መሬት ውስጥ አንድ ፕረስንት በታች የሚሆነው ነበር ለሪል ስቴት ዴቨሎፕርስ በሊዝ የተሰጠው፡፡ በዚህም መሠረት ቦሌ ክፍለ ከተማ 1,519,684 ስኩይር ሜትር ትልቁን ድርሻሲያገኝ፣ ንፋስልክ ላፍቶ 576,446 ስኩይር ሜትር፣የካ 391,845ስኩይር ሜትር እንዲሁም ኮልፌ ቀራኒዬ 108,841 ስኩይር ሜትር በተለያዩ በሪል ስቴት ድቨሎፕርስ በመሬት ቅርምት እንደተሳተፉ መረጃው ያሳያል፡፡ የሪል ስቴት ድቨሎፕርስ ህግና ደንብ ሳይወጣ፣ ጠያቂዎቹ ሙያዊ ልምድ ይኑራቸው አይኑራቸው ሳይገናዘብ፣የመስራት አቅማቸው በፋይናንስ፣በማሽነሪዎችና በሰው ኃይል ሳይረጋገጥ ፍቃድ በማውጣት መሬቱን በመውስድ ምን ያህሉ ሰሩበት ; ምን ያህሉ መሬቱን ሸጡት ; ሪል ስቴት ዴቨሎፕርስ ለየትኛው የህብረተሰብ ክፍል ነው ቤት የሚሰሩት ; ¾ S” Ó e ƒ T > “ u ²= I u Ÿ< M U ” ’u `; መንግሥት ቦታውን ከገበሬዎች ላይ በርካሽ ዋጋ ገዝቶ ለእነዚህ ሪል ስቴት ዲቨሎፕርስ በውድ ዋጋ በሊዝ የሚሸጠው ; በአሁኑ ሰዓት የገበሬው ህይወት እንዴት ነው ; ተ/ቁ ክፍለ ከተማ ስኩይር ሜትር 1 ቦሌ 1,519,684 2 ንፋስልክ ላፍቶ 576,446 3 የካ 391,845 4 ኮልፌ ቀራኒዬ 108,841 In terms of allocations to specific developers, a compilation of data from various press and industry reports suggest that 1-Sunshine Construction was one of the front-runners in terms of land allotments, with 291,628 s q uare meters of land in three different locations. 2-Berta Construction (Habitat -New Flower Homes) was granted 120,000 s q uare meters of land near CMC for the construction of 500 villas and the same number of condos. 3-Ambassador Real Estate secured 75,000 s q . meters plot of land for the construction of villa houses and apartments. 4-Ayat Real Estate also received 35,000 s q . meters of land in and around Kazanchis, separate from its large initial allocation in the neighborhood now known by its name. 5-Trancon Real Estate ac q uired 50,000 s q uare of land in Nifas-silk Lafto/Lebu area sufficient to build 46 villas and condominiums that could accommodate up to 539 households. Real Estate Development Licenses: Somewhat parallel to the EIA data on investment registrations are data on Real Estate Real Estate investor license certificates granted by the Addis Ababa Investment Agency (AAIA). Though there may be double-counting with EIA data, the trends in the Addis Ababa license data are still indicative. On this basis, we see sharp growth in licenses granted, from a level of 88 in the year 2005 to 160 in 2008, or an implied annual average growth rate of 22 percent. The survey revealed the follow ing Access Capital findings : Sale prices : Even at the low end of the residential housing market (homes of 250 s q uare meters), we found that prices are generally above the Birr 1 million mark in the

57

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA residential neighborhoods we surveyed. With respect to houses in the 500 s q uare meter range, prices are generally in the range of Birr 2-4 million in most neighborhoods. At the high end, covering homes with 1000 s q uare meters and four or more bedrooms, average prices rise to as much as Birr 6 million ; in some sub-sections within these neighborhoods (such as ―Bole J apan ‖) average prices are as high as Birr 10 million. Across all three segments, prices are highest in Bole and Old Airport neighborhoods, roughly in the middle in areas such as CMC, Ayat, Summit, Imperial/Gergi and towards the lower end in neighborhoods such as Lafto, Lebu, Alem Bank, and Betel. (Source:- www.ethioconstruction.net/)

58

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

{6}

77 380 !

‹‹ከኢትዮጵያ ኢኮኖሚክስ ማህበር›› ሚሊዮን ዘአማኑኤል

‹ › 5.5 !!! ..

59

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA 77 / 380 ከ1983 አ.ም የህወሃት/ኢህአዲግ መንግስት፤ በከተማ ልማት፤ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር፤ የመንግስት ኪራይ ቤቶች ኤጀንሲ (የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ) በመቆጣጠር በአዲስ አበባና በሌሎች አገሪቱ ክልሎች የሚገ ኙ በድምሩ 17,549 ቤቶች ማስተዳደር ጀመረ፡፡ 380 !!! የኢፈርትና ሜድሮክ የከተማ ቤቶች ቅርምት፣በ1967 ዓም የኢትዮጵያ ወታደራዊ መንግስት (ደርግ) በሃገሪቱ ውስጥ የሚገ ኙ በግል ዘርፍ የሚንቀሳቀሱ ድርጅቶችን በአዋጅ ቁጥር 20/1974 ወደ መንግስት ሃብትነት በማዘዋወርና በመውረስ ፋብሪካዎች፣ ባንኮችና ኢንሹራንሰ ኩባንያዋችን፣ የከተማ ትርፍ ቤቶችን፣ የገጠር መሬትን፣ እርሻዎችን ወዘተ በብሄራዊ ሃብትና እድገት ሚኒስትር (Ministry of National Resource Development) ስር የተወረሱትን ንብረቶች እንዲያስተዳድር ስልጣንና ሃላፊነት በአዋጅ ተሰጠው፡፡በዚህም መሠረት፣የከተማ ትርፍ ቤቶችን አዋጅ ለማስፈፀም የመንግስት ኪራይ ቤቶች ኤጀንሲ ተቆቁሞ የወር ኪራያቸው ከመቶ ብር በታች የሆኑትን ቤቶች በቀበሌ አስተዳደር ስር እንዲተዳደሩ ተወሰነ፡፡ የወር ኪራያቸው ከመቶ ብር በላይ የሆኑትን ቤቶች በመንግስት ኪራይ ቤቶች ኤጀንሲ እንዲተዳደሩ ተወሰነ፡፡ የደርግ ወታደራዊ ሹማምንቶችና ቢሮክራቶች፤ የኢሠፓ፤ መኢሶን፤ ወዝሊግ፤ ኢጭአት፤ ማልሪድ፤ ሰደድ ካድሬዎች የተወረሱትን ቤቶቹን በነፃ ኪራይ ተቀራመቶቸው፡፡ ከ1967 እስከ 1983 አ.ም ድረስም ቤቶቹን ለግል ጥቅማቸው ተጠቀሙባቸው፡፡ ብዙ ሽህ ህፃናት የጎዳና ተዳዳሪዎች በሚኖሩባት ሃገር እነዚህ ሰቀቀናም የነቀዙ የጦር አበጋዞችና የፖለቲካ ካድሬዎች አገሪቶን አቆረቆዙ፡፡ወታደራዊው መንግስት፤የገጠር መሬትንና የከተማ ትርፍ ቤቶችን በአዋጅ ቢወርስም ቅሉ መሬት በመሸጥ፣ ሊዝና ኮንትራት በማድረግ ተግባር ላይ አልተሰማራም፡፡ የመንግስት ገቢ ከህዝብ ከሚሰበስበው ግብር(ታክስ) እንጂ መሬት በመሸጥ ላይ አልነበረም፡፡ የህወሃት/ኢህአዲግ መንግስት፤ የከተማ መሬት በመሸጥ፤ የገጠር መሬት በሊዝና ኮንትራት ከ 60 እስከ 90 አመታት ለውጭ ሃገር ባለሃብቶች በመሸጥ የኢትዮጵያን ህዝብ የመንግስት ጭሰኛ ያደረገ በእውቀት የጨነገፈ የደደቢት ደደቦች መንግስት ነው፡፡ የኢትዮጵያን ህዝብ የግል ንብረት የማፍራት መብቱን ተነጥቆ በመሬቱ ላይ የመጠቀም መብት ብቻ እንዳለው በህወሃት/ኢህአዲግ መንግስት ህገመንግስት ተደንግጎል፡፡ ከ1983 አ.ም የህወሃት/ኢህአዲግ መንግስት፤ በከተማ ልማት፤ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር፤ የመንግስት ኪራይ ቤቶች ኤጀንሲ (የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ) በመቆጣጠር በአዲስ አበባና በሌሎች አገሪቱ ክልሎች የሚገ ኙ በድምሩ 17,549 ቤቶች ማስተዳደር ጀመረ፡፡ ከዚህ ውስጥ በአዲስ አበባና በድሬዳዋ አስተዳደሮች በድምሩ 1,242 መኖሪያ ቤቶችና 5,507 የድርጅት ቤቶች መኖራቸውን የግል ኩባንያው በጥናቱ መረጃ ያረጋግጣል፡፡ የህወሃት/ኢህአዲግ መንግስት ከ1983 አ.ም ጀምሮ እስከአሁን እነዚህን መኖሪያ ቤቶች ለህወሃት፣ ብአዴን፣ ኦህዴድ፣ ደህኢዴድ ወዘተ የፖለቲካ ካድሬዎችና የጦር አበጋዞች፣ የደርግ ሹማምንትና ካድሬዎችን ከቤታቸው እያስወጡ በነፃ ተቀራመቶቸው፡፡ የሚገርመው እነዚህ የክልል መንግስቶች በየክልላቸውና በአዲስ አበባ ውስጥ ሁለት የመኖሪያ ቤቶች እንደ ክረምትና በጋ ቤት ይዘው ይገኛሉ፡፡ የህወሃት/ኢህአዲግ መንግስት የፓርላማ ተመራጮች ሌሎች የቤት ተጠቃሚዎች ናቸው፡፡ ተመራጮቹ ባለመናገራቸውና ቀኝ እጃቸውን ለድምፅ ቆጠራ ለአመታት

60

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA በማውጣታቸው፤ በክረምቱ ወራት ፓርላማ ተዘግቶ ወደ ቤታቸው ሲሄዱ በሃገረ ባህል ሃኪም ‹ወጌሻ › በመታሸት ነው የተሰቀለው እጃቸው ወደታች የሚወርደው እያሉ የዲጂታል ዘመን ወጣቶች ይቀልዳሉ፣ ያማሉ፡፡ በደርግ ግዜ የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ ለኢንባሲዎች ከ40 እስከ 50 ሽህ በብርና በዶለር ለኢንባሲዎች ይከራዩ የነበሩ ቤቶች በህወሃት የጦር አበጋዞች፣ካድሬዎችና ደህንነቶች ተወርሰው ላለፉት 27 ዓመታት በነፃ መኖሪያነት ሲያገለግሉ፤ የታጣው የህዝብ ሃብት በትንሹ ለማሳየት፤ ለምሳሌ አንድ ቤት 40,000 ሽህ ብር ለኢንባሲ ይከራይ ከነበረ 40,000 ሲባዛ 12 ወራት ይሆናል 480,000 ሽህ ብር በአመት፤ ሲሆን በሃያ ሰባት አመት ሲሰላ ደግሞ 12,960,000 ሚሊዬን ብር ከአንድ ቤት ብቻ በነዚህ የቀን ጅቦች የኢትዬጵያ ህዝብ ተመዝብሮል ማለት ነው፡፡ ከአጠቃላዩ 17,549 ቤቶች ስንት ቢሊዬን ብር እንደተዘረፈ ለማየት የ ሒ ሳብ ሊቅ መሆን አይጠይቅም:: ትላንት በቁምጣና ሸበጥ ጫማ አዲስ አበባ የገባው የህወሃት/ኢህአዲግ የጦር አበጋዞች፣ካድሬዎችና ደህንነቶች በአዲስ አበባ ከተማ 500 ሜ/ካ ቦታ ተሰጥቶቸው ፎቅ ሰርተው ያከራያሉ፣ዛሬም በተሰጣቸው ቤት ኪራይ ይኖራሉ፡፡ እነዚሁ ሹማምንቶች ከየመጡበት ክልል ተጨማሪ 500 ሜ/ካ ቦታ የአርበኝነት ሣይሆን የባንዳነት ሥጦታ ተደርጎላቸዋል፡፡ አበው ሲተርቱ ‹ድህነት ይለመዳል፤ሃብታምነት አይለመድም › የሚሉት ብሂል ለዚህ ነው፡፡ የደርግን ስርዓት ለመጣል ስንት ታጋዬች ወድቀዋል፤ አንዴ ለአፍታ ቀና ብለው የዛሬዎቹን ሃብታም ጅቦች፤ የትላንቱን የድሃ ልጆች ቢዩችሁ ምን ይሉ!!! በቤቶቹ ቅርምት የደደቢት ህወሃት የጦር አበጋዞችና የፖለቲካ ካድሬዎች የአንበሳውን ድርሻ ሲደርሳቸው ቀጥሎ የብአዴን፣ የኦህዴድ፣ደህኢዴድ ወዘተ ከቤቶቹ ቅርምት ኩርማን፣ ሲሶና አስራት ቅርጫ ደርሶቸዋል፡፡ የህወሃት የጦር አበጋዞች አደዋ አደባባይ ሲግናልና ከተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት ከፍ ብሎ ለ‹ኢትዬጵያ › መከላከያ ሰራዊት መኮንኖች መኖሪያነት ስም የተገነባውን ከ50 አስከ 100 የሚደርስ ምርጥ ኮንዶሚኒየም ቤቶች ለህወሃት የጦር አበጋዞች መኖሪያነት ተሰጥቶል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ በአዲስ አበባ ከተማና በአጎራባች የኦሮሚያ ክልሎች የህወሃት የጦር አበጋዞች፤ ‹የህዝብ ደህንነት ›ና የፖለቲካ ካድሬዎች ከአንድም ሁለት ሦ ስት መሬት እየተመሩና እየሸጡ የኢትዬጵያ ህዝብን ንብረት ለአለፉት 27 ዓመታት ዘርፈዋል፡፡በወርሃ ሚያዝያ 2006እስከ 2010 ዓ/ም፤ በዚህ ድርጊታቸው የተበሳ ጩ የሃገሪቱ ወጣቶች ተቃውሞና አመፅ በማሰማታቸው ብዙ ሰዋች ህይወታቸውን ማጣታቸውንና አያሌ ዜጎች መቁሰላቸውን የዓለም ዓቀፍ ዜና ሆኖ ሰንብቶ ነበር፡፡ ይህ የተዘረፈ የኢትዬጵያ ደሃ ህዝብ ንብረት አንድ ቀን እንደሚመለስ ጆሮ ያለው ወያኔ ግን አልሰማም ነበር!!! የህወሃት የጦር አበጋዞችና ካድሬዎች የመሬት ቅርምትና የቤቶች ነጠቃ ለአንዴም ለሁሌም ያከትማል የዶክተር አብይ አህመድ መንግስት በዚህ ዓይነት የሙስና ስርዓት የመንግስት ኪራይ ቤቶች ኤጀንሲ (የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ) የሙስና አሰራር በአዋጅ ይሽራል፡፡ ቤቶቹም ከመንግስት ወደግሉ ዘርፍ ሃብትነት ይተላለፋሉ፡፡ የመንግስት ሹማምንት ቤት፣ መሬትና መኪና የመሳሰሉትን ዓይነት ጥቅማ ጥቅሞችን አያገ ኙ ም፡፡ ህዝቡንም በቅንነትና በታማኝነት ብቻ ያገለግላሉ፡፡ የሳ ዑ ዲ ዓረቢያ ቢሊዬነር ሼ ክ መሃመድ አላ-አሙዲ በሜድሮክ ስም ከመንግስት ኪራይ ቤቶች ኤጀንሲ (የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ) ብዙ ቤቶችን በድርጅታቸው ስም በመቆጣጠር በተለይ ሲኤምሲ (ደርግ ለኢንባሲዎች መኖሪያነት ያሠራቸው ሕንፃዎች በዶለር የሚከፈልበትን 90 ከመቶውን በመቆጣጠር) ትልቁን ቅርጫ በመውስድ ለቤት ኪራይ በወር አስር ሚሊዬን ብር እንደተከራዩ ቢታወቅም ብዙ ግዜ የቤት ኪራይ እንደማይከፍሉ በኤጀንሲው ሠራተኞች ያታወቃል፡፡ የህወሃት/ኢህአዲግ መንግስትና የ ሼ ክ መሃመድ አላ-አሙዲ (ሜድሮክ) የሲ ሦ መንግስትነት ሺ ርክና በመንግስት ኪራይ ቤቶች ኤጀንሲ (የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ) ሹማምንት እስከ አጥንታቸው መቅኒ በሙሰኝነት በነቀዙ ባለስልጣናት የኢትዮጵያ ህዝብን ንብረት ተመዝብሮል፡፡ ይህንን የንቅዘት ግን ኙ ነት ለማጋለጥ የሞከሩ ጋዜጠኛች ሁሉ ማስጠንቀቂያና ድብደባ ደርሶባቸዋል፡፡ ከመንግስት ኪራይ ቤቶች ኤጀንሲ በሚመለከት አዲስ የቤቶች ፖሊሲ በመተግበር ብዙ ሚሊዮን ብር መንግስት ኪራይ ቤቶች ኤጀንሲ (የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ) ሹማምንት ኤጀንሲውን የሙስና ተግባር ሲያጋልጡና ቀጣዮን ሥራቸውን ለህዝብና ለጋዜጠኞች መረጃ ሲሰጡ አልታዮም፡፡ በአዲሱ ለውጥ መሠረት ከኪራይ ቤቶች ቤት ተከራይተው እየኖሩ የእራሳቸውን ቤት የሚያከራዮ በሙስና ተግባር የተዘፈቁ ሹማምንትን ቤቶች የማስለቀቅ ህጋዊ እርምጃ መውሰድ ይጠበቅባቸዋል፡፡ ጋዜጠኞች ዛሬ ባለው የፕሬስ ነፃነት እውነት ላይ በተመሠረተ መረጃ የሙስና ወንጀል የማጋለጥ ተልዕኮቸውን ይወጣሉ!!! 61

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ዲያስፖራና ሃገር በቀል ፖለቲከኞች ከሙስናና ሌብነት እንዲሁም ከልዩ ልዩ ጥቅማ ጥቅም የነ ፁ ፣ ህዝብን የሚያስቀድም ሥነምግባር ያላቸው መሆናቸውን ማሳያቸው የአዲሱ ለውጥ ጊዜ አሁን ነው እንላለን!!! ህወኃት ኢህአዴግ መንግስት የተጠላው በሙስና ተግባሩ መሆኑን ለቅንጣት አትጠራጠሩ!!! ሙስናን የሚጠየፍ ትውልድ በምላስ ሳይሆን በተግባር እንፍጠር!!!

62

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

{7}

ደሃ አዳኝ ሻርክ ባንኮች!!! የዲያስፖራ የሞርጌጅ ብድር አካውንት!!! ከኢትዮጵያ ኢኮኖሚክስ ማህበር›› ክፀ/ት ፂ ዩን ዘ/ማርያም

ባንኮች በወንጀል ተፀንሰው በሃጢ ኣ ት ይወለዳሉ! ለአንድ አገር ጠንካራው የመሠረተ (ሃርድ ኢንፍራስትራክቸር ) ልማት እድገት (የመንገድ፣ የኃይል፣ የባቡር፣ የዓየር) ሲሆን ሌላው የማህበራዊ ለስላሳው መሠረተ ልማት (ሶፍት ኢንፍራስትራክቸር) (የጤና፣ የትምህርት፣ ውሃ፣) አገልግሎቶች ማስፋፋት መሆኑ እሙን ነው፣ እነዚህ መሠረተ ልማቶች እንደ ሰው አካላት በአጥንትና ሥጋ ሲመሰሉ የንዋይ መሠረተ ልማት ደግሞ እንደ ደምና የደም ስር በመሆን በመላ አከላት የሚሰራጭ ደም ስርዓተ ሰውነት፣ የአጥንትና ሥጋ መስተጋብርን የአምሮና የአካልን እድገትን ያሳልጣል፡፡ በህወሓት/ኢህአዴግ መንግስት የ27 አመታት አገዛዝ የግሉ ዘርፍ ሚና በመንግስታዊው ዘርፍ ሚና በመተካቱ የአብዬታዊ ዴሞክራሲ ርእዬት ልማታዊ መንግስት የኢኮኖሚ እድገት አላመጣም፡፡ በሃገሪቱ የንዋይ መሠረተ ልማት የባንክና ኢንሹራንስ፣ የማይክሮ ፋይናንስ ተቆማት እድገት በሃገር በአህጉርና በዓለምአቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪና ተፎካካሪ ያልሆነ በእውቀት፣ በክህሎት፣ በቴክኖሎጅ ያልዘመነ ለመሆን ችሎል፡፡ የህወሓት/ ኢህአዴግ መንግሥት በቀደደው የፓርቲ የንግድ ኩባንያዎች የኦህዴድ/ ብአዴን ኢህአዴግ ደቀመዝሙሮች ያለአንዳቸ ለውጥ ቀጥለውበታል፡፡ የፓርቲ የንግድ ድርጅቶች የህወኃት ኢፈርትና ሜቴክ የሃገሪቱን ኢኮኖሚ አሽመድምደው በሙስናና ሌብነት ተጨማልቀው አዘቅት ውስጥ ከተው በእዳ ተብትበው የሄዱበትን የፖለቲካና ኢኮኖሚ እንዲሁም ማህበራዊ ጉዳይ ተከትሎ መጎዝ ‹‹አልነገርኩሽም ወይ በአጥር ተንጠልጥዬ፣ ውሻ በቀደደው ጅብ ይገባል ብዬ›››ሆኖል፡፡ በመቐሌ የመሽገው ህወሓት ኢኮኖሚውን እየተቆጣጠሩ የልማታዊ መንግሥት ኢኮኖሚና የአብዬታዊ ዴሞክራሲ ሳይሸራረፍ በዶክተር አብይ እየሾፈረው እንደሆነ በማረጋገጣቸው ድጋፋቸውን 63

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ቸረዋል፡፡ የኦህዴድ/ኦዴፓ የፓርቲ የንግድ ኩባንያ ዲንሾ በኦሮሞ የኢኮኖሚ አብዬት የግል ዘርፉን እየገፋ በመንግሥታዊ ዘርፉን እያፋፋ ቀጥሎል፡፡ የብአዴን/አዴፓ የፖለቲካ የንግድ ኩባንያ ጥረት የካድሬዎቹን ሃብትና ንብረት ሆኖ እንደሚቀጥል ታውቆል፡፡ የደኢህዴን የኢኮኖሚ ኢንፓየር በወንዶ እንደቀጠለ ነው፡፡ በአጠቃላይ በሃገሪቱ የኢኮኖሚ ለውጥ አልተደረገም፣ እንዲያውም እርምት ሳይደረግ ሙሰኞችና ሌቦች ሳይጠየቁ የማርያም መንገድ ተሰጥቶቸው በክብር እንዲኖሩ ተደርጎል የህዝብ ሃብት አልተመለሰም፡፡ ሜቴክ የዘረፈው 77 ቢሊዮን ብር አልተመለሰም፣ በልማት ባንክ የተሰረቀው ብዙ ቢሊዮን ብር በህግ አልተጠየቁም፣ የእነዚህ የፓርቲ የንግድ ኩባንያዎች በህግ ታግደው ለህዝብ በአክሲዮን ተሸጠው በግል ዘርፉ የሚመራ በመንግሥታዊ ዘርፍ የሚታገዝ እስካልተተከለ ለውጥ የለም እንላለን፡፡ በአጠቃላይ የንዋይ መሰረተ ልማት በሃገሪቱ አዲስ የኢኮኖሚ ሥርአት የካፒታል ማር ኬ ት የአክሲዬን ዘርፍ እስካልተስፋፋና ብሄራዊ ባንክ ከግል ባንኮች 27 በመቶ ከሚያበድሩት ገንዘብ ቀርቶ የግሉ ዘርፍ አቅምን እንዲዳብር ካልተደረገ ሃገሪቱ ኢኮኖሚ አያገግምም፡፡ መንግሥታዊው ዘርፍ ከባንኮች 27 በመቶ ገንዘቡን ወሰዶ ለተለያዩ የመንግሥት ፕሮጀክቶች በማዋል ውጤታቸው አመርቂ ሳይሆኑ በሙስናና ሌብነት ተዘርፈው እንደቀረ ከወያኔ ኢህአዴግ በላይ የሚያውቅ የለም አሳማን ሊፒስቲክ መቀባት ቆንጆ አያደርገውም፡፡ የአንድ ሃገር ሦ ስቱ ዋነኛ የመጨቆኛ ምሶሶዎች ቢሮክራሲ ዋነኛው የባንክ (ገንዘብ)፣ መከላከያ ሠራዊቱ (የጦር መሣሪያ፣ የስለላ ተቆም)፣ እስር ቤቶች ናቸው፡፡ ሦ ስቱን ማን ይቆጣጠራቸዋል ነው ጥያቄው ? ሌላው በጌታው እንትን እንደሚኮራውና እንደሚፎክር ‹ባርያ› ዓይነት ነው፡፡ የቤቶችና ኮንስትራክሽን ባንክ ከስሮ ወደ ንግድ ባንክ መቀላቀል ዋነኛ ሚስጢር የህወሓት ኢፈርት፣ሜቴክ፣ ሜጋ ህንፃ መስሪያ ወዘተ፣ብድር አበድረው ሳይከፍሉ በተበላሸ ብድርነት እንዲሰረዝ በመደረጉ ነው፡፡ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ፣ የተበላሸ ብድር 40 በመቶ መድረስ ዋና ምክንያት ውስጥ አይካ አዲስ ከፍተኛ ብድር፣ ለጋምቤላ መሬት ወራሪዎች ደን መንጣሪዎች ከ6 ቢሊዮን ብር በላይ ማበደር፣ለቢ.ኤም.ኢ.ቲ ካንፓኒ 400 ሚሊዮን ብር ብድር በአሮጌ ማሽን መያ ዣ በማድረግ ብድር በመስጠት፣ ወዘተ የባንክ ፋይናንሻል ዘርፍ በከፍተኛ ድርጅታዊ መረብ ግን ኙ ነት የተሳሰረ የሙስናና ሌብነት ድር ሃገሪቱን ለእዳ ይዳርጋታል ባንኮች ገንዘብ የሚያበድሩት በአድሎዊ የዘርና የክልል ላይ ያተኮረ በመሆኑ ያልተስተካከለ የክልል መንግሥቶች እድገት በሃገሪቱ ጎልቶ ይታያል፡፡ የአንድ ሃገር የሕግ አውጪ(ፓርላማ)፣ የሕግ ተርጎሚ (አቃቢ ህግ)፣ እና ሕግ አስፈፃሚ (ፍርድ ቤት) መንግሥታዊ መዋቅሮች ተናበው ካልሰሩ ህወሓት/ አኢህአዴግ ወደ ኦህዴድ/ኢህአዴግ አሳማን ሊፒስቲክ ቢቀቡት መል ሦ አሣማ ነው፡፡ በሃገሪቱ የህግ በላነትን ማስተበቅ ያቃተው መከላከያ ሠራዊትና ፖሊስ ኃይል ደሞዝ የሚሰፍርለትና የሚቀልበው የኢትጵያ ህዝብ መሆኑን አውቆ በህግ እንዲጠየቅ፣ ዜጎች የሚታረዱበት፣ የሚፈናቀሉበትና የሚሰደዱበት ህግ አስፈፃሚው ሠራዊት ባቃት ማነስና ፀረለውጥ ኃይሎች ሰለሚመሩት አንድ ቀን በህግ እንደሚጠየቁና ገቡትን ቃል ኪዳን በመዘንጋት ከፀረ ለውት ኃይሎች ጋር በመወገናቸው ነው፡፡ የለውጡ ሰሞን በ16ቱ ባንኮች በሁለት ሳምንት ውስጥ ከ100 ሚሊዮን ዶላር በላይ መመንዘሩን፣ በአንድ ወር ውስጥ 4 ሚሊዮን ዶለር መሰብሰቡን ማለትም ዜጎች የውጭ ገንዘብ በእጃቸው ይዘው ባንክ ባለማስገባት የተጫወቱት ሚና ባንኩን ከሥራ ውጪ አድርጎት እንደነበረ፣ የቅርብ ጊዜ ትዝታ ለመማሪያ እስካልተጠቀምንበት ድረስ ድርጊቱ ይደገማል እንላለን፡፡ የጥቁር ገበያውና መደበኛው የባንክ የምንዛሪ ተመን ያለው የዋጋ ልዩነት መጥበቡ ይታወቃል፡፡ የብሄራዊ ባንክ ገዥ ዶክተር ይናገር ደሴ አምስት መመሪያዎች መሻሻለቸው የዓለም አቀፍ የሐዋላ አገልግሎት፣ የውጪ ገንዘቦችና የውጭ ምንዛሪ አስተዳደርን ለማቆቆም ፣ ዲያፖራ በውጭ ምንዛሪ የሚከፍቶቸው የባንክ ተቀማጭ ሂሳቦች የሚደነግግ መመሪያ፣ ዓለም አቀፍ የክፍያ ካርዶች የመቀበል፣የማተምና የማስተናገድ ሥርዓት በተመለከተ የወጣው መመሪያ በፋይናንስ ዘርፉና በንግዱ ህብረተሰብ ዘንድ የሚጠብቁትን ያህል ለውጥ ተደረገባቸው ሆነው አልተገ ኙ ም፡፡ ዲያስፖራው የመያስቀምጡት የውጭ ገንዘብ መጠን ከ50 ሥህ ዶላር መብለጥ የለበትም የሚለው ድንጋጌ መነሳቱ፣ የባንክ ሂሳብ ዝቅተኛው ተቀማጭ ገንዘብ 100 ዶላር፣ የጊዜ ገደብ የሚቀመጥ የውጭ ሂሳብ መጠን ከ5000 ዶላር ያላነሰ እንዲሆን ተደንግጎል፡፡ {1} የንግድ ባንክ የዲያስፖራ የሞርጌጅ ብድር አካውንት፣ ንግድ ባንክ ለዲያስፖራው የቤት መሥሪያ ብድር ማዘጋጀቱን አስታወቀ ›መስከረም 22 ቀን 2011 ዓ/ም) በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አማካኝነት ለትውልደ ኢትዮጵያውያን የተሰናዳ የውይይት መድረክ ባንኩ ለቤት መሥሪያና መግ ዣ የሚሆን የብድር አገልግሎት መስጠት እንደጀመረ ይፋ አድርጎል፡፡ የንግድ ባንክ ፕሬዜዳንት አቶ ባጫ ጊና ባንኩ በውጭ ለሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን በውጭ ምንዛሪ የሚከፈቱየባንክ ሂሳቦችእንዲኖራቸው ሁኔታዎች ስለመመቻቸቱ አስታውቀዋል፡፡ በውጭ የሚኖሩና እድሜቸው 18 ዓመትና ከዚያ በላይ የሆኑ ዲያስፖራዎች የሞርጌጅ 64

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ብድር አካውንት በመክፈት ለቤት መሥሪያና መግ ዣ የሚሆን የብድር አገልግሎት የሚያገ ኙ ት ውስጥ፡ {ሀ} ዳያስፖራው ለቤት መሥራት ወይም መግዛት በሚፈልጉበት ወቅት የቤቱን ዋጋ 20 በመቶ በውጭ ምንዛሪ (በዶላር፣ ፓውንድና ዩሮ ) ሲቆጥብ ፣80 በመቶ ባንኩ በብድር ለ20 አመታት የሚከልበትን አሠራር ያመቻቻል፡፡ ለተበደረው ገንዘብ የሚከፍለው የወለድ መጠን 10.5 በመቶ ይሆናል፡፡ {ለ} ዳያስፖራው ለቤት መሥራት ወይም መግዛት በሚፈልጉበት ወቅት የቤቱን ዋጋ 30 በመቶ በውጭ ምንዛሪ (በዶላር፣ ፓውንድና ዩሮ ) ቅድሚያ ከፍሎ ፣70 በመቶ ባንኩ በብድር ለ20 አመታት የሚከልበትን አሠራር ያመቻቻል፡፡ ለተበደረው ገንዘብ የሚከፍለው የወለድ መጠን 9.5 በመቶ ይሆናል፡፡ {ሐ} ዳያስፖራው ለቤት መሥራት ወይም መግዛት በሚፈልጉበት ወቅት የቤቱን ዋጋ 40 በመቶ በውጭ ምንዛሪ (በዶላር፣ ፓውንድና ዩሮ ) ሲቆጥብ ፣60 በመቶ ባንኩ በብድር ለ20 አመታት የሚከልበትን አሠራር ያመቻቻል፡፡ ለተበደረው ገንዘብ የሚከፍለው የወለድ መጠን 8.5 በመቶ ይሆናል፡፡ ባንኩ ለሃገር ውስጥ ዜጋ ለተበደሩት ገንዘብ የሚያስከፍለው የወለድ መጠን 7.5 በመቶ ነው፣ ስለዚህ በዲያስፖራው ወገን ላይ የተጣለው ከ8.5 እስከ 11.5 በመቶ የወለድ መጠን አያበረታታም እናም ተገቢ አይደለም እንላለን፡፡ ከዲያስፖራው የውጭ ምንዛሪ ገቢ ማግኘት ለሃገርና ወገን ተጨማሪ ጥቅም ስላለው ዲያስፖራው ተጠቃሚ ሆኖ በተዘዋዋሪም ሃገሩን እንዲጠቅም በማድረግ ዲያስፖራው ወገን አድሎ ሊደረግባቸው አይገባም እንላለን፡፡ በኢትዮጵያ ከውጭ የተላከ ገንዘብ / የውጭ ሐዋላ ከ2000 እስከ 2015 እኤአ በ2000 እኤአ 53 ሚሊዩን ዶለር የነበረው እያደገ መሄዱን የብሄራዊ ባንክ ገዥ ይፋ አድርረው ነበር፡፡ በግምት አንድ ሚሊዩን ከሚሆኑት ባህር ማዶ ሃገራት ከሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ሰደተኛች በ2012 እኤአ 2.4 ቢሊዩን ዶለር ከውጭ ሐዋላ ወደ ሀገር ውስጥ እንደገባ የብሄራዊ ባንክ ገልፆል፡፡ በዚህም መሠረት ከባህር ማዶ ከሚኖሩ ኢትዬጵያውያን ወደ ሃገር ውስጥ የተላከ ገንዘብ የዓለም ባንክ ባወጣው መረጃ፣ ከሠንጠረ ዡ ላይ መመልከት እንደሚቻለው ዝቅተኛ ከውጭ ሐዋላ የተገኘው ገቢ በ2001 እኤአ 18 ሚሊዩን ዶለር የነበረ ሲሆን ከፍተኛ 3 ቢሊዩን ዩኤስ ዶላር በ2013 እኤአ እድረት እንዳሳየ መረዳት ይቻላል፡፡ እንዲሁም በ2015 እኤአ 4 ቢሊዩን ዶላር ወደ ሃገር ቤት ገንዘብ ልከዋል፡፡ የሃገራችን ዲያስፖራ ለአንድ ሶስተኛ ህዝብን ቀለብ ሠፋሪዎች በመሆናቸው፣ በሃዋላ ከ ሦ ስት እስከ አራት ቢሊዩን ዶላር በመላክ ሲ ሦ መንግስት በመሆናቸው ስለሃገራቸው ጉዳይ ከማንም በላይ ከወያኔ መንግሥት በላይ ያገባቸዋል፡፡ የ2010 ዓ/ም የሃገሪቱ 14 ቢሊዮን ዶላር በጀት ጸ ደቆል፣ ከዲያስፖራ የተላከው 4 ቢሊዮን ዶላር ነበር ይሄ ማለት 350 በመቶ ሃገሪቱን በጀት ሊሸፍን የሚያስችል ገንዘብ ከዲያስፖራው ወገናችን ለሀገሪቱ አስተዋፆኦ ያደርጋል፡፡ በቀ .ኃ.ሥ ዘመን በ3 ሚሊዮን ብር የተገነባው ሞርጌጅ ባንክ ማንኛውም ሰው ከሚያገኘው ገቢ አንድ አራተኛውን ቆጥቦ ቤት እንዲሰራ ባንኩ ከ20 እስከ 30 አመታት ጊዜ ተከፍሎ በሚያልቅ ብድር በማመቻቸት አገልግሎት በግልፅ፣በእኩልነት ያለአንዳች ልዩነት አገልግሎት ይሰጥ የነበረ ዓለም አቀፋዊ የሞርጌጅ ባንክ አሠራር ይከተል የነበረ ዘመናዊ ባንክ ነበር፡፡ በደርግ ዘመንም ‹‹ የቤቶችና ቁጠባ ባንክ ›› በሚል ያው አሰራር ቀጠለ፡፡ በህወኃት / ኢህአዴግ የሌቦች ዘመን ‹‹ የቤቶችና ኮንስትራክሽንና ቢዝነስ ባንክ › በሚል በመቀጠል ብዙ ብድር ለወያኔ ኢፈርት ድርጅቶች ቢሮ መገንቢያ፣ ፎቆች መስሪያ ፣ ህንፃ መገንቢያ ሆኖ ባንኩ በግዳጅ እያበደረ እንዲከስር ተደረገ፡፡ ከዘም የተዘረፈውን ገንዘብ ደብዛውን ለማጥፋት ባንኩን ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር አቀላቀሉት፡፡ ዳያስፖራው ለቤት መሥራት ወይም መግዛት በሚፈልጉበት ወቅት የሞርጌጅ ብድር አካውንት በመክፈት በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፎች ወይም በሚኖርበት አገር በሚገኝ የኢትዮጵያ ኢንባሲ በኩል ቀርበው የቁጠባ ሒ ሳብ በመክፈት መቆጠብ እንደሚችሉ ተጠቅሶል፡፡ ኢንባሲው ቅዳሜና እሁድ የባንክ ሥራ ይሰራል ወይ፣ በህግ አግባብ አለው ወይ፣ኢንባሲው እንደ ባንክ መሥራት ይችላል ወይ ለማለት ነው፡፡ አዲሱም የዶክተር አብይ መንግሥት የሞርጌጅ ባንክን ሥራ በማክበር፣ አዲሱም በኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ገዥ እ ጁ ን ታጥቦ ሞርጌጅ ባንክን ወደ ነበረበት አለም አቀፋዊ ባንክ አሰራሩ መመለስ ጊዜ አሁን ነው እንላለን፡፡ ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡ ማ ነሀሴ 5 ቀን 2010 ዓ/ም ከዚህ በሆላ የመኖሪያ ቤት ግንባታዎች መንግሥት አያካሂድም፡፡ ህብረተሰቡ የመኖሪያ ቤት ግንባታ የሚካሄድበትን ቦታ ከመምረጥ ጀምሮ በግንባታው በቀጥታ ተሳታፊ እንዲሆን ይደረጋል፡፡ ብለዋል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ2005 ዓ/ም ይፋ ባደረገው አራት የመኖሪያ ቤት ፕሮግራሞች የ10/90 እና 20/80 የጋራ መኖሪያ ቤቶች፣ አንድ ሚሊየን ነዋሪዎች ተመዝግበው ባንክ እየከፈሉ 7 አመታት አስቆጥረዋል፡፡ በ1996 ዓ/ም በተጀመረው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቤቶች ግንባታ እስከ 65

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA 2010 ዓ/ም ድረስ ለተጠቃሚዎች የተላለፉ 175 ሽህ ቤቶች ብቻ ናቸው፡፡ የ40/60 ቤቶች ጨምሮ ከ132 ሽህ በላይ ቤቶች በግንባታ ላይ ይገኛሉ፡፡ የቤቶችና ቁጠባ ባንክ ዓላማዎች፤ {1} ዝቅተኛ፣መካከለኛና ከፍተኛ ኑሮ ደረጃ ያላቸው ዜጎች በማህበር ተደራጅተው፣ ከገቢያቸው ፣በዝግ አካውንት በየወሩ ገንዘብ በመቆጠብ፣ በረዥም ጊዜ ሞርጌጅ ቤቶች እንዲገነቡ ማድረግ {2} ባንኩ ለቤት አልሚዎች ብርድ በማመቻቸት ለተለያዩ ህብረተሰብ ክፍሎች እንደ ገቢአቸው መጠን የረዥም ጊዜ ብድር በማበደር ከተበደሩበት ዓመት እስከ ጡረታ ሊወጡ አንድ አመት እስኪቀራቸው ድረስ ማለትም በትንሹ ከ25 እስከ 30 ዓመታት ጊዜ ውስጥ የሚከፈል ብድር ያመቻች ነበር፡፡ የባንኩ ዋነኛ ዓለማ ህብረተሰቡ ካለው ገቢ ቆጥቦ ቤት እንዲሰራ ሁሉንም ነገር ማመጫቸት ነበር፡፡ {3} የባንኩ ተበዳሪ ማሳወቅ ያለበት ወርሃዊ ገቢውን የደሞዙን አንድ አራተኛ በወር እየከፈለ በቡዙ አመታት ውስጥ የሚከፈል ብድር ማመቻቸት ነው፡፡ የባንኩ ደንበኛ የህይወት ኢንሹራንስና የእሳት ኢንሹራንስ እንዲገባ ባንኩ ያደርጋል፡፡ የወለድ ምጣኔው 4 በመቶ ነበር፡፡ወያኔ ዛሬ 7.5 በመቶ የወለድ ምጣኔ ይጠይቃል፡፡ {4} መንግስት የጋራ መኖሪያ ቤቶች ግንባታ ፕሮጀክት ለመቅረፍ የፖሊሲና የስትራቴጂ ለውጥ ማድረግ ይጠበቅበታል ማለትም ሞርጌጅ ባንክን ማፍረስ አልነበረበትም፡፡ የቤቶችና ገንዘብ ቁጠባ ባንክ ከ15 እስ 30 ዓመታት ለሚደርስ ጊዜ በማበደር በአለማችን አሥራሩ ይታወቃል፡፡ የንግድ ባንክ ለንግድና ለማኑፋክቸሪንግ ሥራዎች ከ5 እስከ 10 ዓመታት ጊዜ የሚቆይ ብድር ለደንበኞቹ ያመቻቻል፡፡ {5} የቤት አልሚዎች መጠነ ሠፊ ተሳትፎ የነበራቸው በመሆኑ ግልፅ አሠራር፣ ተጠያቂነት፣ የባለቤትነት ስሜትና ከቤቱ ግንባታ ጀምሮ እስከ ፍፃሜው ድረስ በጋራ ቤቶች ግንባታ ሥራ ላይ ይሰማሩ ነበር፡፡ እንደዛሬው ግልፅ ያልሆነ ለአድሎ በር ከፋች የሆነ ሎተሪ ብሎ ጨዋታ የለም፡፡ ቤት ሠሪው ተጀምሮ እስከሚጨረስ መብትና ግዴታውን ያውቃል፡፡ {6} ሞርጌጅ ባንክ በሃገሪቱ ያለውን የቤት ልማት ችግርን ለመቅረፍ መልሶ ማቆቆም ብቸኛው ዋነኛ መፍትሄ ነው፡፡ ዲያስፖራው ወገናችንም የዚህ እድል ተጠቃሚ መሆን ይችላል፡፡ ሞርጌጅ ባንክ፣-አቅም ላላቸው የአገር ውስጥ ሥራ ተቆራጮችና አማካሪ ድርጅቶችን ሙሉ ለሙሉ ኮንትራት ሰጥቶ እየተከታተለ ቤቱ እንዲገነባ ማድረግ ይቻላል፡፡ ሞርጌጅ ባንክ በኩል መንግሥት ለሪል እስቴት አልሚዎች መሬት በዝቅተኛ የሊዝ ዋጋ በማቅረብና፣ መሠረተ ልማት መንገድ መብራት፣ውኃ የመሳሰሉትን በማሞላት፣ከሞርጌጅ ባንክ ጋር ትስስር መፍጠር ይችላል፡፡እንዲሁም ሞርጌጅ ባንክ፣ የአገር ውስጥና የውጭ ተቆራጮችና የሪል እስቴት አልሚዎች በተናጥል ወይም በሽርክና እንዲሠሩ መጋበዝ ይችላል፡፡ በተመሳሳይ በመንግሥት ሥር የሚገ ኙ 17 ሽህ ቤቶች ለግሉ ዘርፍ በግልፅ ጨረታ ተሸጠው ገንዘቡን ለወጣቶች የሥራ ዕድል የሚፈጥሩ ፕሮጀክቶች በሃገር አቀፍ ደረጃ በባለሙያዎች ተቀርፀው መተግበር ያስፈልጋል፡፡ በፊዴራል ደረጃ ካሉ የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች መካከል 77 ቢሮዎች፣ የራሳቸው ቢሮዎች/ህንፃ የሌላቸው ስለሆነ የግለሰብ ህንፃን ተከራይተው 380 ሚሊዩን ብር በዓመት ይከፍላሉ፡፡ {2} በኢፈዴሪ የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲና የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ፣ በየካቲት ወር 2009 ዓ/ም እንደ አዲስ በድጋሚ የተቆቆመው የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን፣ በ33 ቢሊዮን ብር በላይ በሆነ ካፒታል የተቆቆመ ድርጅት ሲሆን፣ በማስተር ፕላኑ ዞን 3 እና 4 ውስጥ እስከ 10 ፎቅ የሆኑ በአጠቃላይ 16 ሽህ ቤቶችን ለመገንባት እቅድ አውጥቶል፡፡ ቤቶቹ ለመንግስት ተሸሚዎች፣ ለሠራተኞችና ለተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች በኪራይ ለማስተላለፍ ነው፡፡ በመንግሥት በጀት፣ ለመንግስት ተሸሚዎችና፣ ሠራተኞች የቤት ግንባታ ማድረግ የጥቅም ግጭት፣ መጠቃቀምና፣ የአድልኦ አስራርን በሃገሪቱ ያሰፍናል፡፡ የ10/90 እና 20/80 እና 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤቶች፣ከ20 እሰከ 30 ቢሊዮን ብር ቁጠባ ሂሳብ አስቀምተው ሰባት አመት ቤት ሳያገ ኙ ቀርተዋል፡፡መንግሥት የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን፣ ለሹማምንቶቹ 33 ቢሊዮን ብር መመደቡ ሌብነት ነው እንላለን፡፡ የንግድ ባንክ የዲያስፖራ የሞርጌጅ ብድር አካውንት፣ በግልፀነትና ታማኝነት ካልተሠራ ገንዘባችሁ ይዘረፋል ተጠንቀቁ!!! (ኦክቶበር 18 ቀን 2018 ተፃፈ )

66

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

{8}

37 ሽህ የ40/60 የመኖሪያ ቤት ተመዝጋቢዎች ውል አቆርጠዋል! የዲያስፖራ የሞርጌጅ ብድር አካውንት! ከኢትዮጵያ ኢኮኖሚክስ ማህበር›› ክፀ/ት ፂ ዩን ዘ/ማርያም

ለአራት ዓይናዋ ፖለቲካኛ ለብርቱካን ሚደቅሳና ለጋዜጠኛ ቤተልሄም ታፈሰ መታወሻ ትሁን!!! {1} የ40/60 የመኖሪያ ቤት ፕሮግራም 37000 (ሠላሳ ሰባት ሽህ) ተመዝጋቢዎች 7 ዓመታት ጠብቀው፣ተስፋ በመቁረጥ ውላቸውን አቆርጠዋል፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ2005 ዓ/ም ይፋ ባደረገው አራት የመኖሪያ ቤት ፕሮግራሞች የ10/90 እና 20/80 የጋራ መኖሪያ ቤቶች፣ አንድ ሚሊየን ነዋሪዎች ተመዝግበው ባንክ እየከፈሉ 7 አመታት አስቆጥረዋል፡፡ በ1996 ዓ/ም በተጀመረው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቤቶች ግንባታ እስከ 2010ዓ/ም ድረስ ለተጠቃሚዎች የተላለፉ 175 ሽህ ቤቶች ብቻ ናቸው፡፡ የ40/60 ቤቶች ጨምሮ ከ132 ሽህ በላይ ቤቶች በግንባታ ላይ ይገኛሉ፡፡ የ40/60 የመኖሪያ ቤት ፕሮግራም 164000 (መቶ ስልሳ አራት ሽህ ሰዎች ተመዝግበው 37000 (ሠላሳ ሰባት ሽህ) ከተመዝጋቢዎቹ 23 በመቶ፣ ዜጎች ተስፋ በመቁረጥ ውላቸውን አቆርጠዋል፣ በቀጣይነት ለ40000 (አርባ ሽህ ሰዎች)ቤት ለመስጠት እቅድ እንዳለ ጥቅምት 9 ቀን 2011 ዓ/ም በቴሌ ቪ ዥን ገልፀዋል፡፡ ተጠያቂዎቹ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ ሦ ስትና አራት አመት ሠርተው እናስረክባለን ብለው የህዝብ ገንዘብ ሰብስበው በተግባር ቤቶቹን ሠርተው ባለማስረከባቸው ሊጠየቁ ይገባል እንላለን፡፡ በሃገሪቱ ህዝብ የገንዘብ ቁጠባ ባህልን ያጠፋት ሁለቱ ድርጅቶች ሥራቸውን በአግባቡ ስላልተወጡ ለህግ መቅረብና በሌሎች ብቃት ያላቸው ሙያተኞች መተካት ይኖርባቸዋል፡፡ ቤት ሰሪው ህብረተሰብም ለ7 ዓመታት በቤት ኪራይ እየተሰቃየ፣ ለተጨማሪ የቤት መሥሪያ ወጪ የዋጋ ግሽበት ተጠያቂ በመሆናቸው 67

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ህብረተሰቡ ተደራጅቶ ለፍርድ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ ባንኮች በየአመቱ ከ10 እስከ 14 ቢሊዮን ብር አተረፍን እያሉ የሚተርኩት የደሃውን ህብረተሰብ ተቀማጭ ገንዘብ እያበደሩ ባገ ኙ ት ትርፍ መሆኑ ይታወቃል ስለዚህ በህግ ሊጠየቁ ይገባል፡፡ ካገ ኙ ት ትርፍ የእነዚህን ደሃ ህብረተሰብ ቤቶች መስሪያ የዋጋ ግሽበት ተጨማሪ መክፈል ይገባቸዋል፡፡ የዲያስፖራ ወገኖች የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ያዘጋጀውን‹የዲያስፖራ የሞርጌጅ ብድር አካውንት›በህግ ተዋውላችሁ፣ መብታችሁን አስከብራችሁ በሃገራችሁ ውስጥ ቤት ሠርቶ የመኖር ነፃነታችሁን ማስጠበቅና ሃገራችሁን መርዳት ይጠበቅባችሆል፡፡ ዲያስፖራዉ ወገናችን ቤት ለመገንባት ብለው በተለያዩ ሪል እስቴት ዲቨሎፕርስ ገንዘባቸውን ተዘርፈዋል ከጃክሮስ ኢትዮጵያ እስከ ካንትሪ ክለብ ከውል ውጪ የአምስት መቶ ሽህ ብር ጭማሪ እየተደረገባቸው ቤታቸውን አጥተዋል፣ በአክስስ ሪል ስቴት ገንዘባቸውን ያጡ ዜጎች ሊመለስላቸው ይገባል እንላለን፡፡

{2} የአዲስ አበባና የኦሮሚያ ልዩ ዞን የተቀናጀ ማስተር ፕላን ፤-የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ከ18 በላይ ዞኖች ሲኖሩት የተወሰኑ ልዩ ዞኖችን በውስጡ ያካትታል፡፡ ከአዲስ አባባ ኩታ ገጠም የሆኑ የኦሮሚያ ግዛቶች በልዩ ዞንነት በ2008 ዓ/ም ተጠቃለሉ፡፡ የኦሮሚያ ልዩ ዞኖች 497,846 ሄክታር መሬት ያጠቃልላል፡፡ የኦሮሚያ ልዩ ዞን ስድስት ወረዳዎች ማለትም አቃቂ፣ ባራክ፣ ሙሎ፣ ሱሉልታ፣ ሰበታ- ሃዋስ፣ እና ዋልመራ ያጠቃልላል፡፡ እንዲሁም ስምንት የገጠር ከተማ ማዘጋጃ ከተሞችን ማለትም ሰንዳፋ፣ ለጋጣፎ፣ ላገዳዲ፣ ሱሉልታ፣ ቡራዩ፣ ሆለታ፣ ዱከም፣ገላን፣እና ሰበታን ያካትታል፡፡ የአዲስአበባና የኦሮሚያ ልዩ ዞን የተቀናጀ ማስተር ፕላን ስም ገበሬዎች መሬታቸውን በሪል ስቴት ልማት አልሚዎች ስም ከመሬታቸው ተነቅላዋል፡፡ የአንዱ ጥቃት የሁሉም ጥቃት ነው፡፡ ከዘርና ከማንነት ጥያቄ በላይ ስብዓዊነትና ለፍትህ ዘብ እንቁም፣ በአዲስ አባባ ኩታ ገጠም የተፈናቀሉ የኦሮሞ ገበሬዎች አዲስ አበባ ወጣቶች ድምፃቸውን ያሰሙ፡፡ በአዲስ አበባ ወጣቶች ያለፍርድ እስራት ነግ በኔ ስለሆነ የኦሮሞ ወጣቶችም ድምፃቸውን ያሰሙ እንላለን፡፡ፍቅርና ስብዓዊነት ያሸንፋል፡፡ የሪል ስቴት ባለኃብቶች፣አበባ ከተማ መሬት በሪል ስቴት ልማት ኃላፊዎችና ፊዴራል መንግስት ሹማምት መሬታቸውን በግፍ ለተነጠቁ ገበሬዎች ቤት ሠርቶ የመስጠትና የደሃውን እንባ ማበስ ማህበራዊ ኃላፊነት አለባቸው እንላለን፡፡ የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባም እነዚህን የሪል ስቴት ልማት ሃገር በቀልና የባህር ማዶ ኢንቨስተሮች በተግባር ተፈናቃቹን እንዲረዱ ውይይት ማድረግ ይኖርባቸዋል፡፡ የሪል ስቴት ዲቨሎፕሮቹ የሃብት ምንጭ የገበሬዎቹ የተነጠቀው መሬት በመሆኑ የግሉ ዘርፍና መንግሥት ሊክሳቸው ይገባል፡፡ “Social responsibility is an ethical framework and suggests that an entity, be it an organization or individual, has an obligation to act for the benefit of society at large. Social responsibility is a duty every individual has to perform so as to maintain a balance between the economy and the ecosystems.” የአዲስ አበባ ከተማ መሬት በሪል ስቴት ልማት ስም የተላለፈላቸው ግለሰቦችና ድርጅቶች ዝርዝር (በ2002 የተደረገ ጥናት ) 336,296 ሚሊዩን እስከ 57,679 ካሬ ሜትር የቦታ ስፋት የተረከቡ ሪል ስቴትስ አልሚዎች፣ (1) አያት ኃ/የተ/የግ/ማ፣ የቦታው ስፋት 1,336,296 በካ.ሜ (2) ሰንሻይን ኮንስትራክሽን ኃ/የተ/የግ/ማ፣ የቦታው ስፋት 262,868 ካ.ሜ (3) ካራ ቆሬ ኃ/የተ/የግ/ማ፣ የቦታው ስፋት 255,046 ካ.ሜ (4) ጊፍት ትሬዲንግ ሪ/ኃ/የተ/የግ/ማ ፣የቦታው ስፋት 162,997 ካ.ሜ (5) ሳትኮን ኮንስትራክሽን፣ የቦታው ስፋት 104,100 ካ.ሜ (6) ተ/ብርሃን አምባዬ ሪል እስቴት፣ የቦታው ስፋት 100,000በካ.ሜ (7) ዮሴፍ ተገኝ፣ የቦታው ስፋት 71,996 ካ.ሜ (8) Getty / ኖርዝ ጌት /LTD/፣ የቦታው ስፋት 68,700 ካ.ሜ (9) ቫርኔሮ፣ የቦታው ስፋት 67,500 ካ.ሜ (10) ሙሉነሽ ፍጥረት፣ የቦታው ስፋት 66,763 ካ.ሜ (11) ጌታቸው ወልዴ ሪል እስቴት፣ የቦታው ስፋት 57,679 ካ.ሜ 50,000 ካሬ ሜትር የቦታ ስፋት የተረከቡ ሪል ስቴትስ አልሚዎች፣ ሴንቸሪ 21 ኮንስትራክሽን፣ ኤስ ኤን ቢ ቢዝነስ ኃ/የተ/የግ/ማ፣ ጋድ ኮንስትራክሽን፣ ጂ.ኤች ሲሚክስ፣ ከአጆ ኢንተርናሽናል፣ ኖብል ሪል እስቴት፣ አደይ አበባ ሪል እስቴት፣ ገ/ሚካኤል ማርቆስ፣ ፔ ትራም ኃ/የተ/የግ/ማ፣ ዮቴክ ኮንስትራክሽን፣ ቢኒያም ጥላሁን /ማርብስ/፣ ካንትሪ ክለብ ደቤሎኘመንት ኃ/የተ/የግ/ማ፣ ያንኮማንድ ኃ/የተ/የግ/ማ፣ ስታር ቢዝነስ ግሩኘ ኃ/የተ/የግ/ማ፣ ፈሪስት ሪል እስቴት፣ እንይ ደነሪል ቢዝነስ፣ አካካስ ሪል እስቴት፣ አድሮም ጀኔራል ትሬዲንግ፣ ሉና ኃ/የተ/የግ/ማ፣ ማጅኮን ጠ/ስ/ተ ቋ ራጭ፣ ደግነት ኃ/የተ/የግ/ማ፣ ፖስራክሲንክ ኢትዮጵያ ኃ/የተ/የግ/ማ 49,610-40,000 ካሬ ሜትር የቦታ ስፋት የተረከቡ ሪል ስቴትስ አልሚዎች፣ ጋራድ ኃ/የተ/የግ/ማ፣በርታ ኮንስትራክሽን፣ጌት አስ ኢንተርናሽናል፣ ኃይሌና አለም ሪል እስቴት፣ አምባሳደር ኃ/የተ/የግ/ማ፣ ዶ/ር ቻርልስ ናቸው፡፡ 68

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA 39,216-30,000 ካሬ ሜትር የቦታ ስፋት የተረከቡ ሪል ስቴትስ አልሚዎች፣ ብርሃን ጐ ህ/ኃ/የተ/የግ/ማ፣ ኤን ኤም ቢ፣ አምድይሁን ጠቅላላ ንግድ፣ ጋን ችንግ ሪል እስቴት፣ አሴ ትሬዲንግ፣ ስርደንጂ ሃውሲንግ ፣ፓን አፍሪካ ሪል እስቴት ፣አሴ ትሬዲንግ ፣አሴር ሪል እስቴት ፣ተፈሪ ይርጋ፣ሮማናት ሪል እስቴት ፣ብስራት ፀጋ ሪል እስቴት ፣መሐመድ ሰብደን ፣ኢ ኬ ር ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማ፣ደ.ኤምሴ ፣ኮሜቶ ትሬዲንግ ፣ይርጋ ሀይሌና ቤተሰብ ኃ/የተ/የግ/ማ ፣ካስትል ሪል እስቴት ፣ካንጋሮ ኘላስት ሪል እስቴት ናቸው፡፡ 25,000-20,000 ካሬ ሜትር የቦታ ስፋት የተረከቡ ሪል ስቴትስ አልሚዎች፣ ኒው ሆኘ ሪል እስቴት፣ ሰሙ ተክሌ፣ ሆም ስዊት ሆም ፣ሾላ አክስዮን ማህበር፣ ናሰው ሪል እስቴት፣ ፊባ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማ፣ ሆስኢ ትሬዲንግ፣ ሚካኤል ቤቶች አካባቢ ማ፣ ካስማ ኢንጂነሪግ፣ ማረፊያ ሪል እስቴት፣ ክንድያ ሀ ጐ ስ ሪል አስቴት፣ ዜደ.ኤም፣ ሮማናት ሪል እስቴት ኃ/የተ/የግ/ማ 19,800-10,000 ካሬ ሜትር የቦታ ስፋት የተረከቡ ሪል ስቴትስ አልሚዎች፣ ሁሴን ሲራጅ ሪለ እስቴት፣ ቶኘ ላንድ ሪል እስቴት፣ ሲሳይ ደስታ፣ አል አድ አሳ ሪል አስቴት፣ ሀውስ ዊዝደም ሪ ኃ/የተ/የግ/ማ፣ አቤንኮ ሪል እስቴት፣ ማይተባይ ኃ/የተ/የግ/ማ፣ ዮሐንስ ኃ/የተ/የግ/ማ፣ ፊሊክስ ኃ/የተ/የግ/ማ፣ ጉላጉል ትሬዲንግ ኃ/የት/የግ/ማ፣ ላዋራ ንግድና ኢንዱስትሪ፣ ወ/ሮ ይርጋለም አሰፋው፣ ስብሃቱና ልጆቹ፣ አዜብ ሃይሉ፣ ፍቃዱና ጓ ደኞቹ ሪለ እስቴት /የተ/የግ/ማ፣ ራጉኤል የቤቶች ግንባታ አ/ማ፣ ሰንሴት ሆምስ ሪል እስቴት፣ ቶፊቅ ሻሽ፣ አበው ኃ/የተ/የግ/ማ፣ ዋይድ ኢንጂነሪንግ፣ ፍሬው ብርሃኔ ሪል እስቴት፣ መሠረት በትዛዙ ሪል እስቴት፣ መሃመድ አሊ ሪል ስቴት፣ ሉሲ ሪል እስቴት ኃ/የተ/የግ/ማ፣ ወ/ሮ አልጋነሽ ሃይሉ ሪል እስቴት 6,940-1,072 ካሬ ሜትር የቦታ ስፋት የተረከቡ ሪል ስቴትስ አልሚዎች፣ ኤልያስ አባሚልኪ ፣ኤልያስ መሃመድ እና ኢብራሂም መሃመድ፣እስክንድር ካሳ፣አምሳለ ጌታቸው ፣ጀኖሪል አስቴት ፣ማይክሮ ጠ/ሥራ ተ ቋ ራጭ ፣ማደክ ካርጌት ኃ/የተ/የግ/ማ ፣ሜይ ሪል እስቴት፣አዱኛ እጅጉ፣ሳሙኤል አለማየሁ፣አቶ ሰለሞን ወርቁ፣ማቲያስ ኃ/የተ/የግ/ማ ፣ማቲያስ ኃ/የተ/የግ/ማ ፣አንቶኒዩ ካርና ቪ ያክ ፣ኢምፓየር ሪል እስቴት፣ፋሪይም ኃየተ/የግ/ማ፣አቶ አስራት መኮንን አለም፣ ረዘነ ተፈራ፣ መልካም ራዕይ ሪል እስቴት፣ አበራ ቶላ፣ መክሊት ሪል እስቴት ናቸው፡፡ ማህበራዊ ኃላፊነታችሁን ብትወጡ አዲሱን የዶክተር አብይ አህመድን መንግሥት የመደመርና በፍቅር አብሮ የመኖር ዘለቄታዊ ለውጥ በመደገፍ የኢኮኖሚ ብልፅግና ድህነት የመቅረፍ ቀጣይነት ያለው ራዕይ ተፈፃሚ ይሆናል እንላለን፡፡ ማህበራዊ ፍትህ በራስ ተነሳሽነት በማስፈን በባለኃብቱና በህዝቡ ውስጥ የተፈጠረውን የቂም በቀል በማጥፍት ቀጣዩ ትውልድ በፍቅር እንዲኖር ያደርጋል፡፡ የመሬት ቅርምቱንና የሃብት ክፍፍሉን በመቃወም፣ ብዙ የድሃ ልጆች በህዝባዊ እንቢተኝነትና ተጋድሎ ወድቀው የገማውን ኢፍትሃዊ አስተዳደር መንግለው የዛሬውን ለውጥ አስረክበውናል፡፡ የሞች ቤተሰቦች እንባቸው እንዲደርቅ፣ ለጦሪ ልጆቻቸው የደም ካሣ የሪል ስቴት ባለሃብቶችና መንግሥት ሊያደርግ ይገባል እንላለን፡፡ የዲጂታል ቴክኖሎጂ ዘመን የኢትዮጵያ ወጣቶች በሰከነና በሰለጠነ የጠረጵዛ ዙሪያ የፖለቲካ ውይይት ችግራችሁን መፋታት ተማሩ፣ ፍቅራችሁ ይጠንክር!!! የነገ ተተኪ ትውልድ ወራሾች ናችሁና፡፡ “Social responsibility is an ethical framework and suggests that an entity , be it an organization or individual , has an obligation to act for the benefit of society at large. Social responsibility is a duty every individual has to perform so as to maintain a balance between the economy and the ecosystems. A trade-off may exist between economic development, in the material sense, and the welfare of the society and environment, though this has been challenged by many reports over the past decade. Social responsibility means sustaining the equilibrium between the two. It pertains not only to business organizations but also to everyone whose any action impacts the environment. This responsibility can be passive, by avoiding engaging in socially harmful acts, or active, by performing activities that directly advance social goals. Social responsibility responsibility must be intergenerational since the actions of one generation have consequences on those following.” ማህበራዊ ኃላፊነታችሁን ተወጡ!!! ጭፍን ድጋፍና ጭፍን ጥላቻ የሃሳብ ወንዝ አያሻግርም! የጥላቻ ፖለቲካ የዓይምሮ ድህነት ውጤት ነው!!! 69

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ጋዜጠኞች ለንግዱ ህብረተሰብ ማህበራዊ ኃላፊነት አስተምሩ !!!

(ኦክቶበር 23 ቀን 2018 ተፃፈ )

{9}

‹‹ !!! !!!›› ‹‹ ››

/ {1} {2} {3} {4} {5} {6} / {7} {8} {9} {10} /

70

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

የመሬት አስተዳደር (Land Administration) በኢትዮጵያ የመሬት አስተዳደር ስራ በከፍተኛ የሙስና ይፈፀምበታል፡፡ የንግዱ ህብረተሰብ የግል ንብረትና ኃብት መብት በህግ የተጠበቀ አይደለም፡፡ ግማሽ የሚሆኑት የንግድ ድርጅቶች ባለቤቶች የግንባታ ፍቃድ በሚጠይቁበት ጊዜ ገፀ በረከት ስጦታ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡ አንድ ሶስተኛ የንግዱ ህብረተሰብ ለመሬት አስተዳደር ጠራተኞች ጉቦ ይሰጣሉ፡፡ በመሬት አስተዳደር የሥራ ዘረፍ ሙስናና የመሬት ቅርምት የተለመደ ነው፡፡ በመሬት አስተዳደር ዘርፍ በጠንካራ ድርጅታዊ መዋቅር ላይ የተገነባ ስላይደለ ግልፅነት ፣ ትክክለኛ ፖሊሲዎች፣ እና የማስፈፀም አቅምና ኃብት የላቸውም፡፡ የመሬት አስተዳደር ሠራተኞች በሃሰተኛ መረጃ / ፎርጀሪ ህገወጥ የመሬት ባለቤትነት ፍቃድ ለ15000 ሰዎች ሰጥተዋል፡፡ በዚህ ድርጊት ጥቂት ሠራተኞች ብቻ ተጠያቂ ሆነዋል፡፡ የግሉ ዘርፍ የመሬት ባለቤትነት መብት የላቸውም፣ ሁሉም መሬት የመንግስት ኃብት ነው፣ መንግስት መሬት በሊዝ ለ99 አመታት ይከራያል፡፡ መንግሥት የ3000 ኢንቨስተሮችን መሬት አላለማችሁምና አልሰራችሁበትም በማለት ነጥቆል፡፡ There is a high risk of corruption in Ethiopia’s land administration. Businesses report that property rights are insufficiently protected in Ethiopia (GCR 2016-2017). Half of all companies expect to give gifts when applying for a construction permit (ES 2015). A third of Ethiopians report having paid a bribe to a land administration official (GCB 2013). Petty corruption and land-grabbing is common in the land administration sector ( TI 2014 ). This is caused by the absence of strong institutions, transparency, clear policies, and a lack of resources (TI 2014). Officials have also engaged in forgery practices, thereby assigning themselves an estimated 15,000 titles illegally; only a few have been held accountable (TI 2014). There is no right to private ownership of land; all land is owned by the state and leased out for up to 99 years (ICS 2017). Expropriation may only happen when required by the public interest and with payment of adequate compensation (ICS 2017). The government revoked the leases of 3000 investors for “failing to develop the land” because they had not started production within the agreed-upon time frames (BTI 2016). Conflicts between international investors and local communities over land rights have occurred in the past; the government has been accused of performing land-grabs in favor of international investors (BTI 2016). Investors are advised to perform thorough due diligence on the attitude of local communities before making an investment (ICS 2017). Registering property in Ethiopia is slightly faster than the regional average, while the number of steps required is in line with regional averages (DB 2017).

/ (Public Procurement) /

71

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ‹ › / ‹‹ 37 3 2011 ( ) () 37 …. () 2004 2010 / … …. … 400 ›› Public Procurement/ There is a high ris k of corruption in Ethiopia ’ s public procurement sector. One in fi v e companies indicate e x pecting to gi v e gifts in order to obtain go v ernment contracts (ES 2015). Li k ewise , irregular payments and bribes are common in the process of awarding public contracts and licenses (GCR 2015-2016). Companies complain of unlawful contract termination and non-transparent tender award processes , and report fa v oritism towards v endors who pro v ide concessional financing (ICS 2017). State- owned enterprises (SOEs) and companies owned by Ethiopia ’ s ruling party dominate major sectors of the economy (ICS 2017). SOEs ha v e ad v antages o v er pri v ate companies , including easier access to credit and easier customs clearance (ICS 2017). Foreign in v estors complain of the lac k of le v el playing field ; there are indications that SOEs recei v e preference in go v ernment tenders (ICS 2017). While many tenders are publicly ad v ertised , there are major instances of contracts being awarded without a tender (GI 2017). M etal & Engineering Corp , the biggest employer in the country , has fre q uently recei v ed contracts without a bidding process (GI 2017). D ocuments relating to procurement processes are difficult to obtain due to a burdensome bureaucracy and a lac k of transparency (GI 2017). The F D RE Public

72

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA Procurement & Property Administration Agency publishes a list of companies barred from future bidding due to past v iolations on its website (GI 2017). Natural Resources There is a high ris k of corruption in Ethiopia ’ s natural resources sector. Financial records relating to natural resource e x ploitation are not publicly a v ailable (GI 2017). There ha v e been concerns that the Grand Ethiopian Renaissance D am was de v eloped without competiti v e bidding and the q uality of the en v ironmental assessment was lac k ing ( TI 2015 ). Ethiopia ’ s e x tracti v e ind ustries , especially the mining sector , are a hotbed for corruption ; state -owned drilling companies benefit from political fa v oritism , whereas pri v ate companies face high mar k et -entry barriers (World B an k , 2012). Following its application in 2014 , Ethiopia is currently wor k ing towards implementing the EITI standard to improv e accountability and transparency in the mining sector ( EITI 2017 ). Ethiopia ’ s compliance with the standard will be measured starting in 2018 (EITI 2017). / ( ) 2002/ 350 5 10 160 (2002 ) {1} 57 , 679 1 , 336 , 296 73

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA • /// 1 , 336 , 296 . • /// 262 , 868 . • /// 255 , 046 . • //// 162 , 997 . 20/21 • 104 , 100 . 20/21 • / 100 , 000 . 20/21 • 71 , 996 . 20/21 20/21 • Getty / /LT D / 68 , 700 . 16 • 67 , 500 . // 1 • 66 , 763 . // 1 • 57 , 679 . // 1 {2} 40 , 000 50 , 000 50 , 000 21 /// . / /// // /// /// ///

/// // /// /// 49 , 610 40 , 000 /// /// / {3} 30 , 000 39 , 216 //// /// . 74

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA /// {4} 20 , 000 25 , 000 /// . /// {5} 19 , 800 10 , 000 /// /// /// /// /// / /// / /// /// / {6} 1 , 072 6 , 940 / /// /// /// // 27 !!! {1} Last updated: August 2017 GAN Integrity {2} https://www.business-anti-corruption.com/country-profiles/ethiopia/. {3} https://tradingeconomics.com/ethiopia/corruption-ran k .

75

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

‹‹ !!! !!!›› ‹‹ ››

‹‹ !!!››

!!! ‹‹ !!! !!! 76

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ! !!! !! ‹ !!!›› !!!››

(ኖቨንበር 21 ቀን 2018 ተፃፈ )

{I} መንግስት ከቤቶች ልማት ግንባታ መውጣትና ወደ ግሉ ዘርፍ ማዘዋወር ሞርጌጅ ባንክ ሥራ ማስጀመር የ10/90፣ 20/80 እና 40/60 የኮንዶሚኒየም ግንባታዎች በሞርጌጅ ባንክና በሪል ስቴት ዲቨሎ ፐ ርስ ማስጨረስ በመንግሥት ሥር የሚገ ኙ 17 ሽህ ቤቶች ለግሉ ዘርፍ በግልፅ ጨረታ ተሸጠው ገንዘቡን ለወጣቶች የሥራ ዕድል የሚፈጥሩ ፕሮጀክቶች በሃገር አቀፍ ደረጃ በባለሙያዎች ተቀርፀው መተግበር ያስፈልጋል፡፡ የቀድሞው የኪራይ ቤቶች አስተዳደር ድርጅት፣ በደርግ መንግስት በአዋጅ የተወረሱ ቤቶችን እንዲያስተዳድርና አዳዲስ ቤቶችን እንዲገነባ የተቆቆቀመ ድርጅት ነበር፡፡ከ1983 ዓ/ም ወዲህ አዳዲስ ቤቶች እንዳይገነባ ፣ ያሉትን ቤቶች ብቻ እንዲያስተዳድር ተወስኖበት ነበር፡፡ ከ26 ዓመታት በሆላ ደግሞ፣በየካቲት ወር 2009 ዓ/ም እንደ አዲስ በድጋሚ የተቆቆመው የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን፣ በ33 ቢሊዮን ብር በላይ በሆነ ካፒታል የተቆቆመ ድርጅት ሲሆን፣ በማስተር ፕላኑ ዞን 3 እና 4 ውስጥ እስከ 10 ፎቅ የሆኑ በአጠቃላይ 16 ሽህ ቤቶችን ለመገንባት እቅድ አውጥቶል፡፡ ቤቶቹ ለመንግስት ተሸሚዎች፣ ለሠራተኞችና ለተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች በኪራይ ለማስተላለፍ ነው፡፡ እነዚህ የህብረተሰብ ክፍሎች እንደማንኛውም ዜጋ በ10/ 90፣ በ20/ 80 እና በ40/60 ቤቶችተደራጅተው ቤት ሊገነቡ ሲገባ በህዝብ ገንዘብ በግብር ከፋዩ ደም የኪራይ ቤቶች ሊያገ ኙ አይገባም፡፡ የመንግስት ተሸሚዎችና፣ ለሠራተኞች በየትኛው መልካም አስተዳደር ስነምግባራቸው፣የሞራል ብቃታቸውና፣ ስብዕናቸው ነው በግብር ከፋዩ ገንዘብ ቤቶች የሚገነቡላቸው ይሄ አሠራር በመንግሥት በጀት፣ለመንግስት ተሸሚዎችና፣ ሠራተኞች የቤት ግንባታ ማድረግ የጥቅም ግጭት፣ መጠቃቀምና፣

77

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA የአድልኦ አስራርን በሃገሪቱ ያሰፍናል፡፡ መንግሥት ቤት ለሌላቸው አነስተኛ ገቢ ያላቸውን ዜጎቹን ቤቶች ሠርቶ ሲያከራይ እንጂ መስራት ለሚችሉና ከፍተኛ ገቢ ያላቸውን ሲደጉም ታይቶም ተሰምቶም አይታወቅ እንላለን፡፡ በሃገሪቱ 160 ሽህ ህፃናቶች የመንገድ ላይ ተዳዳሪዎች በሆኑባት ሃገር፣ ከ 200 እስከ 300 ሽህ ሴተኛ አዳሪዎች ባሉባት ሃገር፣ 5.6 ሚሊዩን አባትና እናት የሌላቸው ህፃናቶች በሚኖሩበት ሃገር፣ ብዙ ሽህ አረጋዊያን ወገኞች ያለጦሪ መንግድ ላይ በሚኖሩባት ሃገር፣ ብዙ ሽህ አባወራዎችና እማወራዎች ቤታቸው ፈርሶ በላስቲክ ቤቶች እኖሩ፣ የወገን ያለህ በሚሉበት ሃገር ለመንግስት ተሸሚዎችና፣ ሠራተኞች ቤቶች ሠርቶ መስጠት ከአንድ መንግስት የሚጠበቅ አስራር አይደለም እንላለን፡፡ መንግሥት ከቤቶች ግንባታ ወጥቶ ለግሉ ዘርፍ ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው ዜጎች በነፃ የመሬት ድጎማ ሪልስቴት ዲቨሎ ፐ ርስ ስራውን እንዲሰሩና ከሞርጌጅ ቦንክን ድጋሚ አቆቁሞ በባንኩ በኩል ተፈፃሚ እንዲሆን ማድረግ ግልፅነት፣ እኩልነትና ተጣያቂነት ያለበት አስራር ዳግም በሃገራችን ያለ አንዳች አድሎ ማበብ አለበት፡፡ የፓርላማ አባላቶች ከመንግሥት ኪራይ ቤቶች ተሠጥቶቸው ይኖራሉ፣ ለመከላከያ ሠራዊት ጀነራል መኮንኖች በሲግናል ካንፕ፣ ተፈሪ መኮንን ት/ቤት አካባቢ፣ገነት ሆቴል ምርጥ ኮንዶሚንየም ቤቶች ተሠርተው ለወያኔ ጀነራል መኮንኖች ተሠጥቶል፣ ብዙዎቹ መሬት በነፃ ተሰጥቶቸው ቤት ሠርተው ያከራያሉ፡፡ ለደህንነት ሠራተኞች ከመንግሥት ኪራይ ቤቶች ተሠጥቶቸው ይኖራሉ፣ብዙዎቹ መሬት በነፃ ተሰጥቶቸው ቤት ሠርተው ያከራያሉ፡፡ አሁን ደግሞ የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን፣ በ33 ቢሊዮን ብር መነሻ ካፒታል ለመንግስት ተሸሚዎች፣ ለሠራተኞች ቤቶች ሰርቶ ለማከራየት የሚል የመጠቃቀም የወያኔ አባዜ አዲሱን ትውልድ የዘነጋ በመሆኑ የወጣቶችን ችግር ሊፈታ የሚችል ፕሮጀክቶች ላይ ማተኮር ያስፈልጋል፡፡

• በኢፈዴሪ የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲና የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ፣ ቤት ሰርተው የሚያከራዩ በመንግስት ቤቶችና በቀበሌ ቤቶች የሚኖሩ ሹማምንቶች እንዲሁም መከላከያ በሰራቸው ወታደራዊ ኮንዶሚንየም ቤቶች የሚኖሩ ጀነራል መኮንኖችና ደህንነቶች ብሎም ሁለትና ሦ ስት ኮንዶሚኒየም የተሰጣቸው ሌቦች ተጋልጠው ለፍርድ መቅረብ አለባቸው፡፡ የመንግሥት ቤት ካርታን በስማቸው ያዞሩ አዲሱ ለገሠ፣ ፈትለወርቅ ገብረእግዚአብሄር፣ አስመላሽ ወልደሽላሴ፣ ስብሃት ነጋ፣ አዜብ መስፍን ወዘተ ሌሎችም ተጋልጠው በህግ ፊት ሁሉም ዜጋ እኩል መሆኑንና ለሌባ ፍርድ መስጠት የሃላፊነት ግዴታ ነው፡፡ ሙስናውን የሚያውቁ የመስሪያ ቤቱ ሠራተኞች በተጠያቂነትና በተባባሪነት በህግ ይጠየቃሉ፡፡ በተለያዩ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቶችና ኤጀንሲዎች የሚገ ኙ ሠራተኞች ሙስናና ሌብነትን የማጋለጥ ባህላቸውን በማዳበር ከዴሞክራሲ ኃሎች ጋር መደመር የህልውና ጉዳይ ነው፡፡ የገማው የመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ ይዘጋ፡፡

78

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

‹‹ ›› !!!››

79

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

{10}

‹‹›› !!!

‹‹ !!!›› ( ) - 1980 2010 / - (structural adjustment program) - 1994 / 1994/95 2003 (List of Privatized Stat Owned Hotels Enterprises from 1994/95 up to March 2003) 80

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA {1} 3 06/25/97 / / 2,800,000.00 {2} 1 07/01/95 / 890 ,167.00 {3} 2 07/03/00 / ( Geaitco. ) 950,105.00 {4} 1 09/11/95 / 500,000 .00 {5} 4 12/02/95 / 617,480.92 {6} 1 07/04/95 / 1,100,000.00 {7} 2 05/19/99 / 5,273,000 {8} ()@2 07/19/99 / / 12,527.15 {9} ()1 09/04/96 / 8,027,302.23 {10} 1 07/19/99 / 229,993.20 {11} 1 09/26/95 / 905,155.50 {12} 1 12/01/95 / 505,000 {13} 1 9/13/1999 / 475,999.55 {14} @2 05/19/99 / / 426,135.39 {15} 4 12/01/95 / 517,047.23 {16} 1 07/06/95 / / 650,000 {17} 1 09/29/95 / / 1,100,000 {18} 1 07/05/2002 / 6,501,100 {19} 1 03/26/2003 // 1,600,000 {20} 1 4/8/2003 / 2,623,200 {21} 15 3/4/2005 / 6,950,000 {22} 1 21/7/2005 / 3,750,000 {23} E ()2 6/8/2005 / 3,322,000 {24} @3 / 6,500,000 {25} 22 24/6/2008 / 5,001,919.00 {26} 12 9/5/2008 / 11,041,916.40 81

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA {27} 2 15/11/02 / / 11,245,120.75 {28} 2 25/6/2009 / 20,000,116 {29} 3/5/2009 / 42,000,000 {30} 2 8/7/2009 / 7,500,000 {31} 2 25/9/96 / 22,001,000 {32} 2 8/8/2009 / 21,000,027 {33} 2 2/11/2010 / 31,640,799 {34} 2 29/08/02 / 17,406,880.24 {35} 1 8/7/1995 / 210,231 {36} @2 3/30/2001 / 611,432.40 246,558,352.70

(Type of sale ) 1 (Business sale )2 (Sale of asset )3 ( ) 4 / Business / Management/Employee Buyout (MEBO) 5 Joint venture @ These are properties returned to former owners in accordance with Proclamation No. 110/1995. Source: Privatization and Public enterprises supervising agency and own competition. {1} / / {2} Government Party property / {3} Midroc Ethiopia / {4} Taitu Hotel

82

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA / 1994 / ( ) 05/19/99 (5 , 273 , 000 ) / 35 1,845 ,550 3,427 ,450 685 ,490 3 2007 109 ( ) 05/19/99 - {1} (5 , 273 , 000 ) {2} 12/23/1996 / 22,370,000 ( ) {3} 1,164,000 ( ) 10/18/1995 / 1994 / ‹‹ ›› / !!! !!! ! ! !!! ! ! !!! !!! -

83

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA Source: Privatization and Public enterprises supervising agency and own competition. / !!! !!! !!!

84

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

{11}

1998 (1851 1918 / )

85

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA / 1994 / ( ) 05/19/99 (5 , 273 , 000 ) / 35 1,845 ,550 3,427 ,450 685 ,490 3 2007 109 A fire broke out on early Sunday morning 11 January 2015, and with the coopration of the Fire brigade, Government agencies, neighbors, guests and our staffs we have managed to save this historical building. We express our deepest gratitude to all who have supported us during this difficult time. We would like to announce that the hotel is partially operational (75 rooms are operational) and in due time we will restore it to its formal glory. 1989 76 ,844 1990 79 ,346 1995 108 ,8852000 135 ,954 2005 227 ,398 2010 468 ,305 2011 523 ,4382013 750 , 000 9.7 426 14 ,116 17 ,936 2009 Categories of Hotels by Number of rooms and beds in Ethiopia, 2009 3 794 1264 13 921 1197 37 1691 2314 40 1465 1898 23 698 941 310 8549 10322 426 14118 17936 (Source: Ministry of Culture and Tourism (MOCT) ( ) ( )

/ 86

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA 1994 / ( ) 05/19/99 (5 , 273 , 000 ) 12/23/1996 / 22,370,000 ( ) 1,164,000 ( ) 10/18/1995 /

2014 40 6,614 165 29 4,828 166 15 4,703 314 15 3,172 211/ 7 2,205 315/ 7 1,541 220 / 9 1,293 144/ 6 1,080 180 / 990 165 5 914

87

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

Mohamed International Development Research Organization Companies (MIDROC) Hotel 1- 1998 293 2- 55 9/4/96 19 3- 4- / - 2 , 800 , 000 6/25/97 18 - ()(Metals and Engineering Corporation (METEC) 1- (Ethiopian Riviera International Hotel) (/) (Ethiopian Riviera International Hotel) 140 2- (Imperial Hotel ) 60

88

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ‹‹The Metal and Engineering Corporation concluded a deal to acquire the Ethiopian Riviera International Hotel, primarily owned by Alem Fitsum. The deal includes the three star hotel and a PVC and plastics manufacturing plant located behind the hotel. The deal was struck for approximately 140 million birr with negotiation still going on and handover expected in the coming weeks according to sources. MetEc aims to utilize the hotel to house guests that will stay for more than a month saving it a lot of money according to an unofficial source.›› ‹‹It is to be remembered that Metal and Engineering Corporation reached an agreement with Access for the sale of Imperial Hotel in February. The agreement is estimated to be worth 60 million birr.MetEC will transform the property into a guesthouse to host its international associates and it is a yet not known whether the guesthouse will be open for general service according to an anonymous source with the corporation.›› (Chinese Hotels) 1- (African Union Grand Hotel) The 14-story African Union Grand Hotel, whose architect is Simon Barakat Architects. Both projects started construction in 2011 and are expected to be completed this year. 2- (Guangdong Hotel) 3- (Chuan Hui International Hotel) Ethiopia: Addis Ababa to Erect Africa's Tallest Tower 7 July 2013 By Zeryhun Kassa Ethiopia's capital city, Addis Ababa, may boast Africa's tallest building by 2017. While a 58-story building had been announced, plans unveiled by a private Chinese developer now call for a 99- story office-hotel tower. Guangdong Chuanhui Group has not revealed the building's estimated cost or other details, including financial arrangements or the names of the architect and engineer. The site for the Chuanhui International Tower is at the new Addis Ababa Exhibition Centre. The developer says it has acquired the 41,000 sq meter site and the building plans have been approved. The tallest building in Ethiopia is on its way following a land agreement between Chinese based, Guangdong Chuanhui Group and the Addis Ababa City Administration. The 58 floor, five star, Chuan Hui International Hotel, one of five proposed luxury hotel projects, will take up 50,000 square meters of land and will cost 2.4 billion birr.

89

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

1996-2000 1996-2000 ( 9 11 )

/ / ss

90

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA 1/ / 2/ 1.4 78 The banks in Ethiopia normally require expensive collateral, which should have to cover for loans. Therefore, many of them have difficulties to get loans at the initial stage. Credit card services are not yet widespread and where they are available, the interest charged is prohibitive. 3/ / Human resource development is another issue. Training staff is one thing but retaining the trained staff is also another concern. Other tourism-based counties such as UAE attract the trained/ skilled workers with better working conditions. Brain drain is a problem observed in other sectors, too. 4/ (Federal state owned enterprise Hotel sector)

5/ - / ( )

91

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA 300

Stable supply of quality agro-products is important for both hotel/tourism. Although, the hotels would like to purchase agro-products from local suppliers, the buying and selling does not go through due to the lack of reliability of supply and the quality of the products. Some business chances are missed due to the low quality of packaging. Despite their intention to purchase from the local market, the hotels import some goods from abroad because good quality packaging is important for the luxurious image of hotels. 6// 13 6 The process of customs is not efficient and burdensome for hotels. The hotels have to go to 13 different offices to get permission to import goods and the duration of the process varies from 1 day up to 6 months depending on the personnel in charge. 7/ / The negative image of Ethiopia as a country of poverty and starvation prevents it from being a tourism destination. Also, the hotel industry as well as the tourism industry is affected directly by security issues. Deterioration of security can damage the industry seriously. The situation with Somalia, Eritrea, Egypt and Sudan are the big concerns for the industry at the moment. - 92

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA D

Addis Ababa’s iconic Taitu Hotel burned to the ground; it took firefighters over 1 hour to arrive even though they were stationed only 5 minutes away. The 108- year old Taitu Hotel was burned beyond repair (sustained 75% damage) while fire fighters stood idly by until it was to late, despite the claim by the government that the fire was controlled quickly , Reference 1- JOURNAL OF ECONOMICS AND INTERNATIONAL BUSINESS RESEARCH (JEIBR) ISSN: 2328-4617,VOL. 1(2), pp. 35-54, JULY 2013, REF NUMBER: 0520130801 ONLINE: http://www.projournals.org/JEIBR 2- http://taituhotel.com/ . 93

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

‹‹ ›› !!!››

94

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

{12}

!!!

‹‹ // ?›› 1 / (NATIONALIZED : state-owned/ publicly owned) 1967 20/1974 :: - (Ministry of National Resource Development ) 95

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA 17 / / / ‹‹ ›› / ‹‹ ››

‹‹›› !!! 1994/95 2003 (List of Privatized Stat Owned Factories from 1994/95 up to March 2003) {1} 64 ,030 ,000 5/15/95 / {2} 105 ,356 ,891.1 5/15/95 / {3} 74248086.81 11/5/98 / {4} 20,629,102.43 7/17/95 / {5} 2,637,564.70 2/18/99 / {6} 1,611,899.97 12/22/99 / {7} 18,509,250.00 7/3/00 / 20 96

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA {8} 12,335,082.69 10/5/95 / {9} 1,849,012.44 7/28/00 / {10} 334,004.00 10/16/96 / {11} 6,945,265.00 9/25/95 / {12} 8,000,000.00 7/17/95 / {13} 2,051,800.00 2/8/96 / {14} 9,359,500 5/20/98 / {15} 7,110,000.00 2/7/96 / {16} 177,507.69 9/10/99 / {17} 31,980,000.00 4/25/96 / {18} 8,000,000.00 8/3/95 / {19} 47,035,330.94 1/8/98 / {20} 15,456,009.85 1/8/98 / {21} 65,250,738.58 1/8/98 / {22} 36,705,044.45 1/8/98 / {23} 17,211,410.09 1/8/98 / {24} 3,200,000.00 / {25} . 6,427,681.29 / {26} 127,781,850.00 1/8/98 / {27} 16,205,000.00 6/20/97 / {28} 111,248,000.00 12/14/99 / {29} 15,527,000.30 3/20/96 / {30} . 6,201,703 7/2/98 / {31} 22,441,000.00 4/25/96 / 97

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA {32} 22,370,000.00 12/23/96 / {33} 2,906,289.69 10/19/99 / {34} 35,000,000 3/28/96 / {35} 6,790,599.99 11/5/98 / {36} 285,955,707 12/23/98 / {37} 1,164,000.00 11/5/98 / {38} 35,500,000 6/20/97 / {39} 3,100,000 12/6/96 / {40} 20,646,323 3/20/00 / {41} 10,173,844.43 3/18/00 / {42} 29,040,000.00 10/2/99 / {1} - {2} M idroc Ethiopia (105 , 356 , 891.1) (65 , 250 , 738.58) (36 , 705 , 044.45) (17 , 211 , 410.09) (127 , 781 , 850) (16 , 205 , 000) (35 , 500 , 000) (47 , 035 , 330.94) (15 , 456 , 009.85) Star Technical 31 , 980 , 000 22 , 441 , 000

98

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA 35,000,000 555,923,275.01 {3} East African B ottling 64 , 030 , 000 12 , 335 , 082.69 {4} Go v ernment Party property / 18 , 509 , 250 334 , 004 {5} 22 , 370 , 000 1 , 164 , 000 {6} 111 , 248 , 000 29 , 040 , 000 1994/95 2003 42 42 ( ) 12 // ?›› - - ‹‹ ›› (SMALL RETAIL SHOPS AND BUSINESS ) {1} 7

99

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA 68,010,020 10/16/1995 / 7 {2} (Addis Fana ) 91 (SMALL RETAIL SHOPS AND BUSINESS ) 41 45 45,027,408.75 / {3} (Mega Publishing Enterprise ) 91 35 38.5 13,031,048.06 {4} 8,777,579.61 8/16/1995 / {5} Central food process ETTC 8,752,237.64 1/17/1997 / {6} (Ato Sahed Ibrahim ) 91 5 7,857,209 84 88 {7} (Freigtors Cargo ) 4,322,904.04 4/4/1997 / {8} 4,101,001 4/2/1997 / {9} 3,502,000 8/20/1996 / {10} 3,146,061 12/2/1998 / {11} 3,000,000 4/25/1996 / {12} (Star Pharmaceuticals & Medic. Supp S.C ) 91 2 2,948,541 {13} 2,513,219 4/25/1996 / {14} (H.wholesale ) 2,501,000 4/2/1997 / {15} 2,156,000 4/4/1997 / {16} (W/ro Hadya Gonji ) 91 2 1,787,700 5 100

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA {17} (Dire Industry ) 91 2 1,181,988.19 {18} 1,156,502.10 12/19/1995 / {19} (Omedad Private Ltd. ) 91 2 1,156,101.00 {20} (ITMAS PLC ) 1,148,342.75 1/24/1996 / {21} 1,050,000 12/19/1995 / {22} 1,026,065.10 12/19/1995 / {23} (Sinima Ras w.h ) 1,007,165.95 7/5/1995 / {24} 1,005,000 5/9/1999 / {25} 816,544.50 12/19/1995 / {26} 783,341.95 12/19/1995 / {27} (Ato Kelifa Abajorga ) 91 2 739,595.86 {28} 650,000 4/4/1997 / {29} (Addis Tyre S.c ) 91 2 643,361.85 {30} - 586,497.56 12/1/1998 / {31} 1 303,690.19 5/9/1999 / {32} 255,477 12/19/1995 / {33} 242,000 7/2/1998 / {34} 208,499 4/4/1997 / {35} 87,400 8/20/1996 / {36} 58,000 4/4/1997 / {37} 8 56,000 4/25/1996 /

101

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA The relatively very few purchases by either endowment funds or endowment- owned companies of SOEs under the privatisation process are also remarkable: Kuraz publishing (bought by Mega for ETB13million) two pharmacies and one or two hotels seem to be almost the only exceptions. 2 (Sarah Vaughan and Mesefin Gebremichael, Aug. 2011) 13 2 (Star Pharmaceuticals & Medic. Supp S.C ) 91 2 2,948,541 1995/ 25 The largest of these are MIDROC’s Pharmacure, the SOE EPHARM established in 1972 (currently 50 products and 570 employees), / ‹‹!!!›› / ( ) 102

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

{1} Michael P. Mclindon (1960, Privatization and capital market development:- strategies to promote economic growth) ( - 2002/ 64) {2} Privatization and Public enterprises supervising agency, own competition and translation. {3} Rethinking business and politics in Ethiopia,sarah Vaughan and Mesefin Gebremichael, August 2011.

103

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

‹‹ ›› !!!››

104

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

{13}

የወታደራዊው ዘርፍ፤ነቀላና ተከላ !!! የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ‹‹ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚክስ ማህበር ›› ክፍል አንድ /

(METEC MILLIONERS IN THE NAME OF BRIBE-VITAIZATION) / ! ! ‹‹ !!!›› (Metals and Engineering Corporation (METEC) ፣ / 2010 (10 , 000 , 000 , 000)

105

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA / 13000 1000 ‹‹ ›› 26 ‹‹ ›› / kk - (1) (D ejen A v iation Engineering Comple x ( D A V EC) 1984 47 / - .. ‹‹ ›› 2010 / () (2) (Gafat Engineering Factory) 1989 -47 65 4 , 412 103 40

106

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA - 2002 / (Gafat Armament Industry) () (3) (Na z areth Tractor Assembly Plant (NTAP) 1984 90 114 , 388 / 2010 / (Adama Agricultural M achinery Industry (AA M I) () - (4) 1987 105 2010 / ( Adama Garment Industry (AGI) () - (5) (Akaki Basic Metals Industry (ABMI) 1989 25 2010 / ( Privatization and Public Enterprises

107

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA Supervising Agency ) () - (6) (B ishoftu Automoti v e Industry ( B AI ) 1999 45 2010 / () - (7) ( Ethiopia Plastics industry ) .. 1960 1973 55 45 1978 / 2011 / () -

(8) Hibret M anufacturing and M achine B uilding Industry (H MMB I) .. 1945 H MMB I has fi v e factories: machine building factory , material treatment and engineering factory , mechanical subsystem factory , precision machinery factory and con v entional manufacturing factory. The manufactured products primarily ser v e as input into a wide v ariety of industrial machinery used by agencies in the public and pri v ate sectors. 2010 / ()

108

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA -

(9) - (Hi-Tech Industry (HTI) 40 Production and assembly of communication radios (both for military and commercial purposes) , v arious types of radar systems , electronic de v ices such as T V sets , electromechanical de v ices such as energy meters , harmonic analy z ers , optical de v ices such as night v ision de v ices , thermal imagers , and security cameras , other electronic technology products. 2011 / () -

(10) (Homicho Ammunition Engineering Industry (HAEI)1987 130 140 (/ ) 980 , 000 (224 ) / 2010 / () - (11) ( M etal Fabrication Industry) - - (12) (Ethiopia Power Engineering Industry (EPEI)

109

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA 2010 20 / / - 400 KV 500 KV ( high-v oltage electricity- transmission cables , ) 70 “ The Ethiopian Power Engineering Industry inaugurated a wire and cable factory which is one of its eight factories built in the M odjo town at a cost of 200 million B irr to produce electric cables that can carry 400 and 500 KV, especially for the power transmission of the Grand Renaissance and Gibe III dams. ” / () ‹‹ ›› - // //

110

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ‹ › 1986 365 !!! / (1) 910 (2) (3)

111

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA (4) (5) (6) (7) (8) ‹ › ‹ › / -

112

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA 146/1998 3 1996 2000 166 130 45 10 36 kk (63 ) (61 ) / (70 ) (80 ) / ü ü ‹‹ ›› ( ) !!! !!! “Ethiopia produces first military drone aircraft:-February 14, 2013 (ADDIS ABABA) – An Ethiopian military source has told Sudan Tribune that the country has built the first unmanned aerial vehicle (UAV) or drone which could be used for multiple purposes. After undergoing testing, the locally made drones, have demonstrated their capability of performing a number of militarily and civilian applications, according to the source.” - (Reference Websites) 113

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA 1. Ethiopia celebrates its first solar panel | P V -Tech , www.p v - tech.org/.../ethiopia _ celebrates _ its _ first _ solar _ panel CachedSimilar 29 J an 2013 ... Project de v eloper S KY Energy International and M etals Engineering ... are celebrating the fabrication of the first solar panel in Ethiopia. 2. The Grand Renaissance Hydroelectric Project - Power Technology , www.power-technology.com/.../the-grand-renaissance-hydroelectric- project/ CachedSimilar The project is located around 750 k m northwest of the Ethiopian capital Addis ... increasing the current electricity generation capacity of Ethiopia by four times. ... M etals & Engineering Corporation ( M ETEC) of Ethiopia is responsible for the ... 3. The Grand Renaissance D am – Ethiopia ' s greatest ris k - Power ... , www.power-technology.com/.../featuregrand-renaissance-dam-ethiopia- greatest-ris k / CachedSimilar 25 Feb 2013 ... Ethiopian dams could dry up the la k eIn April 2011 Ethiopia un v eiled its ... Power Technology M ar k et & Customer Insight Log In · Re q uest D emo · About ... will boost Ethiopia ' s economy by enabling it to e x port energy all throughout Africa. ... Power Corporation contracted the military-run M etals & Engineering ... 4. [ P D F ] B asic M etal and Engineering Industries ( BM EIs): International ... , www.grips.ac.jp/forum/af-growth/support _ ethiopia/.../ BM EIs.pdf CachedSimilar Ethiopia ' s BM EI policy framewor k : (1) PAS D EP II - trade and ... from ore , scrap and con v ersion of billet , slab etc.into primary metal products Strategy:sector and technology.▫M id- termHigher Education , Energy ,M ineral Resources… 5. [ P D F ] Critical M etals in Strategic Energy Technologies - Oa k dene Hollins , www.oa k denehollins.co.u k /media/242/Critical M etalsinSET.pdf Similar Critical M etals in Strategic Energy Technologies. 5. bottlenec k to the deployment of low-carbon energy technologies.African producing countries are D emocratic Republic of Congo , Ethiopia , M o z ambi q ue , Nigeria , Rwanda and Uganda. 6. Ethiopia ' s M etals and Engineering Corporation to Recei v e Solar ... , sodere.com/.../ethiopia-s-metals-and-engineering-corporation-to-recei v e- solar -as CachedSimilar 12 Apr 2012 ... Ethiopia ' s M etals and Engineering Corporation to Recei v e Solar Assembly Line ... Spire Corporation is a di v ersified company ser v ing the solar energy , ... products and ser v ices based upon a common technology platform.

114

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA 7. 600 m contract awarded for Ethiopian steel plant de v elopment ,www.engineeringnews.co. z a/article/ethiopia-2012-12-07 CachedSimilar 7 D ec 2012 ... $ 600m contract awarded for Ethiopian steel plant de v elopment ... that offered us high-q uality European technology with a Chinese price ,” says Al-Amoudi. ... including manufacturing , agriculture , energy , mining , tourism nd ... 8. African Re v iew , www.africanre v iew.com/ CachedSimilar The South African parliament ' s portfolio energy committee has re q uested the legislature to ratify a ... Standard B an k to use Watson technology for South Africa 9. M acroeconomic Handboo k in 2011/2012 Access Capital ’ s 10. The author is graduate student at J ohn Hop k ins Uni v ersity. Email: ethiopia.capitalmar k ets @ gmail.com 11.http:://www.ppesa.go v .et/

(ኖቨንበር 19 ቀን 2018 ተፃፈ )

115

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

{14}

! ‹‹!›› / ‹‹ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚክስ ማህበር ›› ( )

(METEC MILLIONERS IN THE NAME OF BRIBE-VITAIZATION) / ! ! ‹‹ !!!›› (1) () 9 2014 / 100 116

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA 75 25 / 14 !!! MetEc to produce 100MW electric power from waste ..June 9, 2014 Addis Ababa, 9 June 2014 -Metal and Engineering Corporation (MetEc) has signed a memorandum of understanding with the Addis Ababa city administration and the Ethiopian Electric Power Service to produce 100 MW of electric power from Addis Ababa’s waste. MetEc has also signed an agreement last week with the Canadian company that provides the technology for generating electric power from waste. MetEc is expected to begin operation next month once it finalized the agreement with the Canadian company. The waste power generators will be located at the Akaki-Kaliti and Bole-Arabsa solid waste sites.The project’s 75% power will be generated from Addis Ababa’s solid waste and the remaining 25% is known to be from the city’s liquid waste. MetEc is preparing to receive fourteen hectares of land for the project. The finance source for the project will be provided by the Canadian company. The amount of electric power generated depends on the amount of waste available. Once the project is finalized and when power generation is started, Ethiopian Electric Power Service will issue the payment for the project through MetEc. It is remembered that a British company named Harvard had began operation to generate electric power from the waste located at the Repi area of Addis. source: Reporter ‹‹ !!!›› !!! ! / () 117

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ü ü - (2) (Ethiopia Power Engineering Industry (EPEI) ( Alstom SA ) 250 (333 ) ( Spire Corp. ) ( China Poly Group Corp. ) ‹‹The Ethiopian Electric Power Corp. contracted METEC to build the electro-mechanical works for the $5 billion Grand Ethiopian Renaissance Dam on the Blue Nile River in partnership with Alstom. The Paris-based company will provide eight turbines and generators for 250 million euros ($333 million) to METEC and commission the plant.›› ‹‹METEC awarded Alstom a €250m ($326m) worth contract in January 2013, to supply eight 375MW Francis turbines and generators for phase 1 of the Grand Renaissance hydro power project. Alstom will also provide engineering and power plant commissioning services as part of the contract. Tratos has been awarded a contract by Salini to provide low-and high-voltage cables for the project….Two underground power houses will be situated on the river's right and left banks downstream of the main dam. The power houses will be equipped with ten and five 375MW Francis turbine units respectively. A 500kV double bus-bar switchyard will be built 1.4km downstream of the main dam to transmit the output of the hydroelectric plant.››… ‹‹It is the main electromechanical and hydraulics steel structure contractor of the Renaissance Dam. The Corporation has provided steel products 118

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA used for the work of diverting the course of the river, which was officially commissioned on May 28. ›› 17 2015 350 12 100 ó kk (3) (Coal Phosphate Fertilizer Complex project ) ( Privatization and Public Enterprises Supervising Agency) 2.8 600 2.8 2013/14 55 - ‹ › ‹

119

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA › 2014 / (Agricultural Input Supply Enterprise ) 900 ,000 375 ,000 (381.5 ) 521 ,000 NPS (412 ) 357 ,714 ,500 (14 ,308 ,580,000 ) ... / ‹‹MetEC is also building Yayu Coal Phosphate Fertilizer Complex project, 600km west of the capital in the Illubabor Zone, Oromia Regional State. It is one of the two fertilizer factories that the federal government wants built at a total cost of 2.8 billion Birr. …Michael said. The fertilizer project will be transferred to the newly formed Chemical Industry Corp. when it’s finished.›› ‹‹Moreover, the Ethiopia ‘Metal and Engineering Corporation’ (METEC), a government engineering company, is in advanced stages of completing eight fertilizer producing factories, five of which will be producing Diammonium Phosphate DAP and three for Urea and Ethiopia is targeting reaching production stage by the 2013/14 cropping season.›› ‹‹ MetEC is also building a Coal Phosphate Fertilizer Complex in the Oromia Regional state and is the main contractor for the Sugar Corporation, a state- owned enterprise developing cane plantations and building multiple processors across the country at a cost of about USD 5 billion. ›› “Ethiopia has inked a deal facilitating construction of five fertilizer units with an investment of 55 billion birr birr 1. Signing of the agreement was done by Beyene Gebre-Meskel, Director General of PPESA and Col. Mulu Wolde-Gabriel Project management Deputy Director with Metal Engineering. According to Col. Mulu, the agreement is to construct five urea and three Dap fertilizer units and one coal factory. Each of the Urea fertilizer factories will have yearly production capacity of 300,000 tons. The Dap factories would facilitate supply of 250,000 tons. The project even includes a plant to supply 1.1 millions tons of phosphate element as input. Beyene said, completion of the construction phase will take around three years with the Urea factories being launched first and the others to be set up as per a schedule.” 17 2015 54 300 ,000 11 120

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA 2,000 11 28.8 () 42 2013/14 2016/17 32 70 ( ) () 300 ‹‹ ›› 179 40 (4) ü ü 500 ü

121

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ‹‹Metal Engineering is currently engaged in significant projects such as sugar plants. METEC is the main contractor for the Sugar Corp., a government enterprise that’s building 10 cane plantations and processors nationwide at a cost of about $5 billion.›› ‹‹Established a year ago and entrusted with several government projects worth billions of Birr, MetEC, run by a high ranking military officer, Kinfu Dagnew (BGen), involves several projects including the electromechanical work of the Grand Ethiopian Renaissance Dam and the erection of a turnkey fertilizer and 10 sugar plants in various parts of the country.›› (5) (1.1 ) 2010/11 2015 569 ‹‹Similarly, the Corporation also inaugurated a heavy truck assembly factory, which is operating under the Bishoftu Automotive Industry. …Some of the company’s budding industries, like vehicle-assembly and engineering businesses, may generate more than 20 billion birr ($1.1 billion) of revenue a year, spokesman Michael Desta said in an interview.›› ‹‹The government is in the midst of a five-year plan in which it’s spending 569 billion birr until 2015 on projects including the $5 billion Grand Ethiopian Renaissance Dam, which would be the site of Africa’s biggest hydropower plant. ›› ‹‹Former Prime Minister Meles Zenawi , who ruled Ethiopia for 21 years before he died in August, may have created METEC to give the military a “stake” in the economy, said Merkeb. “Now the military will always defend the system whatsoever,” he said in an e- mailed response to questions on Feb. 6. ›› Ethiopian Military-Run Corporation Seeks More Foreign Partners .. By William Davison 2013-02-18T04:03:30Z Vehicle Manufacturing ,A METEC arms factory was opened the same day, it said on its website. Poly Technologies Plc, part of the Beijing-based China Poly Group, is building truck- assembly plants in Modjo and Bishoftu for METEC, Xinhua reported on Sept. 27. To contact the reporter on this story: William Davison in Addis Ababa at [email protected] , [email protected] (6) (Ethiopian Riviera International Hotel) 140 60 ‹‹The Metal and Engineering Corporation concluded a deal to acquire the Ethiopian Riviera International Hotel, primarily owned by Alem Fitsum. The deal includes the three star hotel and a PVC and plastics manufacturing plant located behind the hotel. The deal was struck for approximately 140 million birr with negotiation still going on and handover expected in the coming weeks according to sources. MetEc aims to utilize the hotel to 122

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA house guests that will stay for more than a month saving it a lot of money according to an unofficial source.›› ‹‹It is to be remembered that Metal and Engineering Corporation reached an agreement with Access for the sale of Imperial Hotel in February. The agreement is estimated to be worth 60 million birr.MetEC will transform the property into a guesthouse to host its international associates and it is a yet not known whether the guesthouse will be open for general service according to an anonymous source with the corporation.›› (7) 20 20 80 Ethiopia's Metals and Engineering Corporation to Receive Solar Assembly Line,Published by Sodere on April 12, 2012 BEDFORD, Mass., Apr 12, 2012 (BUSINESS WIRE) -- Spire Corporation SPIR -0.95% , a global company providing solar photovoltaic equipment and systems announced today that it will provide a 20 megawatt ("MW") Photovoltaic ("PV”) module turnkey assembly line to the collaboration of SKY Energy International, Inc. ("SKY") located in Florida and Metals and Engineering Corporation ("METEC") located in Ethiopia. The module assembly line will be established in Addis Ababa, Ethiopia. The facility will be the first state-of-the-art module manufacturing line in Ethiopia. The Ethiopian Government has announced its goal to have 20% of its power capacity coming from solar energy within the next five (5) years.“We are pleased to support SKY and METEC to bring solar to Ethiopia. Ethiopia is a nation where 80% of the population presently does not have access to electricity,” said Roger G. Little, Chairman and CEO of Spire Corporation. SOURCE www.spirecorp.com .

123

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

{15}

የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን! ‹‹!›› / ‹‹ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚክስ ማህበር ›› ( )

(METEC MILLIONERS IN THE NAME OF BRIBE-VITAIZATION) / ! ! ‹‹ !!!›› (8) ( ) 9 27 As part of its expansion, the Corporation has also agreed to replace the electric meters operated by the Ethiopian Electric Power Corporation. The project is valued at nine billion 124

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA birr and is expected to replace electric meters with new ‘smart’ meters. The new ‘smart’ digital meters are expected to automatically register electric consumption and report back to EEPCo without requiring manual reading like the analog meters currently being used. However, MetEC has failed to deliver the commitment it owes to EEPCo. As a result, the latter had to make an urgent and alternative deal with an Indian company. This also cost EEPCo more than USD 27 million foreign exchange. Hence, critics claim that these transformers could have been done by other local companies if MetEC hadn’t muscled them down.It is to be remembered that the Ethiopian Electric Power Corporation is requiring all factories in Ethiopia to install devices that guarantee efficient use of power. The Metal and Engineering Corporation has snatched the responsibility to produce the devices known as power factor correctors. The efficiency devices will be made available to all factories eventually on a one-year interest-free credit arrangement, according to EEPCo Officials.The efficiency devices are expected to adjust the difference between real power and apparent power in the use of electricity to a ratio of one. However, still, private companies face sort of a setback from the device being manufactured by MetEC, which forces them to pay the electric bill, including the power leakage due to inefficient power meter. (8)The increasingly fragile Ethio-Djibouti railway line has temporarily halted the service stretching from Dire Dawa to Djibouti, The Reporter has learnt. Continue read →THE ETHIOPIA OBSERVATORY Archive | metal and engineering corporation (MEtEC) Dispute with MEtEC halts existing railway service operations: Why is MEtEC stone in everyone’s shoe? (9)Metec to buy 10 industries from Asia, Monday, 03 June 2013:-Metal and Engineering Corporation ( MetEc ), a state-owned enterprise is in the process of acquiring ten metal and metal-related industries from Asia. The corporation, which is involved in several mega governmental projects, is establishing large metal industries in the country, developing a range of plants in the mechanical sector, to help boost the country’s development. Sources at the corporation told Capital that MetEc is scheduled to establish several metal industries that shall feed major metal projects the corporation is engaged in. The corporation is currently in the process of purchasing 10 metal and metal-related industries already set up abroad a nd will arrange for their transfer to Ethiopia in order to set them up in the different regions in the country. According to these sources, corporation officials have been negotiating and making deals for nearly a year to buy up the above-mentioned industr ies in Asia for relocation. And even though the deals haven’t been finalised yet, it was indicated that MetEc plans to buy and relocate ten industries from China and India. According to experts, while these industries have been manufacturing products for t he past several years in their respective countries, the corporation made the decision to purchase and transfer them here, because it would be less costly than establishing similar new industries. Our sources explained that the metal factories included in the purchase shall mainly be engaged in the production of metal spare parts, bolts and nuts and the likes. MetEc is scheduled to undertake crucial projects in the coming years as part of the five-year Growth and Transformation Plan (GTP) and 125

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA has secured a huge budget to expand its capacity in terms of quality and quantity of production. The corporation has hence become one of the major government corporations spending billions of birr on different new and expansion projects. (10) Defense’s MetEC gives delicious 1st class contrac t to MIDROC, Ethiopia’s tyre monopoly 26 Jun When the newly-invigorated parliament after the death of Meles Zenawi pointed out the weaknesses and bad practices of the Ethiopian Investments and Privatization Agency, its Director-General Beyene Gebremeskel, whose agency has been known as MIDORC’s buddy , was the first to protest, as reported by the Reporter . Whose interests should the country serve, some powerful politicians or that of corporate suck up? It is time Ethiopia stopped to carefully think how it should best serve its interests as a nation and the interests of its people! It is time to shake off corrupt senior officials facilitating from within corrupt p ractices that with every passing year is pulling down Ethiopia into becoming a failed state ! Signed market and technical assistance agreement w ith MetEC Horizon Addis Tyre is to produce 22 different sizes tyres for the various vehicles the Metal and Engineering Corporation (MetEC) produces. Horizon Addis, the sole manufacturer of tyres in the country, has been supplying a limited amount of tyres for the market and has not been able to cope with the public’s demand in the last 40 years. This company has today a new market and will also receive technical assistance from its latest customer, according to the cooperation agreement it signed with MetEC on June 18. …Horizon is planning to produce tyres in 22 different sizes in the current fiscal year. According to the General Manager, all these sizes are presently imported from abroad. He said this move is a manifestation of Horizon’s commitment to the nation. ‹‹In 2011, the company was again renamed; this time to Horizon Addis Tyre when Horizon Plantation Plc, owned by the Ethiopian-born Saudi billionaire, Sheik Mohammed Hussein Ali Al Amoudi, took over the shares of Matador. Twenty nine percent of Hori zon is still owned by the government. Established in 2010 by the Council of Ministers, MetEC is a governmental institution set up to realize the government’s Growth and Transformation Plan (GTP) and accelerate the ongoing transition of the country into ind ustrialization. The corporation comprises 15 semi-autonomous, and integrated manufacturing companies that are operating in more than nine different sectors.›› Source: Capital New Tyres Skid Into the Market ,Al-Amoudi’s Horizon Acquires Matador-ATC’s 69pc for 18m (11) 1500 90 Ethiopia: MetEC to Assemble Polish Tractors , September 26, 2014 – Based on a knocked-down export agreement concluded between Ethiopian Metals and Engineering Corporation MetEC and Ursus SA, Polish agriculture 126

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA equipment producer, MetEC is prepared to take deli very of the first 1,500 tractors from the latter. The Ethiopian Metals and Engineering Corporation (MetEC) is prepared to receive the delivery of the first of 1500 polish tractors produced by the oldest polish agricultural equipment brand, Ursus SA, based on a knocked-down export contract worth USD 90 million signed exactly a year ago. (12) 116 / / Ethiopia: MetEC to Deliver 116 Mobile Toilets to Addis Ababa ,September 24, 2014 MetEC is going to deliver 116 three square meter mobile toilets to the Addi s Ababa Water and Sewarage Authority (AAWSA). The mobile toilets costed near 100,000 Birr each. (13) 350 Ethiopia: Break Rubber Factory to Start Production in Five Months ,September 19, 2014 Ethiopia’s first break rubber factory, Hibret Manufacturing and Machinery Fabrication, which cost 350 Million Birr is going to start production in five months time. (14) The Metal and Engineering Corporation (MetEc ) is going to sell back the two vessels, ‘Abay Wonz’ and ‘Abyot’, that it bought last year to use as scrap metal from the Ethiopian Shipping and Logistics Service Enterprise (ESLSE). Brigadier General Kinfe Dagnew, Director General of MetEc, told Capital that the corporation changed its plans after experts confirmed that the vessels are still operable. “Now we are planning to sell the vessels after repairing them,” he said. Kinfe said that the corporation has sent the two vessels to Dubai, UAE for repair w orks. “Repair on one of the two vessels have already been completed,” the general said. He also indicated that local and international crew have already been hired to operate the vessels. MetEc initially planned to use the vessels to transport its own carg o before using them as scrap metal. These plans had to be abandoned, as Ethiopian law does not allow any other ship operator as the ESLSE is the sole entity that can own and operate ships. MetEc, which is involved in a number of large government projects, is also busy establishing ten metal factories around the country, which it is in the process of relocating the factories it bought from Asia. 127

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ( ) 20 365 1996 . 2006 / 18.3 - - 2014 ( HORIZON Plantations PLC ) ( Upper Awash Agro-Industry )860 ( Coffee Processing & Warehouse Enterprise ) 228.2 ( Gojeb Farm )35.1 1 123 !!! / () () 1997 / << A good e x ample is the contro v ersial pri v ati z ation of the Lega D embi Gold mine in August 1998 that landed with a single in v estor and was sold for $ 172 million to M I D ROC Gold Co. which is 98% owned by Al-Amoudi. The go v ernment of Ethiopia owns a minority sta k e of 2 percent. Since M I D ROC ac q uired the Sidamo pro v ince mine in 1998 , to date the price of 1 troy ounce of gold has increased by 36.4 % . US go v ernment geological sur v ey estimates the remaining life of the gold mines to be at 13 years. According to Worl d B ulletin , last fiscal year Ethiopia earned o v er $ 456 128

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA million from gold e x port. http://www.worldbulletin.net/todays - news/142600/ethiopia-earns-456-million-from-gold-e x ports >> << According to a Wi k iLea k s US Embassy Cable on 01/11/2008 to the US Treasury , “ While the v ast majority of enterprises in terms of numbers-- 233 of 254 -- ha v e been either sold to employees in a M anagement/Employee B uyout ( M E B O) arrangement or purchased by indi v idual Ethiopians , these are mostly small shops and hotels. In dollar terms , nearly 60 percent of enterprises ha v e been awarded to Al Amoudi-related companies. ” https://www.wi k ilea k s.org/plusd/cables/08A DD ISA B A B A82 _ a.html Pri v ati z ation and its challenges in Ethiopia… B y E z ana K ebede , August 19 , 2014 50 - 30 2007 1983 81 31 !!! E () EE ¹ / 2010 (10 ,000 ,000 , 000) / (A k a k i B asic M etals Industry (A BM I) ( Paid-up Capital) 142 , 298 , 000 8 , 345 , 924 - 129

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA !!! !!! Reference Websites 9. Ethiopia celebrates its first solar panel | P V -Tech , www.p v - tech.org/.../ethiopia _ celebrates _ its _ first _ solar _ panel CachedSimilar 29 J an 2013 ... Project de v eloper S KY Energy International and M etals Engineering ... are celebrating the fabrication of the first solar panel in Ethiopia. 10. The Grand Renaissance Hydroelectric Project - Power Technology , www.power- technology.com/.../the-grand-renaissance-hydroelectric-project/ CachedSimilar The project is located around 750 k m northwest of the Ethiopian capital Addis ... increasing the current electricity generation capacity of Ethiopia by four times. ... M etals & Engineering Corporation ( M ETEC) of Ethiopia is responsible for the ... 11. The Grand Renaissance D am – Ethiopia ' s greatest ris k - Power ... , www.power- technology.com/.../featuregrand-renaissance-dam-ethiopia- greatest-ris k / CachedSimilar 25 Feb 2013 ... Ethiopian dams could dry up the la k eIn April 2011 Ethiopia un v eiled its ... Power Technology M ar k et & Customer Insight Log In · Re q uest D emo · About ... will boost Ethiopia ' s economy by enabling it to e x port energy all throughout Africa. ... Power Corporation contracted the military-run M etals & Engineering ... 12. [ P D F ] B asic M etal and Engineering Industries ( BM EIs): International ... , www.grips.ac.jp/forum/af-growth/support _ ethiopia/.../ BM EIs.pdf CachedSimilar Ethiopia ' s BM EI policy framewor k : (1) PAS D EP II - trade and ... from ore , scrap and con v ersion of billet , slab etc. into primary metal products ... Strategy: sector and technology. ▫ M id-term .... Higher Education , Energy , M ineral Resources… 13. [ P D F ] Critical M etals in Strategic Energy Technologies - Oa k dene Hollins , www.oa k denehollins.co.u k /media/242/Critical M etalsinSET.pdf Similar Critical M etals in Strategic Energy Technologies. 5 ... bottlenec k to the deployment of low-carbon energy technologies...... African producing countries are D emocratic Republic of Congo , Ethiopia , M o z ambi q ue , Nigeria , Rwanda and Uganda. 14. Ethiopia ' s M etals and Engineering Corporation to Recei v e Solar ... , sodere.com/.../ethiopia-s-metals-and-engineering-corporation-to-recei v e-solar -as CachedSimilar 12 Apr 2012 ... Ethiopia ' s M etals and Engineering Corporation to Recei v e Solar Assembly Line ... Spire Corporation is a div ersified company ser v ing the solar energy , ... products and ser v ices based upon a common technology platform. 15. 600 m contract awarded for Ethiopian steel plant de v elopment ,www.engineeringnews.co. z a/article/ethiopia-2012-12-07 CachedSimilar 7 D ec 2012 ... $ 600m contract awarded for Ethiopian steel plant de v elopment ... that offered us high-q uality European technology with a Chinese price ,” says Al-Amoudi. ... including manufacturing , agriculture , energy , mining , tourism nd ... 16. African Re v iew , www.africanre v iew.com/ 130

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA CachedSimilar The South African parliament's portfolio energy committee has re q uested the legislature to ratify a ... Standard B an k to use Watson technology for South Africa 9. M acroeconomic Handboo k in 2011/2012 Access Capital ’ s 10. The author is graduate student at J ohn Hop k ins Uni v ersity. Email: ethiopia.capitalmar k ets @ gmail.com 11.http:://www.ppesa.go v .et/ (ኖቨንበር 19 ቀን 2018 ተፃፈ )

131

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

‹‹ ›› !!!››

132

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

{16}

!!! ‹‹ 6/19/97 / 6/19/97 6/19/2017 12 2009 / !!! !!! E !!! MINING N DESCRIPTION BUYE CONTRACT TRANSFE METHOD TYPE OF O R PRICE R S SALE (IN BIRR) DATE 15 Legadembi Nationa 1,290,796,624.0 6/19/97 Com. 98percentfo 4 Goldmine l 0 tender r 20Years Mining Pvt 15 KentichaTantalu Nationa 215,800,000.00 7/7/00 Com. 5 m l tender Mining Pvt.

133

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA THE UNITED NATION COMISSION ON SUSTAINABLE DEVELOPMENT (UNCSD) 2009 ‹‹1974 1991 1991 52/1993 182/1994 53/1993 82 82 ,000 3.6 3,600 ›› (UNCSD) 37 ,215 44 ,785 • (http://www UNCSD _National report_November 2009.doc) • (http://www MIDROC Gold Mine Pvt Ltd. Co. (MGOLD) (Royality) 2000 1000 ( 3000) ‘‘ 48.5 (4.4 )

134

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ( ) (Royality) ( ) ( 135 7 10 1990 (1) 2007/8 5.8 2008/9 5.5 ’’ 100 / ‹‹ !›› !!! 2009 48 (48 ,000 ) / 540.5 47.9 (47 ,900 ) 4,790 54 ,050 ,000 693.3 20 / (Midas touch )

135

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA / 10 20 (70 80 ) !!! ‹› ! ! ! ! / ‹› ‹‹ ›› 17 2009 / ; ‹‹ ›› / ‹‹ 21 ›› 136

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA - ( 21 2009/)

(E z ana M ineral D e v elopment Pri v ate Limited Company (EFFORT ) / / 393.7 (17.8 ) 2017 106 13 13 ,000 / /

137

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA / ‹‹ 6/19/2017 12 2009 / 1993 1.4 17.8 !!! !!! 26 !!! ; () () () !!! ; ¾I¨Hƒ S”Óeƒ“ ; 90 !!!

/ 13 13 ,000

138

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA / 393.7 2017 2017 2 ,017 ,000 29 (1 ) 69 ,552 1 1218.80 84 ,769 ,977.6 20.34 1 ,724 ,221 ,344.384 (Mineral resource) (2010/11-2014/15) 17 1999 - - 24,780 - - 46.2% 850 850 850 ,000 29 (1 ) 29 ,310 1 1 ,218.80 35 ,773 ,448 20.34 726 ,768 ,548.7 - (2010/11- 2014/15) ‹‹ Since 1999, geological map survey has been conducted so as to identify the type, coverage and amount of mineral resources in our region. Up to now, the activities of collecting geological information from 24,780 meter square and consolidating reports have been finalized. The geological map coverage of our region has reached 46.2% and around 850 kg gold is already deposited in the national bank of Ethiopia. In this regard, there were some limitations which need due attention such as fulfilling enough skilled manpower and inspecting equipments and laboratory services among others. ›› (Tigray Regional State, Five Years 2010/11-2014/15, Growth & Transformation Plan, Bureau of Plan and Finance, September 2003 E.C, Mekelle, page 17)

139

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

{17}

‹‹ ›› /

የወርቅ አንጥረኛዋ ኢትዮጵያዊት እናት በቤኒሻንጉል፣ የሚድሮክ ጎልድ የሳውዲው ቢሊዮነርና፣ የህወሓት/ኢፈርት የትግራዋይ ኢዛና ወርቅ፤

‹‹ !!! ›› የሃገሬ ህዝብ የማዕድንህን ኃብት ለወያኔ አታስበዝብዝ፣የጥይት መግ ዣ ይሆናቸዋልና!!! 140

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ‹‹ ›› !!! !!! 1 1.5 (2009 /) 2012 19 10 100 - ‘‘Ethiopia also has an extensive and unique artisanal mining sector; the government estimates there are around 1 million miners, making it an important source of job creation, and an important source of foreign currency. Although the industry is in its infancy stage, the contribution to the country’s exports is already significant. In 2012, mining was responsible more than 19% of the total value of exports, and up to 10% of foreign exchange earnings. Gold makes close to 100% of mining exports and most of it, about 2/3, comes from artisanal mining, according to a recent World Bank Group (WBG) partner study, Strategic Assessment of the Ethiopian Mineral Sector ” 14 1 () 2 11 ,000 “The country is a leading producer of gold and limestone, but also produces smaller quantities of tantalum, salt and pumice. Ethiopia EITI aims at 141

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA helping the government reform the mining sector to ensure a good return on Ethiopia’s significant untapped mineral resources. Extractive Industries contribution 14 % to exports 1 % to GDP 2 % to government revenue 11 thousand jobs (reporting companies only) ” Website EITI Ethiopia

2009 / - /

2003 2009 / - • 2003 / 430 16.1 % • 2004 / 620 19.1 % • 2006/ 456.2 13.8 % • 2007 / 318.7 -- % • 2008 / 219 30.1 % • 2009/ 209.1 10.1 % 620 209 142

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA 2006/ 12350 2007/ 9000/ 2009/ 8580/ !!! “ ” “ ” ‹‹ 60 1.5 ›› 2004/ 8327.7 439.3 2004/ 620 2004 / !!! The Extractive Industries Transparency Initiative (EITI) 143

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA (Blood Money ) - - - - “The Extractive Industries Transparency Initiative (EITI) is an international standard for openness around the management of revenues from natural resources. It is designed to improve accountability and public trust for the revenues paid and received for a country’s oil, gas and mineral resources. It asks: • companies to publish what they pay for oil, gas, quarrying and mining • governments to disclose what they receive from oil, gas, quarrying and mining. These figures are audited by an independent administrator and published along with contextual information in the EITI report.” 1

144

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ‹‹ 2000/ 35 26 ‹‹ ›› ‹‹ ›› ›› 1 .. !!! THE UNITED NATION COMISSION ON SUSTAINABLE DEVELOPMENT (UNCSD) 2009 ‹‹1974 1991 1991 52/1993 182/1994 53/1993 82 82 ,000 3.6 3,600 ›› (UNCSD) 37 ,215 44 ,785

145

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA • (http://www UNCSD _National report_November 2009.doc) • (http://www MIDROC Gold Mine Pvt Ltd. Co. (MGOLD) The Extractive Industries Transparency Initiative (EITI) / !!! ‹‹ 2009 / 2009 718.6 231 ›› ‹‹ ›› ‹‹ 60 ››

146

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

2 2012 / 170 2003 / 2004 / 618 2016 / - -

147

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA !!! ‹‹›› - !!! !!! !!! {1} MIDROC Gold ‹‹ ›› / ‹‹ ›› ‹‹ ! ! {} ፣ 1972 / 1982 / 172 - 98 / 2 (MIDROC Gold Mine Pvt Ltd. Co. (MGOLD) 1990 (6/19/97) - - 51.6 ( National Mining Corporation (NMC) 1997 / ( 37 ,215 ) 1 , 290 , 796 , 624 (172 ) 500 - 1.6 4,500 3,500 6/19/1997 6/19/2017 / 148

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA 2008-2012 7/7/2000 / /// 215,800,000 {} 33.57 / 17 ,250 2300 87.2 {} 600 7, 2011 33 ,000 19 ( /) 7,000 46 -// 1998 ‹‹ 50.6 2008 / 3066.67 2754.93 89.8 ›› ‹‹ « » !3 « » 149

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ... 2007 .. 784 , 345 170 , 132 106 , 275 2 « [ ] ! ... 2007 .. 163 , 781 60 , 687 15 , 384 7 , 773 « » ›› ‹‹ ›› 17 2009 / ‹‹ ›› / ‹‹ 21 ››

150

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA - 4 / ‹‹ 6/19/2017 12 2009 / ‹‹ ›› ‹‹ ›› !!! !!! ‹‹ ›› !!! ‹‹ ›› !!! !!! !!!

!!! !!! - !!! !!!

{1} 1 For more information on EITI, visit: www.eiti.org . The Extractive Industries Transparency Initiative Download: EITI_factsheet-1.jpg (55kb) EITI_factsheet-2.jpg (92kb) {2} 2 23 2008/ ( 8 2009/) 3 {3} October 29 , 2017 10:07 {4} 4( 21 2009/) 151

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA 5 {5} (Tigray Regional State, Five Years 2010/11-2014/15, Growth & Transformation Plan, Bureau of Plan and Finance, September 2003 E.C, Mekelle, page 17) {6} 6www.Kefi_granted_mining_licence , www. kefi-minerals.com, Email:[email protected] {7} 7 4 2007 /

152

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

{18}

‹‹ ›› /

/ የሃገሬ ህዝብ የማዕድንህን ኃብት ለወያኔ አታስበዝብዝ፣የጥይት መግ ዣ ይሆናቸዋልና!!!

‹‹ !!! ›› {2} (E z ana M ineral D e v elopment Pri v ate Limited Company (EFFORT )፣ / / 393.7 (17.8 ) 2017 106 13 13 ,000 / 153

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA 393.7 2017 2017 2 ,017 ,000 29 (1 ) 69 ,552 1 1218.80 84 ,769 ,977.6 20.34 1 ,724 ,221 ,344.384 / 1993 1.4 17.8 !!! (Mineral resource) (2010/11-2014/15) 17 1999 - - 24,780 - - 46.2% 850 850 850 ,000 29 (1 ) 29 ,310 1 1 ,218.80 35 ,773 ,448 20.34 726 ,768 ,548.7 - 5 154

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA !!! {3} KEFI Minerals plc // 510 F 31 28 ,875 ( 2,887.5 ) 1.2 700 6 {4} ()

‹‹ 2012 / 170 2003 / 2004 / 618 2016 / ›› 6 155

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA !!! ‹‹ ›› 7 530 530 3 5 13 70 34 170 26 66 162 32 ( ) () () ( ) 3

156

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA (Royality) 2000 1000 ( 3000) ‘‘ 48.5 ( ) (Royality) ( ) ( 135 7 10 1990 (1) 2007/8 5.8 2008/9 5.5 ’’ 100 {5} ‹‹ .. 1940 157

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA / 1999/ ›› 2010 / 2013 • 1200 1972 • 1980 118 • 2013 117151 830 2008 / 2008

158

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA 2019 17.5 700 12 10 - ‹‹ 700 ›› 2 ‘‘Ethiopia, D jibouti, China to launch 4 Bln. USD natural gas project’’ Addis Ababa- Ethiopia says physical work on a massive four billion USD joint natural gas project between Ethiopia, Diouti and China will soon be launched. The announcement was made Thursday by Foreign Minister Dr. Tedros Adhanom at the opening of the 4th Ethiopia- Djibouti Joint Ministerial Commttee Meeting in Addis. …The project is made up of a natural gas pipeline, a liquefaction plant, and an export terminal at Damerjog, Djibouti. The project, which includes a 700 kilometere pipeline capable of transporting up to 12 billion cubic meteres of natural gas per year, would enable Ethiopia to export 10 million cubic meters of liquefied natural gas (LNG) to China annually. Chines firm POLY- GCL Petroleum Group Holding Ltd. Will finnce the project, which is scheduled to take three years to complete, according to Anadolu Agency. 3

159

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA / ‹‹ ›› / - • • 3,750,000 21/7/2005/ • 19 ,782 ,807 33 • 64,030,000 5/15/95 / • 50

160

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA / {6} ‹‹ 600 , 000 2.7 2.75 1700 ›› 4 - F 300 3000 1 2009 / 58 78 {7} 890 ‹‹ 100

161

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ›› 5 50 60 100 {} /// 51 49 /// 13 2009 / {} 1998 / 83 17 {} 331 500000 20 50 30 250 2003 / 35 120 {8} 3.7 F 162

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA 50 ‹‹ ›› ‹‹ ›› !!! !!! ‹‹ ›› !!! ‹‹ ›› !!! !!! !!! {1} 1 For more information on EITI, visit: www.eiti.org . The Extractive Industries Transparency Initiative Download: EITI_factsheet-1.jpg (55kb) EITI_factsheet-2.jpg (92kb) {2} 2 23 2008/ ( 8 2009/) 3 {3} October 29 , 2017 10:07 {4} 4( 21 2009/) 5 {5} (Tigray Regional State, Five Years 2010/11-2014/15, Growth & Transformation Plan, Bureau of Plan and Finance, September 2003 E.C, Mekelle, page 17) {6} 6www.Kefi_granted_mining_licence , www. kefi-minerals.com, Email:[email protected] {7} 7 4 2007 /

163

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

{19}

‹ ወያኔ የለገደንቢ ማዕድን ፈጅ!!!

‹‹ከኢትዮጵያ ኢኮኖሚክስ ማህበር›› ክፍል አንድ ( ለኦሮሚያ ሚዲያ ኔትወርክና የኦሮሞ ቄሮ የተበረከተ)

‹‹ እናት ኢትዮጵያ ሞኝነሽ፣ ተላላ፣ የሞተልሽ ቀርቶ፣የገደለሽ በላ!!! ›› በኢትዮጵያ በቀ.ኃ.ሥ ዘመንና በደርግ አገዛዝ የማዕድን ኃብት የህዝብ ኃብት ነበር!!! ‹‹የሚበላው የሌለው ህዝብ፣ መሪዎቹን ይበላል!!!›› ትንቢተ ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና ‹‹ይሄ የኔ ሰው ነው፤አትንካው!!!” የሚባልበት የአይነ ኬ ዎች ስርአት ነው፡፡››ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ • ትዕይንት አንድ፤ የኢፌዲሪ ጠ/ሚ አብይ አህመድ የእስር ማዘ ዣ ወጥቶባቸው እንደነበረ ብሄራዊ ቤተ መንግሥት ለአባ ገዳዎች፣ ለሽማግሌዎችና አርቲስቶችና አትሌቶች ወዘተ የእራት ግባ ዣ ባደረጉት ታሪካዊ ንግግር …ለምርጫው 5 ቀናት ሲቀረው የማሰሪ ትዕዛዝ ወጣ አሉ፡፡ ይህም እኛን ለማሸማቀቅ አንደኛ በለማ መገርሳ እንዲሁም በእኔና በሌሎች ሦ ስት ጎዶች ላይ ነበር፡፡ እኛ የሚያስፈራን ነገር ስለሌለና ህዝብ ከእኛ ጋር በመሆኑ ማዘ ዣ ያወጡት ሰዎች ደረስንባቸው እነማን እንደሆኑ ያውቁታል ሲሉ ሁሉ በግርምት እርስ በእርስ ይተያይ ነበር፡፡ ብዙ ውጣ ውረዶች አልፈን ዛሬ ከእናንተ ጋር ለመገናኘት ችለናል እንዳለመታደል ሆኖ ምነው ለዚህ ነፃነት የወደቁ ሌሎች ወገኞች ዛሬ ብያዮ ምነኛ መታደል ነበር፡፡›› ገዳዮቹን የአጋዚ ጦር ለፍርድ ማቅረብና ለሞች ወላጆች የደም ካሳ ማሰጠት ከትያትር ሥራዎ ትወና ይልቅ በተግባር ያሳዩ እንላለን፡፡ • ትዕይንት ሁለት፤ በውጭ ሃገር የሚገ ኙ የሬዲዬና ቴሌቨዥን ጣቢያዎች የኦሮሞ ሚዲ ኔትወርክ፣ ኢሳት ወዘተ የመሳሰሉት አዲስ አበባ ውስጥ ሆነው ዝግጅታቸውን እንዲያቀርቡ ዶክተር አቢይ አህመድ ለቤኒሻንጉል ህዝብ ንግግር መድረካዊ ትወና አድርገዎል፡፡ የአስቸኮይ ጊዜ አዋጅ ለማንሳት ያልቻለ መሪ ኃላ ከጥላው ሌላ የሚከተለው እንደማይኖር መገንዘብ ህሊና ላለው ግልፅ ነው፡፡ በዓለማችን በፕሬስ ነፃነት ከ180 ሃገራት 150 የሆነችው ሃገራችን፣ በፀረ ሽብር ህግ ሰለባ የተደረጉ ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞች ለሞት፣ ለእስራት፣ ለስደት

164

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA መዳረጋቸውን ሳያውቁት ቀርተው አይመስለንም፡፡ ከበረቱ ከወሬ ይልቅ የአስቸኮይ ጊዜ አዋ ጁ ን ማስነሳት፣ እስረኞች መፍታት፣ የ ጸ ረ ሽብር ህግ፣ ማስነሳት ላይ ይበርቱ፡፡ • ትዕይንት ሦ ስት፤ ሰሞኑን ሜድሮክ ኩባንያ በለገደንቢ የወርቅ ፋለጋና ቁፋሮ ሥራ እንዲሠራ የወያኔ መንግሥት የ10 ዓመት ፍቃድ ሠጥቶታል፡፡ ይህም የኢትዮጵያን ህዝብና የኦሮሞ ቄሮ አስቆጥቶል፡፡ ‹‹ ለአለፈው 20 ዓመታት ኩባንው በህዝባችን ላይ፣ በአካባቢው እና በቤት ውስጥና በዱር እንሰሳት ላይ ያደረሰውንና አሁንም እያደረሰ ያለውን ጉዳት (የሰው ሞት፣ የአካል መጉደል፣ የፅንስ ማስወረድ፣ሁለ ገብ የጤና መቃወስ፣የዓየር፣ የውሃ፣ እና የአፈር መበከል፣ የእንሰሳት ማለቅ፣ የአዋፋት መሰደድ ወዘተ) እንዳላዮ በማለፍ መንግሥት የፈቃድ እድሳት መፍቀዱ ለህዝባችን ስቃይ ቅንታት ታህል ግድ እንደሌለው አስረግጦል፡፡›› ለኢትዮጵያ ሃገራዊ ንቅናቄ፣ ለኢትዮጵያዊያን የጋራ ግበረ ኃይል፣ ለኢትዮጵያ ህዝብ የጋራ ትግል ሸንጎ፣ ለኢትዮጵያውያን ተጋሩ፣ ለሁሉም ተቃዋሚ የፖለቲካ ድርጅቶችና የሲ ቪ ክ ማህበራቶች፡- የአስቸ ኳይ ጊዜ አዋጅ›› ከታወጀ በኃላ በሃገሪቱ 31 ያህል ሰዎች ተገድለዋል እንዲሁም 1077 ሽህ ሰዎች ታስረዋል የአስቸ ኳይ ጊዜ አዋጅ›› ለማንሳት ህብረ-ብሄራዊ የ ሦ ስት ቀን የቤት ውስጥ መቀመጥ አድማ ለማድረግ ዝግጅት ይደረግ ቀን ይቆረጥ !!! ከኦሮሞ ወገኞቻችን የትግል ጥሪ፣ ከሱማሌ ወገኞቻችን የትግል ጥሪ በመስማት ህዝባዊውን እንቢተኛነትና ተጋድሎ ማቀናጀት ይጠበቅብናል፡፡ ነፃነት በትግል እንጅ በስጦታ አይገኝም!!! ወያኔ ታግሎ እንጅ ለምኖ ሥልጣን ላይ አልወጣምና!!! ዶክተር አብይ አህመድ ወይ ከህዝብ ጋር ወግን ወይ ከወያኔ ጋር ህዝቡ ይለያል ዘንድሮ የወያኔ ኑሮ ብሎልና፣ ልጆቻችን አይገደሉም፣ መሬታችን አይመራም፣ ወርቃችንን አይዛቅም፣ ከብታችን አይነዳም፣ እህላችን አይጫንም፣ ድል በትግል ብለን ቆርጠን ተነስተናል፡፡ ‹‹አባ ገዳ በየነ ሰንበቶ እንዳሉት ሰላም ባለ ድምፅ ተራራ ላይ ወጥቶ በመጥራት አይመጣም፡፡ ሰላም እንዳይኖር ያደረገው የኢህአዴግ አገዛዝ ነው፡፡ ህዝቡማ ምንጊዜም ሰላም ወዳድና ሁሌም ሰላማዊ ነው፡፡ ስለዚህ ህዝቡ ለሰላሙ ዘብ ይቁም ብሌ ጥሪ ማድረግ እምብዛም ቦታ የለውም፡፡በመሆኑም እውነተኛ ሰላም እንዲሰፍን ከተፈለገ ጠቅላይ ሚንስትሩ ወደ ፅህፈት ቤቱ ተመልሶ፣ ካቢኔውን ሰብስቦ በአራት ነገሮች ላይ ውሳኔ መስጠት ነው፡፡›› (1) ‹‹የሰላም ጠንቅ የሆነውን ‹‹የአስቸ ኳይ ጊዜ አዋጅ›› ማንሳት፣ (ዶክተር አብይ ሥልጣን ከያዙ ጀምሮ›› 1- እሁድ ሚያዝያ 7 ቀን 2010 ዓ/ም በኦሮሚያ ክልል፣ በቡሌ ሆራ ከተማ ጉጂ ዞንና ገርባ ከተማ፣ ውስጥ የአጋዚ ወታደሮች አራት ሰዎችን መግደላቸውታውቆል፡፡ አምስት ሰዎች አቁስለዋል፡፡የሃረማያ ዮኒቨርሲቲ ተማሪዎች ዛሬም በአጋዚ ጦር ሠራዊት ይደበደባሉ፣አጋዚ ከግቢያችን ይውጣ ነው ጥያቄቸው፡፡ አጋዚ ልዮ ሃይል በሞያሌ ሚኖሩ የኦሮሞ ተወላጆች ላይ ቦንብ ወርውረው ከባድ ጥቃት አደረሱ 3 ሰዎች ገደሉ፣ 64 ሰዎች አቆሰሉ የሚል በድረገፆችና ቪ ኦኤ ተገልፆል፡፡) ‹‹የአስቸ ኳይ ጊዜ አዋጅ›› ከታወጀ በኃላ በሃገሪቱ 31 ያህል ሰዎች መገደላቸውንና 1077 ሽህ ሰዎች መታሰራቸውን ይታወቃል፡፡ ከሁሉ በፊት ‹‹የአስቸ ኳይ ጊዜ አዋጅ›› ማንሳት ጦሩን ወደ ካን ፑ ማስገባት፣ ግድያ ማቆምና እስራት ያብቃ፡፡ (2) የህዝቡን የልብ ትርታ ለማየት የፖለቲካ እስረኞችን በችርቻሮ መፍታትን አቁሞ ሁሉንም የፖለቲካ እስረኞች በአስቸ ኳይ እንዲፈቱ ትእዛዝ ማስተላለፍ፣ ከሃያ ሰባት ዓመታት ጀምረው በጨለማ ቤቶች ውስጥ ታጉረው የሚሰቃዩ በኦነግ ስም የታሰሩትን ጨምሮ፡፡›› ከዲያስፖራ ወገኖቻችን ወያኔ በእስራት ለሚያሰቃያቸው ዜጎችና የአገር ቤት ዜጎች እንዲፈቱ እንታገል!!! ከየመን ታፍኖ ወደ ኢትዮጵያ የመጣው የአርበኞች ግንቦት ሰባት ዋና ፀሃፊ፣አቶ አንድአርጋቸው ፅጌ በአስቸኮይ እንዲፈታ ህዝብ ይጠይቃል፡፡ የህወሓት የጦር አበጋዞች መንግስት ዲያስፖራ ተቃዋሚ የህዝብ ልጆችን እያደኑ በመግደል ታሪክ ይቅር የማይለው አረመኔዊ ተግባር ፈፅመዋል፡፡ ለስብሰባ ከመጡት ዲያስፖራ ወገኖቻችን አቶ አበራ የማነአብ ለአስራ አምስት ዓመታት በግፍ በመለስ ዜናዊ ሴራ ታስሮ መፈታቱን ልብ ይበሉ፡፡ ወ/ሮ ገነት ግርማና ሌሎቹም ታሪክ ያስታውሳቸዋል፡፡ ዲያስፖራው ዶክተር ፍቅሩ ማሩ የልብ ህክምና ሆስፒታል ገንብተው ወገኛቸውን በማገልገል ላይ እያሉ እስካሁን በወህኒ ቤት በግፍ ይሰቃያሉ፡፡ ከጋምቤላ ቱወት ፖል ቢፈቱም ሌሎችም የጋምቤላ እሰረኛች አልተፈቱም፣ ይፈቱ!!! ከኦጋዴን አብዲከሪም ሼ ህ ሙሴ ሌሎችም ይፈቱ!!! በኦሮሞ ነፃ አውጭ ግንባር (ኦነግ) እስረኞች በአስቸኮይ ይለቀቁ!!! (ለአሜሪካ ድምፅ ጋዜጠኛ ፂ ዮን ግርማ በኢትዮጵያ ውስጥ ስለሚገ ኙ የፖለቲካ እስረኞች የዘገብሽውን በእስረኞች ሥም የከበረ ምስጋናና የጋዜጠኛ ሙያሽን ቀጥይበት እያልን፣ በጉዲፈቻ ስለተሸጡ 25 ሽህ ህጻናት፣ ውስጥ የ7000 165

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ህፃናቶች አድራሻቸው የማይታወቅ እናቶች ስቃይ በመዘገብ የእናቶቹን እንባ ብታብሽ አደራ እንላለን!!!) (3) በየመንደሩና በከፍተኛ የትምህርት ተቆማት ውስጥ ተበትነው ሰላም የሚነሱትን የመከላከያና አጋዚ ጦር ወደ ካምፓቸው እንዲመለሱ ትእዛዝ ማስተላለፍ፡፡›› (4) ከእውነተኛ ተፎካካሪ ፓርቲዎች ጋር እውነተኛ ድርድር ለማድረግ ለሁሉም በግልፅ ይፋዊ ጥሪ ማድረግ፡፡ እነዚህ አራት መሰረታዊ ጉዳች ትክክለኛ መልስ ካገ ኙ ህዝቡ ለሌሎች ጥያቄዎች መልስ ጊዜ ሊስጥ ይችላል፡፡ ሰላም የሚመጣው ያኔ ብቻ ነው፡፡ ህዝብ ሰላም የሚያጣው ጦርነት ሰላለ ብቻ አይደለም፡፡›› አቶ በቀለ ገርባ፣ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ለዶ/ር አብይ ያስተላለፉት መልዕክት! የተወሰደ ነው፡፡ የማዕድን ኃብታችን ሁኔታ የሃገሬ ህዝብ የማዕድንህን ኃብት ለወያኔ አታስበዝብዝ፣የጥይት መግ ዣ ይሆናቸዋልና!!! የሃገሪቱ የተፈጥሮ የማዕድን ኃብቶች ለኢኮኖሚ እድገት ወሳኝ ሚና ይጫወታሉ፡፡ ሃገሪቱ ያልተጠቀመችባቸውን እምቅ የማእድን ኃብቶች በጂኦሎጂካል ሰርቬይ ጥናት አቅምና ችሎታ በማሳደግ ትችላለች፡፡ የዓለም ባንክ ለታዳጊ አገራት በማእድን ኢንዱስትሪ ዘርፍ ከሚያደርገው ድጋፍ ውስጥ የቴክኒክ ድጋፍ በመስጠት፣ ተወዳዳሪ፣ ራዕይ ያለው፣ ኃላፊነት የሚሰማው ስትራቴጂ በመንደፍ፣ በህግ ፍህታዊ የሆነና ማህበራዊ ኃላፊነት የሚወጣ የማዕድን ኃብት ማለትም የአልማዝ፣ ወርቅ፣ የነዳጅ፣ የተፈጥሮ ጋዝ፣ እንዲኖራቸው ያማክራል፡፡በኢትዮጵያ የማዕድን ኢንዱስትሪ በጮርቃ የዕድገት ደረጃ ላይ ይገኛል፡፡ በባህላዊ መንገድ ወርቅ በሚያነጥሩ አንጥረኞች ከክርስትና ሃይማኖት በኃላ ጀምሮ የማዕድን ቁፋሮ እንደተጀመረ ይገመታል፡፡ ሆኖም ያልተዛቀ ብዙ እምቅ የማዕድን ኃብት እንዳለ ይታመናል፡፡ በኢትዮጵያ ጥንታዊ መንግስታት ዘመን ጀምሮ ባህላዊ የወርቅ ምርት፤ በአክሱም ዘመነ መንግሥት ከአክሱም እስከ አዶሊስ የመሬት ስር የውስጥ ለውስጥ የዋሻ መንገድ ነበረ ይባላል፣ በዛ የጨለማ ዋሻ ጎዳና የተጎዙ ሰዎች ከዋሻው ያገ ኙ ትን በእጃቸው እየዘገኑ አልፈው ከዋሻው መውጫ በር ሲደርሱ በእፍኛቸው የጨበጡትን ሲያዩት ወርቅ ሆነና ‹‹የዘገነም፣ ያልዘገነም እኩል አዘነ›› እየተባለ ይተረታል፣የዘገነው ጨመር አድርጌ አፍ ሼ ው በነበረ ብሎ!!!፣ ያልዘገነው ምነው አፍ ሼ ው በነበረ ብሎ!!! አሉኝ የአክሱምን ቅርስ ያስጎበኑኝ ቄስ፡፡ ኢትዮጵያ ስፊና የተለየ ባህላዊ የማዕድን ዘርፍ ወርቅ የማንጠር ብልኃትና ጥበብ የተካኑ ከ1 ሚሊዮን አስከ 1.5 ሚሊዩን (2009 ዓ/ም) የወርቅ አንጥረኛ ጠበብት ያላት ሃገር ናት፡፡ የወርቅ አንጥረኞቹ ለዜጎች ጠቃሚ የሆነ የሥራ ዕድል በመፍጠር፣ ለሃገሪቱ የውጪ ንግድ ትልቅ አስተዋፅኦ በማድረግና የውጪ ምንዛሪ በማስገኘት ከወያኔ መንግሥት ኃላፊነት በላይ የሰሩ የኢትዮጵያኖች ባህላዊ ወርቅ አንጣሪዎች ታሪክ አይረሳቸውም፡፡ በ2012 እኤአ የማዕድን ዘርፍ 19 በመቶ የአጠቃላይ የውጪ ንግድ ሸፍኖል፣10 በመቶ የውጭ ምንዛሪ አስገኝቶል፡፡ ከማዕድን የውጪ ንግድ በወርቅ ምርት የተገኘው ከ100 መቶ የሚጠጋ ሲሆን ከዚሁም ውስጥ በአመዛ ኙ ሁለት ሦ ስተኛው ገቢ የተገኘው ከባህላዊ የወርቅ አምራ ቾ ች መሆኑን የዓለም ባንክ ግሩፕ በጥናት በድረ-ገ ፁ አረጋግጦል፡፡ ‘‘ Ethiopia also has an extensive and uni q ue artisanal mining sector ; the government estimates there are around 1 million miners, making it an important source of job creation, and an important source of foreign currency. Although the industry is in its infancy stage, the contribution to the country’s exports is already significant. In 2012, mining was responsible more than 19 % of the total value of exports, and up to 10 % of foreign exchange earnings. Gold makes close to 100 % of mining exports and most of it, about 2/3, comes from artisanal mining, according to a recent World Bank Group (WBG) partner study, Strategic Assessment of the Ethiopian Mineral Sector ” የሃገሪቱ ካላት የማዕድን ኃብቶች ዘርፍ መሪውን ስፍራ የያዘው ወርቅና ላይም ስቶን ምርቶች ሲሆን በአነስተኛ ምርቶች ደረጃ የሚመረቱት ውስጥ ታንታለም፣ ጨውና፣ ፑ ሚስ ይገኛሉ፡፡ የዓለም ዓቀፍ ማዕድን ኢንዱስትሪ ግልፅነት ኢኒ ሼ ቲቭ፣ ዋና ዓላማ በማዕድን ኃብት ዘርፉ ሃገሪቱ ጥሩ ገቢ እንድታገኝ ለማድረግ የኢትዮጵያ ህዝብ ካለው እምቅ የማእድን ኃብቶቹ ተጠቃሚ እንዲሆንና በተግባር ድህነትን እንዲቀንስ ለማበረታታትና መንግሥት በዘርፉ ለውጥ ጉልህ ሚና እንዲጫወት ማማከር ነው፡፡ በኢትዮጵያ የማዕድን ኃብት ዘርፍ 14 በመቶ ለውጪ ንግድ፣ 1 በመቶ ለአጠቃላይ የሃገር ውስጥ ምርት (ጂዲፒ)፣ 2 በመቶ ለመንግሥት ገቢ ሲያስገኝ እንዲሁም ሪፖርት ባደረጉት ካንፓኒዎች መረጃ መሠረት ለ11,000 ሰዎች የሥራ እድል ፈጥሮል፡፡ “The country is a leading producer of gold and 166

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA limestone, but also produces smaller q uantities of tantalum, salt and pumice. Ethiopia EITI aims at helping the government reform the mining sector to ensure a good return on Ethiopia’s significant untapped mineral resources. Extractive Industries contribution 14 % to exports 1 % to GDP 2 % to government revenue 11 thousand jobs (reporting companies only) ” Website EITI Ethiopia

በአጠቃላይ በ2009 ዓ/ም መረጃ መሠረት በባህላዊ የወርቅ አምራ ቾ ች ለአንድ ሚሊዮን አምስት መቶ ሽህ በላይ ሰዎች የሥራ ዕድል የፈጠረና ሁለት ሦ ስተኛ የሚሆነው የውጪ ንግድ ገቢ የሚያስገኘውና የውጪ ምንዛሪ ገቢ የሚገኘው ከባህላዊ የወርቅ አምራ ቾ ች ዘንድ ነው፡፡ በአንፃሩ በዘመናዊ የወርቅ አምራ ቾ ች በአል-አሙዲን ሚድሮክ ጎልድና በህወኃት/ኢፈርት ኢዛና ወርቅ ካንፓኒዎች ከዚሁ የማዕድን ዘርፍ አንድ ሦ ስተኛ የሚሆነው የውጪ ንግድ ገቢና የውጪ ምንዛሪ የሚያስገ ኙ ሲሆን ለአስራ አንድ ሽህ ሰዎች የሥራ ዕድል መፍጠር ችለዋል፡፡ ህወሓት የጦር አበጋዞች መንግስት በሁሉም የሀገሪቱ ሥፍራዎች የተገ ኙ የወርቅ ማዕድን ቦታዎችን በአግአዚ ጠራዊት እያስጠበቁ በመዝረፍ ላይ ይገኛሉ፡፡

ድንበር ዘለል የወርቅ ማዕድን ኮንትሮባንድ ንግድ ከወርቅ ማዕድን ኃብት ዘርፍ በውጪ ንግድ ገቢ ከ2003 እስከ 2009 ዓ/ም ማሽቆልቆል፤ የኢትዮጵያ የንግድ ሚኒስቴር ከወርቅ ማዕድን ኃብት ዘርፍ በውጪ ንግድ ገቢ ያገኘችው ውጪ ምንዛሪ ገቢ ሪፖርት መረጃ እንደሚያሳየው፡- • በ2003 ዓ/ም የወርቅ የውጪ ንግድ 430 ሚሊዮን ዶላር ገቢ፣ከጠቅላላ የውጪ ምንዛሪ 16.1 % ፣ድርሻ ነበረው፡፡ • በ2004 ዓ/ም የወርቅ የውጪ ንግድ 620 ሚሊዮን ዶላር ገቢ፣ከጠቅላላ የውጪ ምንዛሪ 19.1 % ፣ድርሻ ነበረው፡፡ • በ2006ዓ/ም የወርቅ ውጪ ንግድ 456.2 ሚሊዮን ዶላር ገቢ፣ከጠቅላላ የውጪ ምንዛሪ 13.8 % ድርሻ ነበረው፡፡ • በ2007 ዓ/ም የወርቅ የውጪ ንግድ 318.7 ሚሊዮን ዶላር ገቢ፣ከጠቅላላ የውጪ ምንዛሪ -- % ድርሻ ነበረው፡፡ • በ2008 ዓ/ም የወርቅ የውጪ ንግድ 219 ሚሊዮን ዶላር ገቢ፣ከጠቅላላ የውጪ ምንዛሪ 30.1 % ድርሻ ነበረው፡፡ • በ2009ዓ/ም የወርቅ ውጪ ንግድ 209.1 ሚሊዮን ዶላር ገቢ፣ከጠቅላላ የውጪ ምንዛሪ 10.1 % ድርሻ ነበረው፡፡ ከወርቅ ማዕድን ኃብት ከውጪ ንግድ የተገኘው 620 ሚሊዮን ዶላር ወደ 209 ሚሊዮን ዶላር መውረድ ዋነኛ ምክንያት የወርቅ ማዕድኑ በኮንትሮባንድ በተለያዩ አጎራባ ቾ ች ሃገራት በኩል መውጣት፣ ሚድሮክ፣ ኢዛናና የቻይና ኩባንያዎች የሚላከውን የወርቅ ምርት በመቀነስ የውጭ ምንዛሪውን ገቢ ውጪ በማስቀረት፣ራሳቸውን ተጠቃሚ በማድረግ የሃገርና የህዝብ ጥቅምን አስቀርተዋል፡፡ በብሄራዊ ባንክ ለዓለም ገበያ የሚቀርበው የወርቅ ምርት በ2006ዓ/ም 12350 ኪሎ ግራም የነበረ ሲሆን፣ ቀስ በቀስ እያሽቆለቆለ በመሄድ በ2007ዓ/ም 9000ኪ/ግ፣ በ2009ዓ/ም 8580ኪ/ግ ወርቅ ለውጭ ገበያ ቀርቦ ተሸጦል፡፡ የወርቅ ማዕድን ኃብታችን የመቀነስ ሚስጢሩ የኮንትሮባንድ ንግድ ነው!!! መፍትሄው፣ኢትዮጵያ የማዕድን ኢንዱስትሪ ግልፅነት ኢኒ ሼ ቲቭ አባል እንድትሆን የክልል መንግሥታትና ህዝብ መታገልና መጠየቅ አለበት፡፡ “በህይወቴ በዓለም ላይ ለሕዝብ ተጨንቆ ሲሰራ ያየሁት ሁለት መንግስት ብቻ ናቸው ፡እነሱም የኢትዮጵያና የሳ ኡ ዲ ዓረቢያ መንግስት ናቸው” ሸህ አላሙዲን ከሚሉ “በህይወቴ በዓለም ላይ በሙስና ተጨማልቆ ሲሰራ ያየሁት ሁለት መንግስት ብቻ ናቸው፣እነሱም የኢትዮጵያና የሳ ኡ ዲ ዓረቢያ መንግስት ናቸው”ቢሉ ይሻላቸው ነበር ። ‹‹ የወርቅ ባህላዊ አምራ ቾ ች፣ ለሃገሪቱ የወርቅ ወጪ ንግድ ከፍተኛ አስተዋፆኦ ካላቸው መካከል ባህላዊ አምራ ቾ ች ሰፊውን ድርሻ በመያዝ በዘርፉ እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ፡፡በየዓመቱ ለውጪ ገበያ ከሚቀርበው የወርቅ ምርት ውስጥ ከ60 በመቶ በላይ ድርሻ የሚይዘው በባህላዊ መንገድ የሚመረተው ወርቅ ሲሆን፣ ከ1.5 ሚሊዮን ያላነሱ ዜጎች በባህላዊ ወርቅ የማውጣት ሥራ ውስጥ በመሰማራት የህልውናቸው መሠረት ለመሆን ችሎል፡፡›› በባህላዊ መንገድ የሚመረተው የወርቅ ምርት በ2004ዓ/ም 8327.7 ኪሎ 167

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ግራም ወርቅ በባህላዊ መንገድ ተመርቶ ለብሄራዊ ባንክ ቀርቦ ነበር፡፡በመሆኑም 439.3 ሚሊን ዶላር የውጭ ምንዛሪ ተገኝቶበታል፡፡ ይህም በ2004ዓ/ም ከወርቅ ከተገኘው 620 ሚሊዮን ዶላር የውጪ ምንዛሪ ገቢ አኮያ ሲመዘን፣ በባህላዊ መንገድ ከሚመረተው የተገኘው ምርት የአብላጫውን ድርሻ ለመያዙ አመላካች ነው፡፡ ለወርቅ የውጪ ንግድ መቀነስ የኮንትሮባንድ ንግድ ነው፡፡ የብሄራዊ ባንክ በባህላዊ መንገድ ወርቅ በማምረት ለማዕከላዊ ገበያ የሚያቀርቡ ማህበራት ምርቱን ባቀረቡበት ዕለት ካለው የዓለም የወርቅ ዋጋ አምስት በመቶ ጭማሪ በማድረግ ግዥ ይፈፅማል፡፡ ይሁንና የኮንትሮባንድ ንግድ ሊገታ ባለመቻሉ፣ ወደ ማዕከላዊ ገበያ የሚመጣው የወርቅ መጠን በየጊዜው እንዲቀንስ አድርጎል፡፡ ከ2004 ዓ/ም ወዲህ የወርቅ ምርት እየቀነሰ ለመምጣቱ ከዓለም የወርቅ ዋጋ መውደቅ አንዱ ቢሆንም የወርቅ ምርቱን በመጨመር የው ቺ ምንዛሪ ገቢን ከፍ ማድረግ ሲቻል፣ በአሁኑ ወቅት በባህላዊ መንገድ የሚመረተውም ሆነ በኩባንዎች በኩል ለዓለም ገበያ የሚቀርበው የወርቅ ምርት በአቅርቦት ደረጃ በእጅጉ ቅናሽ ማስመዝገቡን ቀጥሎል፡፡ የህወኃት የጦር አበጋዞች መንግሥት ጀነራል መኮንኖች በህገወጥ የድንበር ንግድ ዋነኛዎቹ አይነ ኬ ተዋናዮች በመሆናቸው እነሱን ከሥልጣን መንበራቸው መንቀል ግድ ይላል፣ ብሎም ኢትዮጵያ የማዕድን ኢንዱስትሪ ግልፅነት ኢኒ ሼ ቲቭ አባል እንድትሆን ማድረግ ነው፡፡ ኢትዮጵያ የዓለም ዓቀፍ ማዕድን ኢንዱስትሪ ግልፅነት ኢኒ ሼ ቲቭ አባል አይደለችም!!! The Extractive Industries Transparency Initiative (EITI) የዓለም ዓቀፍ ማዕድን ኢንዱስትሪ ግልፅነት ኢኒ ሼ ቲቭ፣ በዓለም ደረጃ የማዕድን ኃብት ዘርፍ የተሰማሩ ሃገራቶች፣በመንግስተና በግል ዘርፎች የተሰማሩ የማእድን ኩባንያዎች፣ በአልማዝ፣ ወርቅ፣ ነዳጅ፣ የተፈጥሮ ጋዝና የሚኒራል ኃብት ግልፅነት ያለው አጠቃቀም ማለትም በተፈጥሮ ኃብት የተሰማሩ የማእድን ኩባንያዎች፣ ገቢያቸውን ማሳወቅ፣ ተጠያቂነትና ታማኝነታቸውን የሚያሳይ፣ ከማዕድን ኃብቱ የህዝብ ተጠቃሚነትንና ለሃገር ኢኮኖሚ እድገት ያለውን አስተዋፅኦና ለሃገሪቱ ለውጭ ምንዛሪ ገቢ የሚያበረክተውን ድርሻ እንዲሁም ከሙስናና ከሌብነት፣ ግልጽ ካልሆነ አሰራር፣ አድሎ ወዘተ ማህበራዊ ኃላፊነት በሃቅና በገለልተኛ ተቆም ማስረጃ መረጋገጥ ይኖርበታል፡፡ ህብረተሰቡ ተጠቃሚ ያልሆነበት ልማትና ጥቂቶች ብቻ ተጠቃሚ የሆኑበት የደም ገንዘብ (Blood Money) በኮንጎ የዶይመንድ ንግድ እንዲሁም በናይጀሪያ የነዳጅ ኃብት ወዘተ በናሙናነት መጥቀስ ይቻላል፡፡ በኢትዩጵያችንም የማዕድን ኃብት የለገደንቢ ወርቅ ግልፅነት በሌለው አሰራር ይመዘበራል፡፡ የህወኃት የጦር አበጋዞች መንግሥት ሹማምንቶችና የጦር መኮንኞች፣ ካድሬዎች፣ ጥቂት የአገር ቤትና ቦህር ማዶ ምላሳዊ ጋዜጠኞች፣ ጥቂት የድረ-ገፅ፣ የሬዲዬ፣ የቴሌ ቪ ዝን ድቤ መችዎች የአል-ሢሦ መንግስት ደም-ሞዝተኞች ናቸው፡፡ ኢትዮጵያ የማዕድን ኢንዱስትሪ ግልፅነት ኢኒ ሼ ቲቭ አባል እንዳትሆንና የሌብነት ሥርዓት እንዲቀጥል የሚያደርጉ የአል-ድቤ መችዎቹ ቪ ላ ቤቶች፣ መኪኖችና ረብጣ ብር ከሽህ አል ተበርክቶላቸዋል፡፡ የማዕድን ኃብት ባለሃብቶች ለመንግሥት የገቢ ግብርና ሮያሊቲ ወዘተ በግልጽነት የሚከፍሉበትን ማስረጃ በዓለም ዓቀፍ ማዕድን ኢንዱስትሪ ግልፅነት ኢኒ ሼ ቲቭ፣ የሕግ ማእቀፍ ህግና ደንብ ተከትለው መስራታቸውን የሚመሠክር ገለልተኛ የሆነ ተቆም ነው፡፡ በማእድን ማውጣት የተሰማሩ ኩባንያዎች፣የከፈሉትን ግብር ለህዝብ ማሳወቅ ግድ ይላቸዋል፡፡ ለዜጎች ፍትሃዊ ተጠቃሚነት ዋና ማረጋገጫው፣ መንግሥትም ከማዕድን ኃብት ያገኘውን የግብር ገቢ፣ ሮያሊቲ ወዘተ ለህዝብ በመገናኛ ብዙሃንና በጋዜጦች መረጃውን እንደወረደ በየሩብ፣ መንፈቅና ዓመታዊ ሪፖርት ማድረግ ይጠበቅበታል፡፡ ይህም የኩባንያዎቹና የመንግሥት ሪፖርቶችን የዓለም ዓቀፍ ማዕድን ኢንዱስትሪ ግልፅነት ኢኒ ሼ ቲቭ፣ የማዕድን ዘርፍ ሪፖርት በገለልተኛ አካል ኦዲት ተደርጎ የማዕድኑ ገቢ ለሁሉም የአገሪቱ ዜጋ በፍትሃዊነት የሚውል መሆኑን ሃብቱ ያለጥርጥር የአገሪቱን ኢኮኖሚ በመቀየር የህዝቡ የኑሮ ደረጃ ያሻሽላል፡፡ የማዕድን ኃብት የባለቤትነት ሰሜት በህዝቡ ዘንድ እየሠረፀ ይመጣል፡፡ በዓለም አቀፍ ተቆማት የማእድን ዘርፉን አሰራርና ግልፅነት ያላቸውና የሌላቸው ሃገራቶች ማስረጃ በይፋ ወጥቶ ይገለፃል፡፡ ኢትዮጵያ የዓለም ዓቀፍ ማዕድን ኢንዱስትሪ ግልፅነት ኢኒ ሼ ቲቭ አባል ባለመሆኖ ሃገሪቱ በሚድሮክ ወያኔና በቻይና፣ የማዕድን ኃብቶች በግልፅና በድብቅ ዝርፌያ ላይ ትገኛለጭ፡፡ “The Extractive Industries Transparency Initiative (EITI) is an international standard for openness around the management of revenues from natural resources. It is designed to improve accountability and public trust for the revenues paid and received for a country’s oil, gas and mineral resources. It asks: • companies to publish what they pay for oil, gas, q uarrying and mining

168

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA • governments to disclose what they receive from oil, gas, q uarrying and mining. These figures are audited by an independent administrator and published along with contextual information in the EITI report.” 1 ‹‹የኢትዮጵያ ማዕድን ኢንዱስትሪ ግልፅነት ኢኒ ሼ ቲቭ በኢትዮጵያ ከስምንት ዓመታት በፊት የተጀመረ ሲሆን፣ከአራት ዓመታት በፊት በ2000ዓ/ም የመጀመሪያውን ሪፖርት አቅርቦ ነበር፡፡ 35 የሚሆኑ በማእድን ዘርፍ የተሰማሩ ኩባንዎች በሪፖርቱ ተካተው ነበር፡፡ ከነዚህም ውስጥ 26 ያህሉ ዝርዝር የሆኑ ኩባንያዎቹን በማን ባለቤትነት እንደተያዙ ዝርዝር መረጃ ሰጥተዋል፡፡ ከዚህም ጋር በተያያዘ ኢትዮጵያ የዓለም ዓቀፍ ማዕድን ኢንዱስትሪ ግልፅነት ኢኒ ሼ ቲቭ ‹‹ዕ ጩ አባል›› መሆን ችላለች፡፡ ‹‹ሕጉ ገለልተኛ በሆነ አካል መውጣት ሳላለበት በእኛ አማካይነት ወጥቶል፤›› ሲሉ አቶ መርጋ ይናገራሉ፡፡ የሕግ ማእቀፉ በማእድን፣ ነዳጅና የተፈትሮ ጋዝ ሚኒስቴር ስር ሆኖ አፀፋዊ ፍተሸ እንዲደረግ ይረዳዋል፡፡›› 1 ኢትዮጵያ የማዕድን ኢንዱስትሪ ግልፅነት ኢኒ ሼ ቲቭ አባል እንዳትሆን ህጉ በገለልተኛ በሆነ አካል እንዳይወጣ የሚያደርጉ ሹማምንቶች ከመጋረጃው በስተጀርባ በመተወን አስር አመታት አስቆጥረዋል፡፡ በማዕድን ኃብታችን በሙስናና ሌብነት የተጨማለቀ ሥርዓት እስካልወደቀና እ..ተመነገለ ድረስ ሃገሪቱ መቼም አባል አትሆንም!!! የተፈጥሩ ማዕድን ብሄራዊ ሪፖርት ለተባበሩት መንግስታት ኮሚሸን ለዘለቄታዊ እድገት THE U NITED NATION COMISSION ON S U ST AINABLE DEVELOPMENT ( U NCSD) ኒው ዬርክ የኢትዬጵያ ፌዴራል ዲሞክራቲክ ሪፕብሊክ የማዕድንና ኢነርጂ ሚኒስትር አዲስ አበባ ፣ህዳር 2009 እኤአ ‹‹ከ1974 እስከ 1991 እኤአ በሃረሪቱ የግል ኢንቨስትመንት በማዕድን ሃብት ዘርፍ ላይ አልነበረም፡፡ እንዲያውም የመንግስት ዘርፍ የሆኑ ኢንስቲትውሸንስ የሃረሪቱን ማዕድን ሃብት የመፈለግና የማውጣት መብት ሙሉ መብት ነበራቸው፡፡ በ1991 እኤአ የፖለቲካ ለውጥ ምክንያት፤ አዲስ በገበያ መር የተቃኘ የኢኮኖሚ ፖሊሲ በሃገሪቱ ተዋወቀና ወጣ፡፡ በማዕድን ሃብት ዘርፍ፤መንግስት አዲስ የማዕድን ሃብት አዋጅ፣ የማዕድን ሃብት ታክስ አዋጅ በማውጣት የግል ዘርፉን ባለሃብቶች በማዕድን ሃብት ዘርፍ የማዕድን አሰሳ፣ ፍለጋና፣ ልማት የስራ እንቅስቃሴ እንዲያደርጉ ፈቀደ፡፡ የማዕድን ሃብት አዋጅ ቁጥር 52/1993፣ የማዕድን ሃብት ደንብ ቁጥር 182/1994 እዲሁም የገቢ ታክስ አዋጅ ቁጥር 53/1993 አዋጅ በማውጣት የግል ዘርፉን ባለሃብቶች መዕዋለ ነዋያቸውን እንዲያፈሱና ለመሳብ ታቀደ፡፡ አዋጆቹ በየግዜው እየተሻሻሉና በዓለም ዓቀፍ ደረጀ ተፎካካሪና ለኢንቨስተሮች ተስማሚ እንዲሆን ተደረገ፡፡ እስካሁን ድረስ በሃገሪቱ በከፍተኛ ደረጃ የወርቅ ማዕድን ምርት የለማበት የለገደንቢ የወርቅ ማዕድን ነው፡፡ ለገደንቢ በደቡብ አረንጎዴ ድንጋይ የቀለበት ክልል ሥፍራ ውስጥ የሚገኘ ሲሆን 82 ቶን ወይም 82,000 ኪሎ ግራም የወርቅ ማዕድን ክምችት ይኖረዋል ተብሎ ይገመታል፡፡ አማካይ አመታዊ ምርቱ ደግሞ 3.6 ቶን ወይም 3,600 ኪሎ ግራም የወርቅ ማዕድን ይሆናል፡፡›› ይላል የኢትዬጵያ ፌዴራል ዲሞክራቲክ ሪፕብሊክ የማዕድንና ኢነርጂ ሚኒስትር ለተባበሩት መንግስታት ኮሚሸን ለዘለቄታዊ እድገት ( U NCSD) በፃፈው ደብዳቤ፡፡ በሌላ በኩል የሜድሮክ የወርቅ ማዕድን የወርቁ ክምችት መጠኑ 37,215 ኪሎግራም ነው ይላል፡፡ 44,785 ኪሎግራም የወርቅ ማዕድን ክምችት ልዩነት በሁለቱ ሪፖርቶች መኃል ይገኛል፡፡ አንባቢ ከዚህ ጥናታዊ ፁ ሁፍ በመነሳት ሁለቱንም ከድረ ገፆቹ እንዲያነቡ እንጋብዛለን፡፡ • (http://www U NCSD _ National report _ November 2009.doc) • (http://www MIDROC Gold Mine Pvt Ltd. Co. (MGOLD) የሚድሮክ ጎልድ ኩባንያና የወያኔ መንግሥት የኢትዬጵያ ፌዴራል ዲሞክራቲክ ሪፕብሊክ የማዕድንና ኢነርጂ ሚኒስትር ሪፖርት በሌብነትና በሙስና ሰንሰለት የተሳሰሩ በመሆኑ የህዝብ ኃብት በዚህ መልክ ይዘረፋል፡፡ ኢትዮጵያ የዓለም ዓቀፍ ማዕድን ኢንዱስትሪ ግልፅነት ኢኒ ሼ ቲቭ፣The Extractive Industries Transparency Initiative (EITI) የማዕድን ዘርፍ ሪፖርት በገለልተኛ አካል ኦዲት እንዳይደረግና አባል እንዳትሆን ሚድሮክ፣ ኢዛና ወዘተ የመሳሰሉ ቢሊነር/ሚሊዮነር ቱጃሮች በማከላከል የሃገር ኃብት ይዘርፋሉ፡፡ የኮንትሮባንድ የደም ገንዘብ!!! ‹‹የንግድ ሚኒስቴር የ2009 ዓ/ም የውጪ ንግድ አፈጻፀም የሚያሳየው ሪፖርት፣ወርቅ ብቻ ሳይሆን ከአጠቃላይ የማዕድን ዘርፍ የተገኘው ወጪ ንግድ ገቢ እጅግ ዝቅተኛ ነው፡፡ በ2009 በጀት ዓመት ከማዕድን ዘርፎች አንደሚገኝ ታቅዶ የነበረው የውጪ ምንዛሪ ገቢ መጠን 718.6 ሚሊዮን ዶላር ቢሆነም፣ በተጨባጭ የተገኘው ግን 231 ሚሊዩን ዶላር ብቻ እንደሆነ የንግድ ሚኒስቴር ሪፖርት 169

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA አስፍሮል፡፡›› የቀድሞው የማእድን ሚኒስቴር የአሁኑ የማእድን፣የነዳጅና የተፈጥሮ ጋዝ ሚስቴር አቶ ሞቱማ መቃሳ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ለቀረባላው ጥያቄ ‹‹ የወርቅ ኮንትሮንድ ንግድ እና በድንበር አካባቢ የሚወጣ ሕገወጥ የማዕድናት ዝውውር መስፋፋት አገሪቱ ከዘርፉ ማግኘት የሚገባትን ከፍተና ጥቅም እያሳጣት መሆኑን በቅርቡ ተገልፆል፤ ይሄን ለመከላከል ምን አይነት መፍትሄዎች እተወሰዱ ነው›› ሲመልሱ ‹‹አገሪቱ ከምታመርተው አጠቃላይ የወርቅ ሀብት 60 በመቶ የሚመረተው በባህላዊ አምራ ቾ ች በኩል ነው፡፡ ሕሁንና በባህላዊ መንገድ የተመረተወ ወርቅ በአግባቡ ወደ ብሄራዊ ባንክ እየቀረበ አይደለም፡፡ ምርቱ ቢኖርም በኮንትሮባንድ ንግድ እየወጣ ነው፡፡የባህላዊ ምርቱ የሚከናወንባቸው አምስት ክልሎች ኦሮሚ፣ ትግራይ፣ ቤኒሻንጉል፣ ደቡብ እና ጋምቤላ ናቸው፡፡ ወርቅ በብዛት የሚገኘውና የሚመረተው ጠረፍ በሆኑ አካባቢዎች ነው፡፡ ከእዚህ ጋር ተያይዞ የተመረተውን ምርት ወደ ባንክ ከማቅረብ ይልቅ ወደ ውጪ በኮንትሮባንድ የመሸጥ ሁኔታ ይታያል፡፡ ይሄንን ችግር ለመግታት አገራዊ ንቅናቄ ተጀምሮል፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚመራ ኮሚቴ ተቆቁሞ እየሰራ ነው፡፡ የሁሉንም ትኩረትና ርብርብ ይጠይቃል፡፡ በተለይ ደግሞ የአካቢዎቹ አስተዳዳሪዎች መሰጠት የሚገባቸው ትኩረት ከፍተኛ መሆን ይገባዋል፡፡ አገሪቱ ማግኘት የሚገባትን የውጪ ምንዛሪ ሳታገኝ በህገወት መንገድ ወደ ውጭ የሚሄድበት ሁኔታ እየታየ ነው፡፡ ችግሩ በሚፈለገው ደረጃ እየተገታ አይደለም፡፡›› የብሄራዊ ባንክ ወርቅ የሚገዛው ከዓለም አቀፍ ዋጋ አምስት በመቶ ጭማሪ በማድረግ ሆኖ እያለ እንኮን ወርቁ በህገወጥ መንገድ ድንበር አቆርጦ መሸጡ ነጋዴዎቹ በጎረቤት ሃገራት ዶላር ለማሸሽና ማስቀመጥ ሲረዳቸው የሃገሪቱን የውጪ ምንዛሪ ገቢን በመቀነስ የሃገሪቱን የኢኮኖሚ እድገት በማደናቀፍና የህዝቡን ጉሮሮ በመዝጋት ላይ ይገኛሉ፡፡ ኢትዮጵያ በሰሜን ከኤርትር፣ በደቡብ ኬ ንያ፣ በምስራቅ ጅቡቲና ሶማሊያ፣ በሰሜን ምዕራብ ሱዳንና በስተ ደቡብ ምዕራብ ደግሞ ደቡብ ሱዳን ያዋሰኖታል፡፡ የህወሃት ጦር አበጋዞች መንግሥት፣ መከላከያ ሠራዊት ጀነራል መኮንኖች በዚህ ህገወጥ የድንበር የወርቅ ማዕድን ንግድ ግንባር ቀደሙን ሥራ በመስራት ወርቁን በዶላር በመሸጥ ዘረፋ ያከናውናሉ፡፡ የማእድን፣ የነዳጅና የተፈጥሮ ጋዝ ሚስቴር ድኤታ አቶ ቴውድሮስ ገብረመድህን ከስር ሆነው በመዘወር ህወኃትን ድንበር ዘለል የወርቅ ንግድ ያመቻቻሉ አሊያም ያስቆማሉ ተብሎ አይጠበቅም፡፡ መፍትሄው አንድና አንድ ብቻ ነው፣ኢትዮጵያ የማዕድን ኢንዱስትሪ ግልፅነት ኢኒ ሼ ቲቭ አባል እንድትሆን ማድረግ ብቻ ነው፡፡ ከማዕድን ዘርፍ ሦ ስት ቢሊዮን ዶላር ለመሰብሰብ ታቅዶል 2 በሁለተኛው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን ዘመን ማጠናቀቂያ፣ ከ2012 ዓ/ም ጀምሮ በየዓመቱ ከማዕድንና ከጋዝ ወጪ ንግድ ሦ ስት ቢሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሪ ለመሰብሰብ ታቅዶል፡፡ ከማዕድን ዘርፍ መኃል ከወርቅ፣ ከፖታሽ፣ ከታንታለምና ከተፈጥሮ ጋዝ ኤክስፖርት እንደሆነ የማዕድን ሚኒስትሩ አቶ ቶሎሳ ሻጊ አስታውቀዋል፡፡ ከማዕድን ኢንዱስትሪ ግልፅነት ጋር በተያያዘ የኢትዮጵያ ማዕድን ኢንዱስትሪ ግልፅነት ኢኒ ሼ ቲቭ ፍኖተ ካርታ የተዘጋጀ ሲሆን፣ ከኩባንያዎች ባለቤቶችና ተጠቃሚዎች ጋር የተያያዙ መረጃዎችን መግለፅ አስገዳጅ እንዲሆን ያደርጋል፡፡ በቅርብ የወጡ ሪፖርቶች እንደሚያሳት በኢትዮጵያ ውስጥ ከ170 የሚበልጡ ከኩባንያዎች በማዕድን ፍለጋ ተሰማርተዋል፡፡ ከ2003 ዓ/ም እስከ 2004 ዓ/ም ባለው ጊዜ ውስጥ አገሪቱ 618 ሚሊዮን ዶላር ከዘርፉ ያገኘች ሲሆን፣በ2016 ዓ/ም ገቢውን ወደ ሁለት ቢሊዮን ዶላር ለማሳደግ አቅዳለች፡፡ የኢትዮጵያ ማዕድን ኢንዱስትሪ ግልፅነት ኢኒ ሼ ቲቭ በማዕድን ዘርፍ ተሰማሩ ኩባንያዎች፤ ከሥራቸው ጋር በተያያዘ ገንዘብ ልውውጦችን ይፋ እንዲያደርጉ የሚያስችል ረቂቅ የሕግ ማእቀፍ አዘጋጅቶ አጠናቀቀ፡፡ ለዝግጅት ብቻ አንድ አመት የፈጀው የሕግ ማእቀፍ ወደ ጠቅላይ ዓቃቢ ሕግ ፅሕፈት ቤት የሚላክ ሲሆን፣አስተያየት ከተሰጠበት በኃላ ወደ ሚኒስትሮች ምክር ቤት፣ እንዲሁም የሕዝብ ተወካዮች ምከር ቤት ይላካል፡፡ የሕግ ማእቀፍ በአዋጅ ወይም በመመርያ ይሁን የሚለው ገና እንዳልተወሰነ፣ የኢትዮጵያ ማዕድን ኢንዱስትሪ ግልፅነት ኢኒ ሼ ቲቭ ዋና ፀሃፊ አቶ መርጋ ቀናአ ይገልጻሉ፡፡ የሕግ ማእቀፍ ኩባንያዎች ገቢያቸውንና የከፈሉትን ግብር እንዲገል ጹ ያስገድዳል፡፡ በተጨማሪም መንግስት ከእነዚህ ኩባንያዎች የሰበሰበውን ገቢ ግብር፣ ሮያሊቲ፣ተጨማሪ እሴት ታክስ፣ እንዲሁም ኤክሳይዝ ታክስ እንዲገልፅ ይገደዳል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ይህ የህግ ማዕቀፍ በማዕድን ኢንዱስትሪው ግልፅነት እንዲኖር ይረዳል፡፡ ኢትዮጵያ የማዕድን ኢንዱስትሪ ግልፅነት ኢኒ ሼ ቲቭ አባል እንዳትሆን የህወኃት የጦር አበጋዞች መንግሥት፣ የኢዛና ወርቅ ማዕድንና የለገደንቢ ሜድሮክ ጎልድ የሌብነት ሥርዓት እንዲቀጥል ያደረጉ የአል-ድቤ መችዎች ግብረ አበሮች በሽህ መሃመድ አላሙዲን በሙስና የሌብነት ወንጀል በሃገረ ሳውዲ አረቢያ መታሰር ለቅሶ ተቀምጠዋል፡፡ አል-ኃይለማርያም ደሣለኝ አላሙዲንን ለማስፈታት ዲፕሎማሲያዊ ጥረት እናደርጋለን በማለት በቴሌ ቪ ዚን መግለጫ ሰጥጦል፡፡ ላንባው ተነቃነቀ!!! ‹‹የፀሃዩ›› 170

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA አል-ሢሦ መንግሥትም ጠለቀ!!! ንቡም ቀፎውን ለቀቀ!!! የወያኔ መንግሥት ወደቀ!!! የኢትዮጵያ ህዝብ ይላችኃል፡፡ {1} ሚድሮክ ጉልድ ፤MIDROC Gold ‹‹የመንግስት ልማት ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ኤጀንሲ›› ከዴሬክተር ጀነራል አሰፋ አብርሃ እስከ ዴሬክተር ጀነራል በየነ ገብረመስቀል የደርግን መንግሥታዊ ዘርፍ ወደ ህወኃት/ኢህአዲግ የፓርቲዎች መንግስታዊ ዘርፍነት በማዘዋወር ወያኔ ‹‹በልማታዊ መንግሥት ስም›› የሃገሪቱን ምጣኔ ኃብት በሞኖፖል ተቆጣጥረዋል፡፡ በኢትዮጵያ የመለስ ዜናዊና የሼ ህ አላሙዲን ስውር የወርቅ ማዕድን ኃብት የሽርክና ሚስጢር ታሪክ ያወጣዋል፣የወያኔ መንግሥታዊ ዘርፍ ነቀላና ተከላ ጥናታዊ ዘገባ ሚስጢር ዋነኛው፣ የመለስ ዜናዊ ውርስና ቅርስ የሆነው የሙስና ፋብሪካ ወፍጮ ስራውን የጀመረው ከመንግስታዊ ዘርፍ ወደ ግል ዘርፍ ኃብትን በማዘዋወሩ ፕራይቬታይዜሽን ስም የተከናወነ ድራማ! የደደቢቶች ትያትር! በሃገሪቱ ታሪክ ወደር አይገኝለትም፡፡ ‹‹የሜድሮክ ወርቅ ማዕድን ኃ/የተ /የግ/ መሃበር በ2014 እኤአ በዓለም ባንክ በተዘጋጀው ፎረም ላይ ባቀረበው ሪፖርት መሠረት የሚድሮክ ለገደንቢ የወርቅ ማምረቻ እኤአ ከ 1997 እስከ 2014 ድረስ ባሉት 16 ዓመታት 520444.71 ኪሎ ግራም ወርቅ እንዲሁም 14670.6 የብር ማዕድን አምርቶ 17.24 ቢሊዮን ብር እንደሸጠ ያሳያል፡፡›› {ሀ} የለገደንቢ የወርቅ ማዕድን ፣ ሜድሮክ ኢትዩጵያ ፣ ኢትዮጵያ በአራቱም አቅጣጫ የወርቅ ማዕደናት እንዳሎት የዳሰሳ ጥናቶች ቢያመላክቱም፣በደርግ ወታደራዊ መንግሥት ዘመን፣ በ1972 ዓ/ም ተገኝጦ በ1982 ዓ/ም ተመርቆ ሥራ የጀመረው የለገበንቢ የወርቅ ማዕድን፣በፕራይቬታይዜሽን የመንግሥት ልማት ድርጅት ተቆጣጣሪ ኤጀንሲ በ172 ሚሊዮነረ ዶለር ለሚድርክ ወርቅ ባለቤት ሼ ክ መሃመድ ሁሴን አላ-አሙዲ የባለቤትነት ድርሻ 98 በመቶ ሲሆን የህወሃት/ኢህአዲግ መንግስት ድረሻ 2 በመቶ በንግድ ሽርክና ላይ የተመሠረተ ካንፓኒ ተመሠረተ፡፡ ተሸጠ፡፡ ሜድሮክ የወርቅ ማዕድን ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማሕበር (MIDROC Gold Mine Pvt Ltd. Co. (MGOLD) የሜድሮክ ኢትዬጵያ ቴክኖሎጂ ግሩፕ አካል ነው፡፡ የሜድሮክ የወርቅ ማዕድን በ1990 እኤአ (6/19/97) በ ሼ ክ መሃመድ ሁሴን አላ-አሙዲና በሚስታቸው ሶፊያ ሳላህ አላ-አሙዲና በኢትዬጵያ መንግስት 51.6 ሚሊዬን ዩኤስ ዶለር መነሻ ካፒታል የተቆቆመ ድርጅት ነው፡፡ ከብሄራዊ ማዕድን ኮርፖሬሽን ( National Mining Corporation (NMC) ከተቆቆመ ጥቂት አመታት በኃላ ሜድሮክ የወርቅ ማዕድን ተመሰረተ፡፡ በ1997 እኤአ የህወሃት/ኢህአዲግ መንግስት ለሜድሮክ የወርቅ ማዕድን (የወርቁ ክምችት መጠኑ 37,215 ኪሎግራም ነበር) 1,290,796,624 ብር (በ172 ሚሊዬን ዩኤስ ዶለር) የለገደንቢን የወርቅ ማዕድን ለሃያ አመታት ፈቃድ ተሸጠ፡፡ በ1997እኤአ እሰከ 2017እኤአ ሃያኛ ዓመቱ ውል ተጠናቀቀ፡፡ የህወሃት/ኢህአዲግ መንግስት ለሜድሮክ የወርቅ ማዕድን የለገደንቢን የወርቅ ማዕድን የ10 ዓመት ውል አደሰ፡፡ በሚያዝያ ወር የተጀመረው የህዝብ ተቃውሞ ቀጥሎል፣ የአጋዚ ወታደሮች የአዶላ ወዮ መምህራን ኮሌጅ ሚያስተምሩ 6 መምህራኖችንጨምሮ 17 ሰዎች ሆስፒታል መግባታቸው ና ብዙ ወጣቶች መታሰራቸው ታውቆል፡፡ የወርቅ ማዕድኑ ከአዲስ አበባ በስተ ደቡብ 500 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ይገኛል፡፡ የሜድሮክ የወርቅ ማዕድን በአዶላ- ለገደንቢ የማዕድን አሰሳ ፍቃድ ሲኖረው አጠቃላይ አመታዊ ምርት 1.6 ሚሊዬን ቶን ያልነጠረ የብረታብረት አፈር ያመርታል፡፡ አመታዊ አማካኝ ምርት 4,500 ኪሎ ግራም የወርቅና ፣ብር ቅልቅል ተመርቶ በመጨረሻው 3,500 ኪሎ ግራም የነጠረ የወርቅ ምርት ያመረታል፡፡የለገደንቢ የወርቅ ማዕድን በ6/19/1997 እኢአ የተሸጠው ለሃያ አመት ኮንትራት ውል እስከ በ6/19/2017 ዓ/ም ድረስ የኮንትራት ውሉ አበቃ፡፡ አሁን ደግሞ የህወኃት የጦር አበጋዞች መንግስት የለገደንቢ የወርቅ ማዕድን ለተጨማሪ ሃያ ዓመት ኮንትራት ውል ከሸክ መሃመድ ሁሴን አሊ አልአሙዲ ሜድሮክ ንብረትነት በሚስጥር ለመሸጥ ስምምነት ሰነድ በመፈራረም ላይ ይገኛሉ፡፡ ይሄ ከህዝብ የተደበቀ የኢኮኖሚ ሻጥር በሃገሪቱን የሁለተኛ የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ 2008-2012 እኢአ የወርቅ ማዕድኑ ኃብታችን ጉዳይ እንደ ቀላል ነገር ተረስቶ መታለፉ ህወኃት ለሃገሪቱ የኢኮኖሚ እድገትና ለዜጎች ብልፅግና ግድ የሌለው በሙስና በጎቦ የሸክ መሃመድ ሁሴን እግር እየላሱ፣ የህዝብ ኃብት አሳልፈው በመስጠት ላይ መሆናቸውን ህዝቡ አውቆ በቃችሁ ማለት ይጠበቅበታል፡፡ እንዲሁም በ7/7/2000 ዓ/ም ቀንጢቻ ታንታለም በብሄራዊ ማዕድን ኃ/የ/ግ/ማ ስም ለ ሼ ህ አላሙዲን 215,800,000 ብር ተሸጠ፡፡ {ለ} ሳካሮ የወርቅ ማዕድን ፣ ሁለተኛው የወርቅ ማዕድን ክምችት በተጨማሪ በዚሁ ጉጂ ዞን ሳካሮ አካባቢ ሁለተኛውን ወርቅ ማውጫ ፍቃድ አግኝቶ ወደ ግንባታ ገብቶል፡፡ በእምራብ ሳካሮ በ33.57 እስኩየር ኪሎሜትር ራዲየስ /ኩታገጠም ቦታ ውስጥ እስከ ለገደንቢ የሚገኝ ሲሆን የወርቁ ክምችት

171

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA 17,250 ኪሎግራም ነው፡፡ በዓመት 2300 ኪሎ ግራም ወርቅ ማምረት ይችላል፡፡ በዓመት ከዚህ የወርቅ ወጪ ንግድ 87.2 ሚሊዮን ዶላር ገቢ እንሚገኝ የሚድሮክ ወርቅ ጥናት መረጃ ያመለክታል፡፡ {ሐ} መተከል የወርቅ የማዕድን ፣ ሦ ስተኛው የወርቅ ማዕድን ክምችት በሰሜን ምስራቅ አዲስ አበባ 600 ኪሎ ሜትር ርቀት በመተከል የማዕድን አሰሳ ፍቃድ አለው፡፡የሜድሮክ የወርቅ ማዕድን ሃላፊነቱ፤ የግል ድርጅት 7, 2011 ሰብ ሰሃራ መረጃ በወጣው ዜና መሰረት 33,000 ኪሎግራም ያለው የወርቅ የማዕድን ክምችት መተከል የአማራ ክልል የነበረው በአሁኑ የመለስ ዜናዊ አከላለል በቤኒ ሻንጉል ጉምዝ ክልላዊ መንግስት ማግኘቱ ተገልፆል፡፡ በዛን ግዜ ባለው የዓለም ዓቀፍ ንግድ የወርቅ ገበያ መሠረት የተገኘው ወርቅ ዋጋው ሲሰላ 19 ቢሊዬን ብር እንደሚሆን ተገምቶል፡፡ የወርቅ ማዕድን ክምችቱ በኢትዩጵያውያን ኤክስ ፐ ርቶች ምርምር የተገኘ ሲሆን ቦታውም (በቀድሞው ጎጃም ክ/ሃ) በመተከል ዞን ጂላ በሚባል ቦታ በአሁኑ የኢህአዲግ አከላለል ቤኒ ሻንጉል ጉምዝ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ካንፓኒው የወርቅ ማዕድን ማሽን ተክሎ የወርቅ ምርቱን ማውጣት ጀምሮል፡፡ ካንፓኒው ከመንግስት 7,000 ሄክታር መሬት በመውስድና 46 ሚሊየን ብር መዋለ-ንዋይ/ኢንቨስት/ በማድረግ የወርቅ ማዕድን ምርት በማምረት ላይ ይገኛል፡፡ በ1998 እኤአ ካንፓኒው ከማዕድንና ኢነርጂ ሚኒስቴር ፍቃድ ተሰጥቶት ሥራውን ጀምሮል፡፡‹‹ ይህ ትልቁ የወርቅ ማዕድን ክምችት በመተከል ዞን ባገኘው የወርቅ ፍለጋ ፈቃድ በተባሉት ሦ ስት ቦታዎች በጀላይ፣ፌቲንና ቻሎ በሜድሮክ ካንፓኒ እንደተገኘ ጥናቱ ያስታውቃል፡፡ በእነዚህ ቦታዎች ላይ ባካሄደው ጥናት በአጠቃላይ 50.6 ቶን የወርቅ ክምችት መግኘቱን አስታውቆል፡፡ በ2008 ዓ/ም 3066.67 ኪሎ ግራም ወርቅ ወደ ውጭ ለመላክ አቅዶ 2754.93 ኪሎ ግራም ወርቅ መላክ ችሎል፡፡ ዕቅዱን 89.8 በመቶ ማሳካት የቻለ ቢሆንም፣ ይህም ተገኘው ከሚድሮክ ለገደንቢ ወርቅ ማውጫ እንደሆነ ተጠቁሞል፡፡›› የአማራ ፋኖ ከኦሮሞ ቄሮ ጋር የትግል አጋርነትህን አሣይ!!! የአማራ ፋኖ ለመተከል ወርቅ ታገል! የኦሮሞ ቄሮ ለገደንቢ ወርቅ ትግል ተቀላቀል!!! ‹‹ መተከል ጎጃም ነበር፤ አማራ ግን «አገርህ አይደለም » ተብሎ እንደ ፋሲካ ዶሮ ይታረድበታል !3 ወያኔ ከጎጃምና ከወለጋ ወስዶ በፈጠረው «ቤንሻንጉል ጉሙዝ » በተባለው ክልል ውስጥ ከጎጃም የተወሰደው መተከል አውራጃ አዲስ የተፈጠረው ክልል ሰፊው ዞን ነው ። በዚህ የወያኔ ክልል ውስጥ ዛሬም ድረስ አብዛኛው ባላገር አማራና ኦሮሞ ነው ። እ.ኤ.አ. በ2007 ዓ.ም. ወያኔ ባካሄደው የቤትና የሕዝብ ቆጠራ ቤንሻንጉል ክልል የሚባለው ክልል ውስጥ 784,345 ኗ ሪዎች ነበሩ ። ከነዚህ ውስጥ 170,132 የሚሆነው አማራ ሲሆን 106,275 የሚሆነው ደግሞ ኦሮሞ ነው ። ክፍሌ ወዳጆ የሚባለው የወያኔ አገልጋይ በጻፈው ሕገ አራዊት ግን የክልሉ ሕገ መንግሥት በተባለው ሰነድ ውስጥ ጠቅላላ ድንጋጌዎች በቀረቡበት ምዕራፍ አንቀጽ 2 ስር ስለክልሉ ባለቤቶች እንዲህ ይላል፤ «በክልሉ [በቤንሻንጉል ክልል ለማለት ነው ] ውስጥ የሚኖሩ ሌሎች ሕዝቦች የሚታወቁ ቢሆንም፤ የክልሉ ባለቤት ብሄር፣ ብሄረሰቦች ግን በርታ፣ ጉሙዝ፣ ሽናሻ፣ ማኦና ኮሞ ናቸው ። ልብ በሉ! የክልሉ ባለቤቶች የተባሉት ብሄርና ብሄረሰቦች ለምሳሌ ጉምዝ እ.ኤ.አ. በ2007 ዓ.ም. ወያኔ ባካሄደው የቤትና የሕዝብ ቆጠራ መሰረት ብዛቱ 163,781፤ ሺ ናሻ 60,687፤ ማኦ 15,384 ሲሆን ኮሞ ደግሞ 7,773 ነው ። ከነዚህ የክልሉ ባለቤቶች ከተባሉት ብሄር፣ ብሄረሰቦች ቁጥር የሚበልጥ ቁጥር ያላቸው ትናንትና ጎጃምና ወለጋ የተወለዱ አማራና ኦሮሞዎች ግን ዛሬ ከጎጃምና ወለጋ ተወስዶ በተፈጠረው በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ውስጥ እትብታቸው በተቀበረበት ምድር ባለቤቶች አይደሉም ። ባጭሩ ትናንትና ወለጋ የተወለዱ ኦሮሞዎችና ጎጃም የተወለዱ አማሮች እትብታቸው የተቀበረበት መሬት ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ወደሚል ስለተቀየረ መኖሪያ ፈቃድ ያላቸው «ኗ ሪዎች » እንጂ የተወለዱበት ምድር ባለቤቶች አይደሉም ማለት ነው ። ይህ ማለት ደግሞ እነዚህ ትናንትና ወለጋና ጎጃም የተወለዱ ኦሮሞና አማራዎች ዛሬ በፋሽስት ወያኔ ዘመን በተዘረጋው የከፋፍለህ ግዛ ዘይቤ አብረዋቸው የኖሩት ጎረቤቶቻቸው የክልሉ ባለቤት ሲሆኑ እነሱ ግን አማራና ኦሮሞ በመሆናቸው የተነሳ አገር አልባ ሆነዋል ማለት ነው ። ›› ›› በሜድሮክ ወርቅ ልማት ዘረፋ ላይ ጥቆማ ቀርቦል ፡፡‹‹በማምረት ሙከራ ላይ መሆናቸውን ሚገል ፁ የማዕድን ኩባንየዘዎች ላይ ክትትል እንዲደረግ ፓርላማው አሳሰበ›› በሚል ርእስ የሜድሮክ ወርቅ ልማት በማእድን ዘርፍ የተሠማሩ ኩባንያዎች የማምረት ፍቃድ ከወሰዱ በኃላ የማምረት ሙከራ ላይ መሆናቸውን በመግለፅ ለዓመታት እያጭበረበሩ እንደሚቆዩ እንደተደረሰበት በመግለፅ፣ ክትትል እንዲደረግ የፓርላማው ቆሚ ኮሚቴ አሳሰቦል፡፡ ተፈጥሮ ሀብት ልማትና አካባቢ ጉዳይ ቆሚ ኮሚቴ ጥር 17 ቀን 2009 ኣ/ም የማዕድንና ተፈጥሮ ጋዝና ፔ ትሮሊየም ሚኒስቴርን ሪፖርት መሰረት‹‹ ህገወጥ የማእድን ዝውውር እናንተ ከምትሉትና እኛም ከምንገምተው በላይ ነው›› የማእድን ፍቃድ ወስደው ለዓመታት የመንግስትን ጥቅም የሚያሳጡ መኖራቸውን ወ/ሮ ጀንበርነሽ ብለዋል፡፡ የፓርላማው ቆሚ 172

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ኮሚቴ ከዚህ ቀደም ወደ ሻኪሶ አቅንቶ ሻኪሮ በሚባል ልማት በዚህ ያለው ሚድሮክ የወርቅ ልማት ገና በሙከራ ላይ ቢሆንም እውነቱ ከዚህ በተቃራኒ እንደሆነ ለሚኒስትሩ አቶ ሞቱማ መቃሳ አሳስበው ነበር፡፡ በወርቅ ልማት ክልል ውስጥ ገብተው እንዳዩት ‹‹ እዚያ ያለ ባለሙያ ጭምር የገለፀው ከ21 ካራት በላይ የሆነ ጥራት ያለው ወርቅ እየተመረተ ከሻኪሮ ወደ ዋናው ሚድሮክ እየመጣ ነው፡፡›› በማለት አስረድተዋል፡፡ በመሆኑም ሚድሮክ ላለፉት ሁለት ዓመታት በሙከራ ላይ መሆኑን ቢገልፅም፣በተጨባጭ ግን እየተመረተ ስለመሆኑ ሚኒስትር መሥሪያ ቤቱ በመከታተል የመንግሥትን ጥቅም እንዲያስከብር አሳስበዋል፡፡በሌሎች ማዕድናት ላይ ሙከራ ላይ መሆናቸውን እየገለ ፁ ለዓመታት የሚቆዩትን ኩባንያዎች መመርመር እንዳለበት አስገንዝበዋል፡፡ በአጠቃላይ የማዕድን ዘርፍ ለኪራይ ሰብሳቢነት የተጋለጠ በመሆኑ በጥልቅ ሊመረመር እንደሚገባም አሳስበዋል፡፡ በተለያዩ የማእድን ልማት አካባቢዎች ቱሪስት መስለው የሚንቀሳቀሱ የውጭ ዜጎች በህገወጥ መንገድ የከበሩ ማዕድናትን እያወጡ መሆኑን፣ በተለይም ኦፓል የተሰኘውን ማዕድን የራሳቸው አድርገው በድረ-ገፅ ጭምር የሚለቁ መኖራቸውን ገልፀዋል፡፡ የመንግሥት የሥራ ኃላፋዎችና የግል ባለኃብቶች ከውጪ ዜጎች ጋር አቅደው የማጭበርበር ተግባር የሚፈጽሙ መኖራቸውን ኮሚቴው እንደደረሰበት በመጠቆም እርምጃ እዲወሰድ አሳስበዋል፡፡ ዘርፉ ግን ሙሉ ለሙሉ ለሙስና ተጋላጭ መሆኑን፣ ከፍተኛ ኃብት የሚያንቀሳቅሱ የውጪ ኩባንያዎች በቀላሉ ሁሉንም በገንዘባቸው እንደሚጠመዝዙ አክለዋል፡፡ 4 መፍትሄው ኢትዮጵያ የማዕድን ኢንዱስትሪ ግልፅነት ኢኒ ሼ ቲቭ አባል እንድትሆን ማድረግ ብቻ ነው፡፡ለሙሰኛው ህወሃት/ ኢፈርት ‹‹የአዶላና የለገደንቢ ወርቅን የህወሃት መንግስት ለአላሙዲን ለጨረታ ሸጦል በ6/19/2017 እኤአ በኢትዩጵያ አቆጣጠር ሐምሌ 12 ቀን 2009 ዓ/ም የለገደንቢ ወርቅ ማዕድን የኮንትራት ውሉ ስምምነቱ አክትሞል፡፡ በአዶላና በለገደንቢ ወርቅ ማዕድን አካባቢ የሚኖሩ የኦሮሚያና የአማራ ህዝብም የልጅ፣የልጅ ልጆቻችሁ ኃብት በግፍ እየተዘረፈ እያያችሁ ከመኖር፣ ለኃብታችሁና ለነፃነታችሁ ፈጣሪ የሠጣችሁን አዱኛ አስነጥቃችሁ በድህነት እየማቀቁ መኖር እጣ ፈንታችሁ አይደለም፡፡ ከወርቃችሁ ኃብት የመጀመሪያው ተጠቃሚ የመሆን መብት አላችሁ፡፡ ስብሃት ነጋ፣የወርቅ ዘራፊ ጌታ!!! እድሜ አትገዛበት፣ተምሶል የመቃብርህ ቦታ!!! በኢትዮጵያ በቀ.ኃ.ሥ ዘመንና በደርግ አገዛዝ የማዕድን ኃብት የህዝብ ኃብት ነበር!!! የአስቸኮይ ጊዜ አዋጅ ይነሳ ገዳዩ ‹‹ኮማንድ ፖስት›› የክልል መንግሥቶችን ለቆ ይውጣ!!! ወደ ጦር ካን ፑ !!! የህዝብ ልጆች ገዳይ የአግአዚ ጦር ለፍርድ ይቅረቡ!!! የታሰሩት የፖለቲካ እስረኞች ይፈቱ!!! ‹‹ዳውን ዳውን›› ወያኔ!!!፣ ‹‹ብለድ መኒ›› ማዕድኔ!!! ላንባው ተነቃነቀ!!! የወያኔ መንግሥት ወደቀ!!! የአል-ሢሦ መንግሥትም አለቀ ንቡም ቀፎውን ለቀቀ!!! ጨለማ ደቀደቀ፣ፀኃይም ጠለቀ!!!

ምንጭ {1} 1 For more information on EITI, visit: www.eiti.org . The Extractive Industries Transparency Initiative Download: EITI _ factsheet-1.jpg (55kb) EITI _ factsheet-2.jpg (92kb) {2} 2 መስከረም 23 ቀን 2008ዓ/ም እና (በማዕድን ዘርፍ አሠራር ላይ ግልፅነት ለማስፈን አዲስ የህግ ማዕቀፍ ተዘጋጀ ፖርተር ሚያዝያ 8ቀን 2009ዓ/ም) {3} 3 ሳተናው October 29, 2017 10:07 {4} 4(ሪፖርተር ጋዜጣ ጥር 21 ቀን 2009ዓ/ም) {5} 5(Tigray Regional State, Five Years 2010/11-2014/15, Growth & Transformation Plan, Bureau of Plan and Finance, September 2003 E.C, Mekelle, page 17) {6} 6www.Kefi _ granted _ mining _ licence , www. kefi-minerals.com, Email:info @ kefi- minerals.com {7} 7 ጳ ጉሜ 4 ቀን 2007 ዓ/ም (May 6, 2018)

173

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

{20}

‹ ህወሓት/ኢፈርት የኢዛና ወርቅ ማዕድን ፈጅ!!! ‹‹ከኢትዮጵያ ኢኮኖሚክስ ማህበር›› ክፍል ሁለት ( ለኦሮሚያ ሚዲያ ኔትወርክና የኦሮሞ ቄሮ የተበረከተ)

የሚድሮክ ጎልድ የሳውዲው ቢሊዮነርና፣ የህወሓት/ኢፈርት የትግራዋይ ኢዛና ወርቅና፤ቴዎድሮስ አሸናፊ በኢትዮጵያ በቀ.ኃ.ሥ ዘመንና በደርግ አገዛዝ የማዕድን ኃብት የህዝብ ኃብት ነበር!!! የሚበላው የሌለው ህዝብ፣ መሪዎቹን ይበላል!!!›› ትንቢተ ፕሮፌሰር መረራ ጉዲናይሄ የኔ ሰው ነው፤አትንካው!!!” የሚባልበት የአይነ ኬ ዎች ስርአት ነው፡፡›ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ የትግራይ ወጣት የኢዛና የወርቅ ኃብትህን ከወያኔ ኢፈርት አስመልስ!!! የአማራ ፋኖ፣ከኦሮሞ ቄሮ ጋር የትግል አጋርነትህን አሣይ!!! {2} ኢዛና ማዕድን ልማት ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማሕበር(Ezana Mineral Development Private Limited Company (EFFORT)፣በትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ኢዛና ማዕድን ልማት በህወሃት/ ኢፈርት ባለቤትነት የተቆቆመ ካንፓኒ ሲሆን ዋና የበላይ ተቆጣጣሪዋ ወ/ሮ አዜብ መስፍን ስትሆን አታክልቲ አርዓያ ጀነራል ማናጀር ናቸው፡፡ የኢትዬጵያ ፌዴራል ዲሞክራቲክ ሪፕብሊክ የማዕድንና ኢነርጂ ሚኒስትር ስንቅነሽ እጅጉ እና ኢዛና ማዕድን ልማት ካንፓኒ ጀነራል ማናጀር አታክልቲ አርዓያ የወርቅ ማዕድን የማውጣት ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ በሃገሪቱ ኢዛና ካንፓኒ የወርቅ ማእድን ፍቃድ በማግኘት ከሜድሮክ ቀጥሎ ሁለተኛው ሆኖል፡፡ ኢዛና ካንፓኒ በትግራይ ክልል በ393.7 ሚሊዩን ብር ወይም (17.8 ሚሊን ዶላር) የፕሮጀክት ወጭ 2017 ኪሎግራም ወርቅ በሁለት ዓመታት ውስጥ ለመማምረት አቅዶል፣ኢዛና በመ ዐ ድን ዘርፍ ለ106 ሠራተኞች የስራ እድል ፈጥሮል፡፡ በትግራይ ክልል ውስጥ የተገኘውን 13 ቶን ወይም ፣13,000 ሸህ ኪሎ ግራም የወርቅ ማዕድን ለዓለም ዓቀፍ ጨረታ በማውጣት የካናዳዊያን የወርቅ ማዕድን ካንፖኒ ጋር ህወሃት/ኢፈርት በትግራይ ህዝብ ስም የሚዘረፈው የወርቅ ሃብት ሲሆን ሲሆን ስለ ካንፓኒው ብዙ መረጃ አይገኝም፡፡ ኢዛና ካንፓኒ 393.7 ሚሊዩን ብር የፕሮጀክት ወጪ 2017 ኪሎግራም ወርቅ በሁለት ዓመታት ውስጥ ለመማምረት አቅዶል፡፡በዚህ መሠረት 2017 ኪሎ ግራም ወርቅ 2,017 ,000 ግራም ወርቅ ይሆናል ይሄን ለ29 ግራም (1 ወቄት ማለት 174

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ነው) ስናካክለው 69 ,552 ወቄት ወርቅ ይሆናል ይሄን በ1 ወቄት ዋጋ 1218.80 ዶላር ስናባዛ 84 ,769 ,977.6 ሚሊዩን ዶላር ይሆናል በብር ስንቀይረው ደሞ በ20.34 ሲባዛ 1,724 ,221 ,344.384 ቢሊዩን ብር የህወሃት ጦር አበጋዞች በውጪ ሃገር ባንኮች አከማችተዋል፡፡ ለሙሰኛው ህወሃት/ ኢፈርት የኢዛና የወርቅ ማዕድን ሃብትን የትግራይ ህዝብ በህዝባዊ እንቢተኝነት ከህወኃት ገዥዎች በማስመለስ የሃገራችን ኢትዩጵያ ሃብት የማድረግ ታሪካዊ ሃላፊነት አለበት፡፡ የኦሮሚያው ለገደንቢና የአማራው የመተከል የወርቅ ማዕድን ኃብት በህዝብ አመፅ የህዝብ ሃብት ይሆናል፡፡ የወያኔ አልጠግብ ባይነት ውሎ አድሮ እንኮን በኢትዬጵያ በትግራይ ህዝብና በህወሃት አባላቶች ጭምር አንቅረው ይተፉታል፡፡ ኢዛና ወርቅ ከሜድሮክ ወርቅ ካንፖኒ የጠበቀ ሸርክና እንዳላቸው ይታወቃል፡፡ ኢዛና ወርቅ ከሜድሮክ ወርቅ ካንፖኒ የጠበቀ ሸርክና አላቸው፡፡ የህወሃት መንግስት በትግራይ ህዝብ ጭምር አንቅሮ ተፍቶታል፡፡ ኢዛና የማዕድን ኃብት በ1993እኤአ ሲመሠረት በ1.4 ቢሊዩን ብር መነሻ ካፒታል ነበር፡፡ ካንፓኒው በ17.8 ሚሊዩን ዩኤስ ዶላር የወርቅ መዕድን ማውጫ ፋብሪካ በቱርክ ማንሃተን ኮርፖሬሽን ተገነባ፡፡ ኢዛና የወርቅ መዕድን ማውጫ ፋብሪካ ሲገነባ ለአራት ዓለም ዓቀፍ ኮንትራክተሮች ጨረታ ወጥቶ የተሠጠ ሲሆን የአዶላና የለገደንቢ በዓለም ዓቀፍ ጨረታ ሳይወጣ ያለጨረታ ለሼ ክ አላሙዲ መሸጡ ምን ያባላል!!! የማዕድን ኃብት(Mineral resource) የህወሓት የጦር አበጋዞች መንግሥት፣ በትግራይ ክልላዊ መንግስት የገንዘብና ፕላን ቢሮ በነደፈው የእድገትና ትራንስፎርሜድን ፕላን (2010/11-2014/15) በገፅ 17 መሠረት፤ ከ1999 እኤአ ጀምሮ፤በትግራይ ክልል አጠቃላይ፤የስነ-ምድር ካርታ ጥናት መሠረት፤በዓይነት፣ በሚሸፍነውና በመጠኑ የክልሉን የማዕድን ኃብቶች መለየት ተችሎል፡፡ እስካሁን የስነ-ምድር ካርታ ጥናት እንቅስቃሴ መረጃ መሠረት 24,780 ሜትር ስኮይር የስነ-ምድር ጥናት ተጠንቶና ተጠናቅሮ ሪፖረቱ ለማቅረብ በዝግጅት ላይ ነው፡፡ በትግራይ ክልል የስነ-ምድር ካርታ ጥናት ስብስብ መረጃ 46.2 % ደርሶል፤እናም ክልሉ 850 ኪሎ ግራም ወርቅ በኢትዩጵያ ብሄራዊ ባንክ ተቀማጭ አድርጎል፡፡ በዚህም ረገድ፤ የተወሰኑ ድክመቶች ስላሉ አስፈላጊው ትኩረት ሊደረግላቸው ከሚገቡት መኃል፤ የሰለጠነ የሰው ኃይል ልማት፣ የመመርመሪያ መሣሪያዎችና የላብራቶሪ አገልግሎቶች ማሞላትና ሌሎቹም ነጥቦች ይጠቀሳሉ፡፡ በዚህ መሠረት 850 ኪሎ ግራም ወርቅ 850 ,000 ግራም ወርቅ ይሆናል ይሄን ለ29 ግራም (1 ወቄት ማለት ነው) ስናካክለው 29 ,310 ወቄት ወርቅ ይሆናል ይሄን በ1 ወቄት ዋጋ 1,218.80 ዶላር ስናባዛ 35 ,773 ,448 ሚሊዩን ዶላር ይሆናል በብር ስንቀይረው ደሞ በ20.34 ሲባዛ 726 ,768 ,548.7 የህወሃት ጦር አበጋዞች በብሄራዊ ባንክ አከማችተዋል ማለት ነው፡፡ ዝርዝሩን ከድረ-ገ ፁ ያንብቡ፡፡ የትግራይ ክልላዊ መንግስት እድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ 5 ስብሃት ነጋ፣የኢዛና ወርቅ ማዕድን ዋና ዘራፊና አቃቢ ንዋይና ወርቅ አስቀማጪ ጌታ መሆናቸው ይታወቃል!!! {3} ከፊ ሚንራልስ ፒአልሲ ፣ KEFI Minerals plc ኬ ኢኤፍአይ ሚንራልስ ኢትዩጵያ ኃ/የተ/የግል ማህበር የእንግዚዝ ካንፓኒ የሆነው ኬ ኢኤፍአይ በኢትዩጵያ ጥልቅ የወርቅና መዳብ መዕድን ከአዲስ አበባ 510 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኘው በኦሮሚያ ክልል፣ምዕራብ ወለጋ ዞን፣ጂንጂ ወረዳ፣ቱሉ ካፒ አካባቢ በተለይ ካፒ ጉራቾ ና ቢቂልቱ አንኮሬ ቀበሌ የወርቅ ማዓድን ለማውጣት ተፈራርማFል፡፡ ኬ ኢኤፍአይ ሚንራልስ ቱሉ ካፒ ፕሮጀክት፣ ግዙፍ የወርቅና መዳብ መዕድን ክምችት ለማልማት የሃያ ዓመታት ፍቃድ ከማዕድን ሚኒስቴር አግኝቶል፡፡ በዚህ የመዓድን ኢንቨስትመንት፣ሃገሪቱ የውጭ ምንዛሪ ገቢ ታገኛለች፣ የስራ እድል ይፈጠራል እንዲሁም የቴክኖሎጂ ሽግግር በመቅስም ለሃገሪቱ ኢኮኖሚ አስተዋፆኦ ያበረክታል፡፡ የቱሉ ካፒ የወርቅ ማዕድን ፕሮጀክት ሰባት ስኩየር ኪሎሜትር ኩታ ገጠም መሬት ያጠቃልላል፡፡ ኬ ኢኤፍአይ ሚንራልስ ኢትዩጵያ ካንፓኒ 31 ቶን ወርቅ የወርቅ ክምችት ውስጥ በሚቀጥሉት አስር ዓመታት ውስጥ 28,875 ኪሎ ግራም ወርቅና መዳብ (በዓመት 2,887.5 ኪሎ ግራም) እንደሚያመርት አስታዉቆል፡፡ በዚህም 1.2 ቢሊዩን ዩኤስ ዶላር እንደሚያገኝና ለ700 ሰዎች የስራ እድል እንደሚፈጥር የካንፓኒው ሊቀመንበር፣ሃሪ አናግኖስታር አዳምስ አስታውቀዋል፡፡ 6 {4} በቤኒሻንጉል ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት አስካም ማይኒንግ (ቤኒሻንጉል) ክልል የወርቅ ፍለጋ ያደርጋል፡፡ ከማዕድን ዘርፍ ሦ ስት ቢሊዮን ዶላር ለመሰብሰብ ታቅዶል ‹‹በሁለተኛው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን ዘመን ማጠናቀቂያ፣ከ2012 ዓ/ም ጀምሮ በየዓመቱ ከማዕድንና ከጋዝ ወጪ ንግድ ሦ ስት ቢሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሪ ለመሰብሰብ ታቅዶል፡፡ ከማዕድን ዘርፍ መኃል ከወርቅ፣ ከፖታሽ፣ ከታንታለምና ከተፈጥሮ ጋዝ ኤክስፖርት እንደሆነ የማዕድን ሚኒስትሩ አቶ ቶሎሳ ሻጊ አስታውቀዋል፡፡ከማዕድን ኢንዱስትሪ ግልፅነት ጋር በተያያዘ የኢትዮጵያ ማዕድን ኢንዱስትሪ ግልፅነት ኢኒ ሼ ቲቭ ፍኖተ ካርታ 175

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA የተዘጋጀ ሲሆን፣ ከኩባንያዎች ባለቤቶችና ተጠቃሚዎች ጋር የተያያዙ መረጃዎችን መግለፅ አስገዳጅ እንዲሆን ያደርጋል፡፡ በቅርብ የወቱ ሪፖርቶች እንደሚያሳት በኢትዮጵያ ውስጥ ከ170 የሚበልጡ ከኩባንያዎች በማዕድን ፍለጋ ተሰማርተዋል፡፡ ከ2003 ዓ/ም እስከ 2004 ዓ/ም ባለው ጊዜ ውስጥ አገሪቱ 618 ሚሊዮን ዶላር ከዘርፉ ያገኘች ሲሆን፣በ2016 ዓ/ም ገቢውን ወደ ሁለት ቢሊዮን ዶላር ለማሳደግ አቅዳለች፡፡›› 6 የኢትዮጵያ ማዕድን ኢንዱስትሪ ግልፅነት ኢኒ ሼ ቲቭ በማዕድን ዘርፍ ተሰማሩ ኩባንያዎች፤ ከሥራቸው ጋር በተያያዘ ገንዘብ ልውውጦችን ይፋ እንዲያደርጉ የሚያስችል ረቂቅ የሕግ ማእቀፍ አዘጋጅቶ አጠናቀቀ፡፡ ለዝግጅት ብቻ አንድ ኣ መት የፈጀው የሕግ ማእቀፍ ወደ ጠቅላይ ዓቃቢ ሕግ ፅሕፈት ቤት የሚላክ ሲሆን፣አስተያየት ከተሰጠበት በኃላ ወደ ሚኒስትሮች ምክር ቤት፣ እንዲሁም የሕዝብ ተወካዮችምከር ቤት ይላካል፡፡ የሕግ ማእቀፍ በአዋጅ ወይም በመመር ይሁን የሚለው ገና እንዳልተወሰነ፣ የኢትዮጵያ ማዕድን ኢንዱስትሪ ግልፅነት ኢኒ ሼ ቲቭ ዋና ፀሃፊ አቶ መርጋ ቀናአ ይገልጻሉ፡፡ የሕግ ማእቀፍ ኩባንያዎች ገቢያቸውንና የከፈሉትን ግብር እንዲገል ጹ ያስገድዳል፡፡ በተጨማሪም መንግስት ከእነዚህ ኩባንያዎች የሰበሰበውን ገቢ ግብር፣ ሮያሊቲ፣ተጨማሪ እሴት ታክስ፣ እንዲሁም ኤክሳይዝ ታክስ እንዲገልፅ ይገደዳል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ይህ የህግ ማዕቀፍ በማዕድን ኢንዱስትሪው ግልፅነት እንዲኖር ይረዳል፡፡ የደም ገንዘብ!!! ‹‹የወርቅ ፍለጋ የአዋጭነት ጥናት ቁፋሮ እየተካሄደ ነው፡፡›› 7 ብሄራዊ ማዕድን ኮርፖሬሽን የ530 ሺ ኪሎ ግራም የወርቅ ፍለጋ የአዋጭነት ጥናት ቁፋሮ ከሁለት ድርጅቶች ጋር ማለትም ከኢትዩጵያ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ እና ሲንቱላ ከተባለ የሞሪሽየስ ኩባንያዎች ጋር ስምምነት ውል ተፈራርሞ ተደርጎ ቁፋሮ ተጀምሮል፡፡ የኮርፖሬሽኑ የወርቅና ቤዝ ሜታል ፕሮጀክት ሥራ አስኪያጅ አቶ ሽፈራው ደምሴ በኦሮሚያ ክልል ያቤሎ ዞን፣ በአሬሮ ወረዳ በዳዋሌ ጋቴ ፕሮጀክት አካቴ በተባለ ቦታ ከአሁን ቀደም በተደረጉ ምርምሮች እስከ 530 ሺ ኪሎ ግራም የወርቅ ክምችት እንዳለ ተረጋግጦል፤ ይህን ወደ ምርት ለማስገባት የአዋጭነት ጥናት ቆፋሮ በመካሄድ ላይ ይገኛል፡፡ የወርቅ ፍለጋ የአዋጭነት ጥናት ቁፋሮ እየተካሄደበት ያለው ቦታ እስካሁን በኢትዮጵያ ከተገ ኙ ት የወርቅ ክምችቶች ከፍተኛው እንደሆነ ገልፀዋል፤ መመረት ሲጀምርም ደግሞ አገሪቱ ከማዕድን የምታገኘውን ገቢ ከፍ እንደሚያደርግ ታውቆል፡፡ የአዋጭነት ጥናት ለማከናወን ከ3 እስከ 5 ሺ ሜትር የተለያ ጥልቀት ያላቸው ጉድጎዶችን ቁፋሮ ይካሄዳል፡፡ የኢትዩጵያ ጂኦሎጂካል ሰርቬይ ቁፋሮውን ለማከናወን በ13 ሚሊዩን ብር እና ሲንቱላ ጋር በሜትር 70 ዶላር አካባቢ ቁፋሮ ለማድረግ ስምምነት ውል ተፈራርሞ ቁፋሮ ተጀምሮል፡፡ በሁለተኛው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን ዘመን በማዕድን ዘርፍ የተሠማሩትን መንግሥታዊና መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችን በመደገፍ የዘርፉን እድገት ለማፋጠን በየዓመቱ በአማካይ 34 ሚሊዩን ብር የሚጠጋ የአገልግሎት ገቢ ለመሰብስብና በዕቅድ ዘመኑ መጨረሻ ላይም 170 ሚሊዩን ብር የአገልግሎት ገቢ ለመሰብሰብ ግብ አስቀምጦል፡፡ ግቡን ለማሳካት በየዓመቱ በአማካይ በሜትር 26 ሺ የኮር ድሪሊንግ፣ የውሃ ጉድጎድ እና የጂኦተርማል ቁፋሮ እና በአማካይ ከ66 ሺ በላይ የተለያዩ የጂኦሳይንስ የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ አገልግሎት ለውስጥና ለውጭ ደንበኞች ይሰጣል፡፡ የማዕድን አለኝታ ቦታዎችን ከነበሩበት 162 ወደ 32 ለማሳደግ ራዕይ አስቀምጦ እየሰራ እንደሚገኝ ታውቆል፡፡የማዕድናት ዘርፍ ለማኑፋክቸሪንግ፣ ለኮንስትራክሽንና ለግብርና ዘርፎች ግብዓት በማምረት ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያደርጋሉ፡፡ በሃገሪቱ የወርቅ ምርት በከፍተኛ መጠን እንደጨመረ መምጣቱ ቢታወቅም፣ አዳዲስ የወርቅ ማውጫ ተቆቁመው፣ ከፊ ሚራልስ (ወለጋ ውስጥ) ሚድሮክ ጉልድ (መተከል)፤ አስካም ማይኒንግ (ቤኒሻንጉል) እና ኢዛና ማይኒንግ (ትግራይ ውስጥ) በውጪ ምንዛሪ የተገኘው ገቢ ባህር ማዶ እንደሚያሸሹ ይታወቃል፡፡ ህገወጥ የማዕድን ንግድ ባይኖር ኖሮ ኢትዩጵያ በየዓመቱ ከማዕድን ኤክስፖርት 3 ቢሊዩን ዶላር ማግኘት ትችል ነበር፡፡ በዓለም ዓቀፍ ገበያ የአንበሳውን ድርሻ የሚይዘው የወርቅ፣ የከበሩ ድንጋዮችና ጌጣ ጌጥ ኤክስፖርት መጨመር፣ የታንታለም ምርት መጨመርና የፖታሽ ምርት መጀመር ኤክፖርት የውጭ ምንዛሪ ገቢ መጨመሩ እርግጠኛ ቢሆንም ህዝቡን ተጠቃሚ ያደረገ አይደለም፡፡ በመንግስተና በግል ዘርፎች የተሰማሩ የማእድን ኩባንያዎች፣ በተለይ በወርቅ፣ ፖታሽ፣ የተፈጥሮ ጋዝና የሚኒራል ኃብት ግልፅነት ያለው አጠቃቀም ገቢያቸውን ማሳወቅ፣ ተጠያቂነትና ታማኝነታቸውን የሚያሳይ፣ የህዝብ ተጠቃሚነትንና ለሃገር ኢኮኖሚ እድገት ያለውን አስተዋፅኦና እንዲሁም ከሙስናና ከሌብነት፣ ግልጽ ካልሆነ አሰራር፣ አድሎ ወዘተ ማህበራዊ ኃላፊነት በሃቅና በገለልተኛ ተቆም ማስረጃ መረጋገጥ እንዲችል ኢትዮጵያ በዓለም ደረጃ የማዕድን ኃብት ዘርፍ የተሰማሩ ሃገራቶች ስምምነት ከፈረሙበት፣የዓለም ዓቀፍ ማዕድን ኢንዱስትሪ ግልፅነት ኢኒ ሼ ቲቭ አባል ካልሆነች የማዕድን ኃብታችን ተቀብሮ ለሚቀጥለው ትውልድ ቢተላለፍ የተሸለ ይሆናል፡፡

176

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ለተፈጥሮ ጥቅም የሚከፈል ካሣ፣(Royality) ሁለተኛው የወርቅ ማዕድን ምርት የሚመረተው በባህላዊ መንገድ ወርቅ በሚያነጥሩ አንጥረኞች ሲሆን ከክርስትና ሃይማኖት በኃላ ጀምሮ እንደሆነ ይገመታል፡፡ ከ2000 እኤአ ባህላዊ የወርቅ አንጥረኞች 1000 (እስከ 3000) ኪሎ ግራም የወርቅ ምርት አምርተዉ ለኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ በመሸጥ የሃገሪቱን የውጭ ምንዛሪ ለማሳደግ ሲቻል የወርቅ ምርት አምርተዉ፣በተለያዩ ክልሎች በህወሓት የጦር አበጋዞችና የክልል ሹሞች በሽርክና በድንበር በኩል ወደ፣ሱዳን፣ሱማሊያ፣ ኬ ንያና፣ጅቡቲ በኩል ከአገር እንደሚወጡና በከፍተኛ ዋጋ በውጪ ምንዛሪ ይሸጣሉ፡፡ ‘‘ የፌዴራል መንግስቱ፣ ለተፈጥሮ ጥቅም የሚከፈል ካሣ 48.5 ሚሊዩን ብር በየአመቱ ላለፈው ሦ ስት አመታት በተከታታይ ገንዘብ ከከፍተኛ ደረጃ የወርቅ ማዕድን አምራ ቾ ች መሰብስብ ችሎል፡፡ የክልል መስተዳድሮችም (ዘጠኝ ክልላዊ መንግስቶችና ሁለት የከተማ አስተዳደሮች) ለተፈጥሮ ጥቅም የሚከፈል ካሣ (Royality) በጥቂት አስር ሚሊዩን ብር (ሦ ስት ሚሊዩን ዩኤስ ዶላር) የሚገመት ገንዘብ ከአነስተኛ ደረጃ ባህላዊ ማዕድን አምራ ቾ ች( የተከበሩ ድንጋዬች፣የኢንደስትሪና የግንባታ መስሪያ ማዕድናት ከሚያመርቱ ይሰበስባሉ፡፡ ሃገሪቱ ከተለዩ የማዕድን ሃብቶች ከወርቅ፣ ከታንታሊት ውህድ ፕላቲንም፣ጌጥ ያላቸው ድንጋችና ከከበረ ድንጋይ 135 ሚሊዩን ዶላር የውጭ ምንዛሪ በየዓመቱ ታገኛለች፡፡ ሃገሪቱ ወደ ውጭ ከምትልከው ምርቶች፤የማዕድን ሃብቶች ከ7 እስከ 10 በመቶ የሚሆነውን የውጭ ምንዛሪ ያስገኛል፡፡ ፣እንደ የኢትዬጵያ ፌዴራል ዲሞክራቲክ ሪፕብሊክ የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትር መረጃ መሠረት በ1990 እኤአ የማዕድን ሃብት ዘርፍ ከአጠቃላይ የሃገር ውስጥ ምርት ከአንድ(1) በመቶ ድርሻ ነበረው፡፡ የማዕድን ሃብት ዘርፍ ከአጠቃላይ የሃገር ውስጥ ምርት በ2007/8 እኤአ 5.8 በመቶ እንዲሁም 2008/9 እኤአ 5.5 በመቶ ለማደግ ችሎል፡፡ ’’ ሜድሮክ ለተፈጥሮ ጥቅም በሚከፈል ካሣ በአመት 100 ሚሊዩን ብር ቢከፍልም ይማርራል፡፡ በፊዴራል ኦዲት ሪፖርት ሜድሮክ ለተፈጥሮ ጥቅም በሚከፈል ካሣ በጣም ዝቅተኛ መሆኑን በፓርላማ ሪፖርት አድርገዋል፡፡ {5} የካሉብና ሂላላ የተፈጥሮ ጋዝ ፣ በሶማሌ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ‹‹ በቀ.ኃ.ሥ ዘመነ መንግስት በኢትዩጵያ ነዳጅ ፍለጋ እኤአ በ1940ዎቹ አጋማሽ በሶማሌ ክልል ኦጋዴን አካባቢ በአሜሪካውያን ኩባንያዎች ነበር፡፡ በደርግ ወታደራዊ መንግስት ዘመን፣ከሩሲያ ኩባንያዎች ጋር በመሆን በሶማሌ ክልል በካሉብ ዘጠኝ እንዲሁም በኢላላ አካባቢ ሦ ስት ጉድጎዶች ላይ ስራ ተጀምሮ ነበር፡፡ በህወኃት/ ኢህአዴግ ዘምን በ1999ዓ/ም የማሌዥያ ፔ ትሮናስ ኩባንያ ካሉብን ጨምሮ ሌሎች ቦታዎችን ለማጥናት ፍቃድ ወስዶ ሥራ ጀምሮ የነበር ቢሆንም ኩባንያው በእራሱ ፍላጎት ፍለጋውን አቆርጦ ወጥቶል፡፡ ሃንስ ኦይል እንዲሁም ማክሰስ ኢነርጂ የተሰኑ ኩባንያዎች ፍለጋቸው ተስፋ ባለማሳየቱ ጥለው ወጥተዋል፡፡›› የካሉብና ሂላላ የተፈጥሮ ጋዝ ፔ ትራም ትራንስ የተሰኘ የሆንግ ኮንግ ኩባንያ ሲሆን ሥራውን በአግባቡ አልተወጣም ተብሎ ፍቃዱ ተሠረዘ፡፡ ቀጥሎም ፖሊ ጂሲኤል የተባለ የቻይና ኩባንያ ተሠጠ፡፡ የካሉብና ሂላላ የተፈጥሮ ጋዝ ክምችት በአራት ቢሊዩን ዶላር ወጪ የግንባታ ሥራ ጀምሮል፡፡ ኦጋዴን ክልል ውስጥ የሚገኘውን የተፈጥሮ ጋዝ ለማልማት ጥረት እየተደረገ እንደሆነና በ2010 ዓ/ም ወደ ምርት ይገባል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ በኢትዩጵያ ሶማሌ ብሄራዊ ክልል በኦጋዴን ቤዚን ውስጥ የተፈጥሮ ጋዝ ለማልማትና ነዳጅ ለመፈለግ በእንቅስቃሴ ላይ የሚገኘው ፖሊ ጂሲኤል የተባለ የቻይና ኩባንያ ከማእድን ሚኒስቴር ጋር በ2013 እኤአ የ ፔ ትሮሊየም ፍለጋና ልማት ስምምነት መፈራረሙ ይታወቃል፡፡ ኩባንያው በካሉብና በ ሒ ላላ አካባቢዎች በቆፈረው ጉድጎዶች መልካም ውጤት ማግኘቱን አስታውቆል፡፡ • የካሉብ የጋዝ ክምችት ከአዲስ አበባ ደቡብ ምሥራቅ 1200 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ ሲሆን በ1972 እኤአ ቴኔካ የተሰኘ የአሜሪካን ኩባንያ ካሉብ አንድ ጉድጎድ በመቆፈር ፣የተፈጥሮ ጋዝ ክምችቱን ማግኘቱ እንዲሁም ቴኔካ ኩባንያ በሂላላ አነስተኛ መጠን ያለው ድፍድፍ ነዳጅ ማግኘታቸውን መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡ • እኤአ በ1980ዎቹ የቀድሞው የሶብት ኅብረት ኩባንያ የሆነው ስፒ የነዳጅ ፍለጋ ጉድጎዶች በመቆፈር የተፈጥሮ ጋዝ ክምችቱን መጠን ያረጋገጠ ሲሆን በሂላላ ተጨማሪ የተፈጥሮ ጋዝ ክምችት አግኝቶ ነበር፡፡ በጥናቶቹ መሠረት በካሉብና በሂላላ ያለው የተፈጥሮ ጋዝ ክምችት መጠን 118 ቢሊዩን ሜትር ኪዩብ እንደሆነ በተለያዩ ኩባንያዎች የተካሄዱ ጥናቶች ይጠቁማሉ፡፡ • በ2013 እኤአ ፖሊ ጂሲኤል የተባለ የቻይና ኩባንያ ከማእድን ሚኒስቴር ጋር የ ፔ ትሮሊየም ፍለጋና ልማት በመስማማት በኦጋዴን 117151 ካሬ ኪሎ ሜትር የነዳጅ ፍለጋ ይዞታ ባለቤት ሆኖል፡፡ ኩባንያው የተፈጥሮ ጋዝ ክምችቶን ለማልማት ጂቡቲ ወደብ ድረስ 830 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው የጋዝ ኤክስፖርት ተርሚናል ለመገንባት በእንቅስቃሴ ላይ ይገኛል፡፡ የፕሮጀክቱ አጠቃላይ ወጪ አራት ቢሊዩን ዶላር ይገመታል፡፡ የጋዝ ኤክስፖርት ተርሚናል 177

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ግንባታ የመሠረት ድንጋይ በመጋቢት ወር 2008 ዓ/ም ተቀምጦል፡፡የጋዝ ማስተላለፍያ ባንባ ዝርጋታ ሥራ በነሐሴ 2008 ተጀምሮል፡፡ ፖሊ ጂሲኤል ኩባንያው በዓመት አራት ቢሊዩን ሜትር ኪብ ጋዝ በማምረት አብዛኛውን ምርት ወደ ቻይና ለመላክ አቅዶል፡፡ በተጨማሪም ኩባንያው የ ፔ ትሮ ኬ ሚካል ምርቶች ማምረቻ ሊያቆቁም በጥናት ላይ ነው፡፡ ኩባንያው የተፈጥሮ ጋዝ ምርቱን በ2019 እኤአ ይጀምራል፡፡ በሪፖርተር ጋዜጣ መረጃ መሠረት የተጠናቀረ ነው፡፡ ሃገራችን ኢትዩጵያ ከዚህ የተፈጥሮ ጋዝ ክምችትና የ ፔ ትሮ ኬ ሚካል ምርቶች ማምረቻ የምታገኘው ጥቅም፣ የፕሮጀክቱ ጥናት በድብቅ እንደ ማፍያ ሥራ መረጃው ይፋ ባለመሆኑና ሊጠይቁ የሚችሉ ህዝብና ጋዜጠኞችን በማፈን በሚስጢር የሚከናወን ሴራ እንዳለ እሙን ነው፡፡ የኦጋዴን መሬት ለቻይና ኩባንያ ካልተሸጠ በቀር የሃገሪቱ ኃብት ድርሻ ከፕሮጀክቱ ምን ያህል እንደሆነና ለህዝብ በመገናኛ ብዙሃን በግልፅ ማሳወቅ የአንድ መንግስት ሥራና ኃላፊነት ነው፡፡ የኢትዩጵያ መንግስት ከቻይና መንግስት 17.5 ቢሊዩን ዶላር ብድር እንዳለበት የዓለም ባንክ በቅርቡ አስታውቆል፡፡ የኢትዩጵያ መንግስት ከውጭ ሃገራት የተበደረውን ብድር ለህዝብና ለምጣኔ ኃብት ጠበብት፣ ለአጥኝዎች፣ ለፓርላማና ለህዝብ ማሳወቅ ይጠበቅበታል፡፡ በመረጃው አሰጣጥ የተዛቡና የመዘበራረቀ የአሀዞች ማቅረብ ለምን ይሆን፡፡ ቀጥሎ አስተውሉት፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ ዶክተር ቴዎድሮስ አዳኖም በኢትጵያ ሄራልድ ጋዜጣ፣ ኢትዩጵያ፣ ጅቡቲና ቻይና በህብረት የአራት ቢሊዩን ዶላር የተፈጥሮ ጋዝ ክምችት ፕሮጀክት፣የድፍድፍ ማጣሪያ ፕልንትና፣ 700 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው የጋዝ ኤክስፖርት ተርሚናል እስከ 12 ሚሊዩን ኪዩቢክ ሜትር የተፈጥሮ ጋዝ ምርት በአመት፡፡ ከዚህ ውስጥ ኢትዩጵያ፣ 10 ሚሊዩን ኪዩቢክ ሜትር የተፈጥሮ ጋዝ ምርት ለቻይና በአመት ኤክስፖርት እንደምታደርግ ተገልፆል፡፡ ፖሊ-ጂሲኤል የተባለ የቻይና ኩባንያ የፕሮጀክቱን ግንባታ ውጪ እንደሚሸፍንና በ ሦ ስት አመታት ውስጥ ግንባታው እንደሚያልቅ አናዶሉ ኤጀንሲ አስታውቆል፡፡ የማእድን፣የነዳጅና የተፈጥሮ ጋዝ ሚስቴር አቶ ሞቱማ መቃሳ የነዳጅ ፍለጋውን በተመለከተ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ መሠረት ‹‹ስምንት የሚሆኑ ድርጅቶች ነዳጅና ተፈጥሮ ጋዝ ፍለጋ ላይ ይገኛሉ፡፡ ከዚህ ውስጥ አንደኛው የቻይና ኩባንያ የሆነው ፖሊ ጂሲኤል የሚባል ኩባንያ ተፈጥሮ ጋዙን አግኝቶል፡፡ አሁን የተገኘውን ጋዝ ከኦጋዴን ተፋሰስ ወደ ውጪ ለመላክ እስከ ጂቡቲ ወደብ የ700 ኪሎ ሜትር የቦንቦ መስመር ዘርጋታ ድርድር ተጠናቆል፡፡ በቅርቡም ወደ ዝርጋታ ይገባል፡፡ የቦንቦ ዝርጋታው አንድ ኩባንያ ብቻ ሳይሆን ኦጋዴን ተፋሰስ ውስጥ ለሚገ ኙ ሁሉ የሚያገለግል ነው፡፡ነዳ ጁ ን በተመለከተ ግን ፍለጋው እንደቀጠለ ቢሆንም አዲስ ነገር የለም፡፡ ሆኖም ይገኛል ብለን ነው ተስፋ የምናደርገው፡፡›› 2 ብለዋል፡፡ ‘‘ Ethiopia, Djibouti, China to launch 4 Bln. U SD natural gas project’’ Addis Ababa- Ethiopia says physical work on a massive four billion U SD joint natural gas project between Ethiopia, Diouti and China will soon be launched. The announcement was made Thursday by Foreign Minister Dr. Tedros Adhanom at the opening of the 4th Ethiopia- Djibouti J oint Ministerial Commttee Meeting in Addis. …The project is made up of a natural gas pipeline, a li q uefaction plant, and an export terminal at Damerjog, Djibouti. The project, which includes a 700 kilometere pipeline capable of transporting up to 12 billion cubic meteres of natural gas per year, would enable Ethiopia to export 10 million cubic meters of li q uefied natural gas (LNG) to China annually. Chines firm POLY-GCL Petroleum Group Holding Ltd. Will finnce the project, which is scheduled to take three years to complete, according to Anadolu Agency. 3 በማዕድን፣ ነዳጅና የተፈጥሮ ጋዝ ሚኒሰቴር የ ፔ ትሮልየም ፋቃድና አስተዳደር ዳሬክቶሬት ዳይሬክተር ዶክተር ቀፀላ ታደሰ የማዕድን ፍቃድ በመስጠት አድሎ፣ አድሎዊ አሠራርና በሙስና የዓለም ዓቀፍ የፍቃድ አሰጣጥ ይነቀፋሉ፡፡በሌላ በኩልም በኦጋዴን ኤልኩራን በተባለ አካባቢ የሚከናወን ፍለጋ መኖሩን ገልፀዋል፡፡ በዚሁ አካባቢም በእንግሊዙም ኢ አይ ጂ ኩባንያ ባለፍት ዓመታት የተለያዩ ጥናቶችን ሲያካሂድ ቆይቶል፡፡ዴሎኖክስ የሚሰኝ ኩባንያም በዚሁ ኦጋዴን አካባቢ ሦ ስት ብሎኮች እንዲሁም በተመሳሳይ አካባቢ ሳውዝ ዌ ስት ኢነርጂ የተባለ የሆንግ ኮንግ ኩባንያ በቅድመ ቁፋሮ ላይ ሲገኝ በተመሳሳይ በጋምቤላ ክልልም ሥራ ጀምሮል፡፡ እንዲሁም ታሎ ኦይል በደቡብ ኦሞ፣ የካናዳው አፍሪካ ኦይል ኮርፖሬሽን በስምጥ ሸለቆ ከዝዋይ እስከ አርባ ምንጭ ባለው አካባቢ፣ የሩሲያው ጋስፕሮም በአፋር ክልል ገዋኔ አካባቢ የፍለጋ ሥራ እያከናወኑ እንደሆኑ ገልፀዋል፡፡ 178

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ሳውዝ ዌ ስት ሆልዲንግ የተባለ ግዙፍ የኢንቨስትመንት ቡድን መስራች የሆኑት አቶ ቴዎድሮስ አሸናፊ ይባላሉ፡፡ ባለሃብቱ በተለያዩ የቢዝነስ ሥራዎች ላይ የተሰማሩ የህወኃት/ ኢፈርት የቢዝነስ ሽርካ ለመሆናቸው ‹‹የመንግስት ልማት ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ኤጀንሲ›› ከዴሬክተር ጀነራል አሰፋ አብርሃ የደርግን መንግሥታዊ ዘርፍ ወደ ህወኃት/ኢህአዲግ የፓርቲዎች መንግስታዊ ዘርፍነት በማዘዋወር ሳውዝ ዌ ስት ሆልዲንግ የሃገሪቱን ምጣኔ ኃብት በማዕድን፣በሚኒራል ውኃና በሆቴል ዘርፍ አገልግሎት፣እንዲቆጣጠር አድርገዋል፡፡ ሳውዝ ዌ ስት ሆልዲንግ ከፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ በርካሽ ዋጋ ከተሸጠላቸው ድርጅቶች ውስጥ፡- • ሳውዝ ዌ ስት ኢነርጂ፣ በነዳጅ ፍለጋ ሥራ ላይ የተሰማራ ኩባንያ ሲሆን፣ በሶማሌ ክልል በኦጋዴንና በጋምቤላ ክልል የነዳጅ ፍለጋ ፕሮጀክቶች በመምራት ላይ ይገኛል፡፡ ለነዳጅና ጋዝ ፍለጋ የተረከቡት ምሥራቃዊው የአገሪቱ ክፍል በሃገሪቱ ከፍተኛ የነዳጅና ጋዝ ክምችት አለው ተብሎ ይታመናል፡፡ • የጋምቤላ ኢትዮጵያ ሆቴል፣ ሳውዝ ዌ ስት ፒኤልሲ ባለቤት አቶ ቴዋድሮስ አሸናፊ ከመንግሥት የልማት ድርጅቶች ሚኒስቴር በ3,750,000 ሚሊዮን ብር በ21/7/2005ዓ/ም ገዝተውታል፡፡ • በአምቦ ውኃ ማዕድን በ19,782,807 ሚሊዩን ዶላር ተሸጠ፣ የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ሚኒስቴር አቶ በየነ ገብረ መስቀልና ሳውዝ ዌ ስት ዴቨሎፕመንት አቶ ቴዋድሮስ አሸናፊ ተፈራርመዋል፡፡ መንግሥት በአምቦ ማዕድን ውኃ አክሲዮን ማሕበር ያለውን የ33 በመቶ የአክሲዩን ድርሻ ለአምቦ ኢንተርናሽናል ሆልዲንግ ሊሚትድ በሚል ስያሜ ለሚታወቅ ሳብ ሚለር ከተባለው የደቡብ አፍሪካ ኩባንያ ጋር ተጣምረው ገዝተዋል፡፡ • ሳውዝ ዌ ስት ሆልዲንግ ሁለት የኮካኮላ ፋብሪካዎች ከኢስት አፍሪካን ቦትሊንግ፣ የተሸጠበት ዋጋ 64,030,000 ሚሊዩን ብር ጋር ተጣምረው በ5/15/95 ዓ/ም ገዝተዋል፡፡ • በኢትዮጵያ ትምባሆ ሞኖፓል ሌሎች በርካታ ኩባንያዎች ላይ የአክሲዮን ባለድርሻ ናቸው፡፡ ዓመታወ ገቢያቸው ከ50 ሚሊዮን ዶላር በላይ ከሆኑት ኢትዮጵያውያን መኃል አቶ ቴዎድሮስ አሸናፊ፣አቶ ብዙአየሁ ታደሰ፣ አቶ ከተማ ከበደ፣ ወ/ሮ አኪኮ ሥዩምና አቶ በላይነህ ክንዴ ይገ ኙ በታል፡፡ {6} ዳሎል የፖታሽ ማዕድን፣ በአፋር ብሄራዊ ክልል መንግስት ‹‹በአፋር ክልል በደናኪል ረባዳማ ሥፍራ በዳሎል የፖታሽ ማእድን ዓመታዊ ምርት 600,000 ሜትሪክ ቶን ሰልፌት ኦፍ ፖታሽ ለሃገሪቱ ኢኮኖሚ እድገት ትልቅ አስተዋጽኦ ያበረክታል፡፡ የማእድን፣የነዳጅና የተፈጥሮ ጋዝ ሚንስቴር መሠረቱን ካናዳ ባደረገው ለሰርከም ሚኒራልስ ሊሚትድ የሃያ ዓመት የማዕድን ፍቃድ በማግኘት፣ በ2.7 ቢሊዮን ዶላር መዋለ ንዋይ በማፍሰስ የተመሠረተ መሆኑን በፊርማው ስነስርዓት ላይ ሚንስትሩ ሞቱማ መካሳ ገልፀዋል፡፡ የሰርከም ሚኒራልስ ዋና ስራ አስኪያጅ ብራድ ሚልስ በዓመት 2.75 ሚሊዮን ፖታሽ በውጪ ንግድ ወደ ባህር ማዶ የመላክ እቅድና 1700 ኢትዮጵውያን የሥራ እድል እንደሚፈጥር አረጋግጠዋል፡፡›› 4 ዳሎል አካባቢ የሚገኘው ከፍተኛ መጠን ያለው የፖታሽ ማዕድን ለማልማት ጥናት ሲያካሂድ የቆየው ያራና ሰርኪውም ሪሶርስ የተሰ ኙ ኩባንያዎች ወደ ምርት ይሸጋገራሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ አላና ፖታሽ የተሰኘው የካናዳ ኩባንያ በፖታሽ ምርት ለመሰማራት ከፍተኛ መዋዕለ ንዋይ በማፍሰስ ሰፊ የፍለጋና ምርምር ጥናት ካካሄደ በኃላ ኩባንያው ይዞታውን አሳልፎ ለእስራኤል ኬ ሚካልስ ኩባንያ የሸጠ መሆኑን አስታውቆል፡፡ አይሲኤል የእስራኤል ኩባንያ፡- አይሲኤል በዳሎል የፖታሽ ማዕድን ማውጫ፣ ሦ ስት የማዳበሪያ ፋብሪካዎች ከአንድ ቢሊዩን ዶላር በላይ በሆነ ወጪ ለመገንባት አቅዶ ሲንቀሳቀስ ቆይቶል፡፡ ፕሮጀክቱ ለአገሪቱ በአመት 300 ሚሊዩን ዶላር የውጪ ምንዛሪና ለ3000 ዜጎች የሥራ ዕድል እንደሚፈጥር ታቅዶ ነበር፡፡ አይሲኤል ህዳር 1 ቀን 2009 ዓ/ም ለማዕድን፣ ፒትሮሊየምና የተፈጥሮ ጋዝ ሚኒስቴር በፅፈው ደብዳቤ የፖታሽ ፕሮጀክቱን ሚኒስትሩ እንዲረከበው አመልክቶል፡፡ በመስክ የሚገ ኙ ማሽኖች፣መሣሪያዎችና ሌሎች የተለያዩ የኩባንያው ንብረቶች ለዝርፊያና ለስርቆት መዳረጋቸውን፣ የባንክ ሂሳቦቹ በመታገዳቸው ምክንያት ለሠራተኞችና ለኮንትራክተሮች ክፍያ መፈፀም ተስኖት እንደነበር ጠቁሞ፣ በዚህም ምክንያት የካሣ ጥያቄ ሊመጣበት እንደሚችልና ለዚህም ለጠፋ ንብረቶቹ ሙሉ በሙሉ መንግሥትን ተጠያቂ አድርጎል ነበር፡፡ በኤሲኤል ደብዳቤ መሠረት ኩባንያው ወደ ዓለም ዐ ቀፍ ፍርድ ቤት ለመሄድ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን ምንጮች ይናገራሉ፡፡በአፋር ክልል የፖታሽ ማእድን ልማት ላይ መሠረተ ልማት በማስፋፋት የአገሪቱ የመንገድ ደረጃ ከ58 ቶን በላይ መሸከም አቅም በ78 ቶን የመሸከም አቅም እንዲኖረው ተደርጎ እየተሠራ ይገኛል፡፡ 179

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA {7} በርሃሌ የጨው ፋበሪካ፤ ከአዲስ አበባ 890 ኪሎ ሜትር ሰሜን ምሥራቅ በአፋር ብሄራዊ ክልል መንግስት የምትገኘው በርሃሌ ‹‹በማዕድን ሚኒስቴርና በኢትዮጵያ ኬ ሚካል ሶሳይቲ የተሠራ ጥናት በደናክል ዝቅተኛ ቦታ 100 ካሬ ሜትር መሬት በጨው የተሸፈነ እንደሆነ ያሳያል፡፡ የአሞሌ ጨው ክምችቱ አንድ ቢሊዮን ቶን እንደሚገመት፣ ይህም ከዓለም ትልቁ የጨው ክምችት እንደሆነ ጥናቱ ይጠቁማል፡፡ ጥናቱ የአሞሌ ጨው ጥራት ያለው መሆኑን ገልፆ፣ ለምግብነት ለማዋል ግን በፋብሪካ ሊቀነባበር እንደሚገባ ይጠቁማል፡፡›› 5 ይህ ከፍተኛ መጠን ያለው የጨው ክምችት በአገር ውስጥ እያለ አገሪቱ አሁንም ጨው በውጭ ምንዛሪ እንደምታስገባ ይታወቃል፡፡ በበርሃሌ ሐመደላህ ሙቀቱ እስከ 50 ዲግሪ ሴንቲግሬድ በሚደርስ ቃጠሎ የአፋር ነዋሪዎች የእጅ መሣሪያዎች በመጠቀም ባህላዊ አሞሌ ጨው በማምረት ሥራ ተሰማርተው፣ ያመረቱትን አሞሌ ጨው በግመሎቻቸው ጭነው ከ60 እስከ 100 ኪሎ ሜትር በእግራቸው ተጉዘው እየሸጡ በመጠቀም ህይወታቸውን ይመራሉ፡፡ {ሀ} የአፋር የጨው ማቀነባበሪና ማምረቻ ኃ/የ/ግ/ማ፣ ባለሃብቱ አቶ ሰኢድ ያሲን 51 በመቶና በካባዳ ጨው አምራ ቾ ች 49 በመቶ ለተቆቆመው የአፋር የጨው ማቀነባበሪና ማምረቻ ኃ/የ/ግ/ማ በቅርቡ የመሠረት ድንጋይ ተጣለ፡፡ በመጋቢት 13 ቀን 2009 ዓ/ም የኢትዮጵያ ምግብ፣ መድኃኒትና ጤና ክብካቤ አስተዳደርና ቁጥጥር ባለሥልጣን ፋብሪካውን ምንም ዓይነት ምርት ከማምረትም ሆነ ወደ ገበያ ከማሠራጨት አገደው፡፡ እንዲሁም የብቃት ማረጋገጫ ፍቃድም ተከለከለ፡፡ በባለ ኃብቶቹ ማሃከልም አለመግባባት ተከተለ፡፡ {ለ} የአፋር ጨው ማምረቻ አክሲዮን ማህበር ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ሃብቱ ሐጎስን፣እስካሁን ከጨው አምራ ቾ ች የሚቀበለውን ጥሬ የጨው ምርት የሚያቀነባብረውና አዮዲን የሚረጨው በ1998 ዓ/ም 83 በመቶ የመንግሥት ልማት በሆነው ማዕድን ኮርፖሬሽንና 17 በመቶ ደግሞ የኢፈርት ድርጅት የሆነው ኢዛና በጋራ ያቆቆሙት የአፋር ጨው ማምረቻ አክሲን ማህበር ማሽን በኮሚሽን በመከራየት መሆኑ ተገልጾል፡፡ በተመሳሳይ ለአፋር ጨው ማምረቻ አክሲዮን ማህበር የኢትዮጵያ ምግብ፣ መድኃኒትና ጤና ክብካቤ አስተዳደርና ቁጥጥር ባለሥልጣን ፋብሪካውን ምንም ዓይነት ምርት ከማምረትም ሆነ ወደ ገበያ ከማሠራጨት አገደው፡፡ እንዲሁም የብቃት ማረጋገጫ ፍቃድም ተከለከለ፡፡ ወያኔ ኢፈርት የአፋር ጨውን ያለ አንዳች ተቀናቃኝ ኃብታቸውን ይዝቃል፣ የብዙ መቶ ሽህ ቶን የጨው ምርታቸውን የገንዘብ ክፍያ አይከፍልም፣ ለሠራተኞች ዝቅተኛ ደሞዝ ይከፍልል፣ ለክልሉም አስፈላጊውን ግብርና ታክስ አይከፍልም፡፡ በቅርቡም በመገናኛ ብሁኃን ተገልፆ ነበር፡፡ {ሐ} ደናክል ኢንዱስትሪያል የግል ኩባንያ፣በበርሃሌ ከተማ አስተዳደር ሃያ ሽህ ካሬ ሜትር ቦታ የተረከበው የቲቲ ኬ ኢንዱስትሪያል ኩባንያ ባለቤት አቶ ሣሙኤል ካሣ ደናክል ኢንዱስትሪያል የጨው ፋብሪካን በ331 ሚሊዮን ብር ወጪ የጨው ማቀነባበሪያ ፋበሪካ በወር 500000 ኩንታል ጨው የማምረት አቅም እንደሚኖረው ከዚህ ውስጥ የኢንዱስትሪ ግብዓት 20 በመቶ፣ የከብቶች መኖ 50 በመቶና ለገበታ ጨው 30 በመቶ ለማምረት የተገነባ ነው፡፡ የአፋር ነዋሪዎች የተመሠረቱ ሦ ስት የጨው አምራች ማህበራት ለፋብሪካው አሞሌ ጨው ለማቅረብ፣ ማሽነሪና የትራንስፖርት ድጋፍ ለማድረግ እንዲሁም ለ250 ስዎች የስራ ዕድል እንደሚፈጥር ባለቤቱ ገልፀዋል፡፡ ደናክል ኢንዱስትሪያል እህት ኩባንያ የሆነው ቲቲ ኬ ኢንዱስትሪያል በ2003 ዓ/ም በ35 ሚሊዩን ብር ካፒታል ተቆቁሞ በገላን ኢንዱስትሪ ዞን የዲተረጀንት ማምረቻ ማለትም የሳሙና፣ ሻም ፑ ና ሌሎች የፅዳት ኬ ሚካሎች በማምረት ላይ ይገኛል፡፡ ኩባንያው ካፒታሉን ወደ 120 ሚሊዩን ብር በማሳደግ በቅርቡ ለሳሙናና ሻም ፑ ማሸጊያ የሚውል ፕላስቲክ ማምረቻ ገንብቶ የሙከራ ምርት ጀምሮል፡፡ የአፋር ጨው ማምረቻ አክሲዮን ማህበራት ያመረቱትን የብዙ መቶ ሽህ ቶን የጨው ምርታቸውን የገንዘብ ክፍያ አይከፍልም፣ ለሠራተኞች ዝቅተኛ ደሞዝ ይከፍልል፣ ለክልሉም አስፈላጊውን ግብርና ታክስ አይከፍልም፡፡ በቅርቡም በመገናኛ ብሁኃን ተገልፆ ነበር፡፡ {8} የሞሮኮ ኦሲፒ ማዳበሪያ ፋብሪካ፣ በሞሮኮ ኦሲፒ ኩባንያ በ3.7 ቢሊዩን ዶላር በድሬዳዋ አስተዳደር ማዳበሪያ ፋብሪካ ለመገንባት ተፈራርሞል፡፡ ኩባንያው ድሬዳዋን ምርጫው ማድረጉ፣ ለጅቡቲ ወደብ ይቀርባልF፣ ከባቡር መስመር አቅርቦትና ለማዳበሪያ ምርት በጥሬ ዕቃነት ለሚያገለግለው የፎስፌት አቅርቦት ጋር በተያያዘ መሆኑን ታውቆል፡፡ ፋብሪካው ሁለት የዩሪያ ማዳበሪያ ማምረቻ አካላት ያሉተ ሲሆን፣ዩሪያ ዩኒት አንድ በተባለው ማምረጫ የአሞኒያ ዩኒትና የካርቦንዳይ ኦክሳይድ ማብላያ ይኖረዋል፡፡ የሞሮኮ ኦሲፒ ኩባንያ፣ማምረቻ በዓመት አንድ ሚሊዩን ቶን ማዳበሪያ ያመርታል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ በተጨማሪም የማደባለቂያና የማሸጊያ ሥፍራው ሌላው የፋብሪካው ሁለተኛ አካል ነው ተብሎል፡፡ በዚህ ስፍራም 50 ኪሎ ግራም ክብደት ያለው ምርት የማሸጊያ አገልግሎት ይሰጣል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ የሞሮኮ ኦሲፒ ኩባንያ፣ ሰማንያ በመቶ የዓለም ገበያን በማዳበሪያ ምርቶች እንደሚሸፍን ይነገርለታል፡፡ 180

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ስብሃት ነጋ፣የወርቅ ዘራፊ ጌታ!!! እድሜ አትገዛበት፣ተምሶል የመቃብርህ ቦታ!!! የአስቸኮይ ጊዜ አዋጅ ይነሳ!!! የህዝብ ልጆች ገዳይ የአግአዚ ጦር ለፍርድ ይቅረቡ!!! የታሰሩት የፖለቲካ እስረኞች ይፈቱ!!! ያለ ኢኮኖሚ ነፃነት የፖለቲካ ነፃነት የለም!!! ‹‹ዳውን ዳውን›› ወያኔ!!!፣ ‹‹ብለድ መኒ›› ማዕድኔ!!! ምንጭ {1} 1 For more information on EITI, visit: www.eiti.org . The Extractive Industries Transparency Initiative Download: EITI _ factsheet-1.jpg (55kb) EITI _ factsheet-2.jpg (92kb) {2} 2 መስከረም 23 ቀን 2008ዓ/ም(በማዕድን ዘርፍ አሠራር ላይ ግልፅነት ለማስፈን አዲስ የህግ ማዕቀፍ ተዘጋጀ ፖርተር ሚያዝያ 8ቀን 2009ዓ/ም) {3} 3 ሳተናው October 29, 2017 10:07 {4} 4(ሪፖርተር ጋዜጣ ጥር 21 ቀን 2009 ዓ/ም) {5} 5(Tigray Regional State, Five Years 2010/11-2014/15, Growth & Transformation Plan, Bureau of Plan and Finance, September 2003 E.C, Mekelle, page 17) {6} 6www.Kefi _ granted _ mining _ licence , www. kefi-minerals.com, Email:info @ kefi- minerals.com {7} 7 ጳ ጉሜ 4 ቀን 2007 ዓ/ም (May 8, 2018)

181

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ‹‹ ›› !!!››

182

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

{21}

የኢኮኖሚ ፖሊሲ፣ የኢትዩጵያ መንግስት የኢኮኖሚ ፖሊሲ መሠረቱ በሃገሪቱ ልዩ ልዩ የኢኮኖሚ ዘርፎች ማለትም በግብርና፣በኢንዱስትሪና የአገልግሎት ዘርፎች ውስጥ አስፈላጊውን የኢኮኖሚ ፖሊሲ በመተግበር ለህዝብ ብልፅግናና ለኢኮኖሚ እድገት የሚሆን ፖሊሲ መንደፍ ነው፡፡ የኢኮኖሚ ፖሊሲው ስርዓት በግብርና ታክስ፣ በመንግሥት በጀት፣ በገንዘብ አቅርቦት፣ የወለድ መጠን፣ እንዲሁም የሠራተኛ /የጉልበት ገበያ፣ ብሄራዊ ኃብትና ሌሎች ኢኮኖሚ ዘርፎች በማበልፀግ እንዲሁም የግሉ ዘርፍ ኢኮኖሚ ከፍተኛውን ሚና እንዲጫወት በማድረግ፣ የመንግስት ጣልቃ ገብነት በተወሰኑ የኢኮኖሚ ዘርፍ በተለይም በማዕድን ዘርፍ (በወርቅ ፣ታንታለም፣ ፖታሽ ወዘተ) በሜጋ ፕሮጀክቶች በኃይድሮ ፓውር፣ በህክምና መድኃኒቶች፣ በስ ፔ ስ ሳይንስ፣ የትራንስፖርት ዘርፍ ማለትም በመንገድ፣ በባቡር መስመር ዝርጋታ፣ በአይሮጵላን ማረፍያ ወዘተ ውስጥ ብቻ እንዲወሰን ማድረግ አስፈላጊ ነበር፡፡ የአንድ አገር መንግሥት የኢኮኖሚ ፖሊሲ፣ዘርፈ ብዙ ፈርጆች በሁለት ሊከፈሉ ይችላሉ፤ እነሱም ፊሲካል ፖሊሲና ሞኒተሪ ፖሊሲ በመባል ይታወቃሉ፡፡

ፊሲካል ፖሊሲ ፤(Fiscal Policy) የኢትዩጵያ መንግስት የግብርና ታክስ እንዲሁም የመንግሥትን ወጪ ሥርዓትን አፈፃፀም ፖሊሲን ያሳያል፡፡ የመንግሥትን ገቢና ወጪና የበጀት ጉድለትና ትርፍ ያሰላል፡፡ የመንግስትና የታክስና የግብር ገቢ አሰባሰብ ሥርዓትና ፖሊሲን እንዲሁም የመንግሥታዊ ዘርፍ ወጪን ይቆጣጠራል፡፡ የህወኃት የጦር አበጋዞች መንግሥትና የብሄራዊ ባንክ ፊሲካል ፖሊሲ፤የግብርና ታክስ ስርዓት ፍትሃዊ ባለመሆኑ ምክንያት በሃገሪቱ ያስከተለውን ህዝባዊ አመፅ መመልከት ብቻ በቂ ነው፡፡

ሞኒተሪ ፖሊሲ፤(Monetary Policy) የኢትዩጵያ መንግስትና ብሄራዊ ባንክ በሃገሪቱ ውስጥ ያለውን የገንዘብ ዝውውር፣ገንዘብ ፍላጎትና አቅርቦት በመቆጣጠር የዋጋ ግሽበት መከላከልና የወለድ መጠን በመወሰን የገንዘብ ሥርዓት የሚቆጣጠርበት ሲሆን ከዓለም ዓቀፍ ኢንስቲቲውሽን ማለትም ከዓለም ዓቀፍ የገንዘብ ድርጅት፣ ከዓለም ባንክ እንዲሁም የሃገራቱን የፖለቲካ፣ ኢኮኖሚና የማህበረሰብ ልማት

183

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ፖሊሲዎች ጋር አዛምዶ መስራት ያካትታል፡፡ ሞኒተሪ ፖሊሲ ከሚያካትታቸው ውስጥ፤የገቢ ፖሊስ፣ የሸቀጣ ሸቀጦችና ምርት የዋጋ ቁጥጥርና የውጪ ምንዛሪ መጠባበቂያ ገንዘብ ክምችትን ያካትታል፡፡

{1} Prior to this proclamation , the ban k carried out dual acti v ities i.e. Commercial ban k ing and central ban k ing. The proclamation raised the ban k' s capital to 10 million Ethiopian D ollars and granted broad administrati v e autonomy and juridical personality. Following the proclamation the National B an k of Ethiopia was entrusted with the following responsibilities: • (To regulate the supply , a v ailability and cost of money and credit.) • (To manage and administer the country ' s international reser v es.) • (To license and super v ise ban k s and hold commercial ban k s reser v es and lend money to them.) • ( To super v ise loans of commercial ban k s and regulate interest rates.) • ( To issue paper money and coins.) • ( To act as an agent of the Go v ernment. • ( To fi x and control the foreign e x change rates.)

1974 () ‹‹ ›› ‹‹ ›› ‹‹ ›› 1975 1976 20 480 34 184 1980

184

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA 65 3633 128 .. ‹‹ ›› ‹‹ ›› ‹‹ ›› 6 60/ 1975 1970 ‹‹ ›› 99/ 1976 158/ 1979 ‹‹ ›› source(The History of Banking and Other Financial Institutions in Ethiopia/ Uploaded by michaelgezae /Download as DOCX, PDF, TXT or read online from Scribd)

/ 1994 በኢትዩጵያ 18 የግል ባንኮች ተፈጥረዋል፡፡ ዓባይ ባንክ፣አዲስ ኢንተርናሽናል ባንክ፣ አዋሽ ባንክ፣ አቢሲኒያ ባንክ፣ ብርሃን ኢንተርኛሽናል ባንክ፣ ቡና ኢንተርናሽናል ባንክ፣ የኦሮሚያ ህብረት ባንክ፣ ዳሽን ባንክ፣ ደቡብ ግሎባል ባንክ፣ እናት ባንክ፣ አንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ፣ ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ፣ ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ፣ ህብረት ባንክ፣ ወጋገን ባንክ፣ዘመን ባንክ፣ የኢትዩጵያ ንግድ ባንክ፣ የኢትዩጵያ ልማት ባንክና የተዋሀደው የኮንስትራክሽንና ቢዝነስ ባንክ ይጠቀሳሉ፡፡ (ሠንጠረዥ አስራ ሁለት) ይመልከቱ

{1} የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ‹‹የኢኮኖሚው ፋይናንስ አቅርቦት ደጀን›› ‹‹የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ኢንዱስትሪው እየተሰፋፋ ነው፡፡… በባንኩ ዘርፍ ኢኮኖሚውን በመደገፍ የአንበሣውን ድርሻ ከሚይዙት ባንኮች የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቀዳሚው ነው፡፡ …ባንኩ ከተመሰረተበት ነሐሴ 23 ቀን 1934 ዓ/ም ጀምሮ እስካሁን ድረስ የሚጠበቅበትን የባንክ አገልግሎት እየሰጠ እንደሚገኝ አቶ ኤፍሬም መኩሪያ ገልፀዋል፡፡ …ባንኩ ሚያዝያ ወር ላይ በ1935 ዓ.ም በሁለት ቅርንጫፎች ሥራውን የጀመረ ቢሆንም ላለፉት 75 ዓመታት ተዳራሽነቱን በማስፋፋት አሁን 1235 ቅርንጫፎች ለህብረተሰቡ የባንክ አገልግሎት የሚሰጥበት ደረጃ ላይ ለመድረስ ችሎል፡፡… በአሁኑም ጊዜም በባንክ ቁጠባ ሂሳብ የከፈቱ ደንበኞች ቁጥር 16.6 ሚሊዮን መድረሱን ገል ጸ ዋል፡፡… ባንኩ የሰጠው የብድርና ቅድመ ክፍያም መጠንም በየጊዜው እያደገ ነው፡፡ በአሁኑ ጊዜም 152.9 ቢሊዮን ብር መድረሱ ተገልጾል፡፡…ባንኩ ሥራ ሲጀምር 185

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA የባንኩ ጠቅላላ ተቀማጭ 100 ሚሊዮን ብር አይበልጥም ነበር፡፡ ሆኖም በየጊዜው በተሠሩ ሥራዎች ተቀማ ጩ ን በከፍተኛ ደረጃ ማሳደግ ችሎል፡፡ ዛሬ ላይ ተቀማ ጩ 382.2 ቢሊዮን ብር ደርሶል፡፡ ይህም ገንዘብ የማቅረብና ኢኮኖሚውን የመደገፍ ሚናውንም በተሸለ መልኩ እንዲወጣ አስችሎታል፡፡ የባንኩ የሠራተኞች ቁጥር ከ40 አይበልጥም ነበር፡፡ አሁን ከ33 365 ሽህ ሠራተኞች የሥራ እድል ፈጥሮል፡፡ ባንኩ በወቅቱ አራዳ ጊዮርጊስ የነበረውን ሕንጻ በመከራየት ሥራ የጀመረ ሲሆን በሂደት የራሱ ህንፃዎች በመገንባት አገልግሎቱን በማስፋፋት በአዲስ አባባና በክልል ከተሞች በመገንባት የተደራሽ ጉዞውን ቀጥሎል፡፡…የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአሁኑ ጊዜ 495.4 ቢሊዮን ብር ጠቅላላ ብር አለው፡፡›› 3

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፣ የኢትዮጵያ ልማት ባንክና የቤቶችና ቁጠባ ባንከ በቀጭኑ ሽቦ ቀጭን የወያኔ ትዕዛዝ ለእከሌ 20፣ ለእከሊት 40 ሚሊዮን ብር፣ አንድ ቢሊዮን ብር አበደረው!!!! በኢንኩቤተር ውስጥ የገባ እንቁላል እንኮን ሃያ አንድ ቀናት ጠብቆ ነው ጫ ጩ ት ሆኖ የሚፈለፈለው፡፡ የኛዎቹ ሚሊየነሮችና ቢሊየነሮች ደግሞ ሽበጥ ተጫምተው፣ ቁምጣ ታጥቀው፣ ቦንብ አገልድመው፣ ክላሸን አንግተው፣ አህያ እየነዱ ሲመጡ ቤት ለእንቦሳ አልናቸው፡፡ በሃገራችን 95 በመቶ የደሃ ልጆች ነን፡፡ እነዚህ ሃብታሞች በእርሻ ግብር፣ በማኑፋክቸሪንግና በአገልግሎት ዘርፎች ተሠማርተው ምርት አምርተው ሃብት አላፈሩም፡፡ በግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ዘመን ባለ ጸ ጎችን እርሻና ፋብሪካዎች፣ ደርግ ሃብታቸውን ወረሳቸው፣ ወያኔ ደግሞ ያን ሃብት ነቀላና ተከላ ለእራሱ አደረገ፣ ሁሉም ማስረጃ ተሰድሮ ተሰድሮ ተከማችቶል፡፡ ሁሉም በሚሠራበት መረጃውን ያጠናቅር፣ ሌቦችን ሙሰኞችን ያልታገለ በተባባሪነት ያስጠይቀዋል፡፡ ህግን አለማወቅ ከተጣያቅነት አያድንምና!!! ዛሬማ ‹‹ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጠቅላላ ሀብቱ ግማሽ ትሪሊዮን መድረሱ ተገለፀ፡፡ የባንኩ ሀብት ግማሽ ትሪሊዮን ወይም 495.4 ቢሊዮን ብር በላይ መድረሱ የተገለፀው፣ የባንኩ ኃላፊዎች ህዳር 19 ቀን 2010 ዓ/ም በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ነው፡፡… የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአሁኑ ጊዜ 43 ቢሊዮን ብር ካፒታልና መጠባበቂያ ፣ 152.9 ቢሊዮን ብር ብድርና ቅድሚያ ክፍያዎች፣ 382.2 ቢሊዮን ተቀማጭ ገንዘብ፣ 14.6 ቢሊዮን ብር ትርፍ፣ 16.6 ሚሊዮን ደንበኞች፣ 1589 ኤቲኤም ማሽኖች፣ 1.36 ሚሊዮን የሞባልል ባንኪንግና 6985 የክፍያ መፈፀሚያ ማሽን አሉት፡፡የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የ75 ዓመት የአልማዝ ኢዮቤል ክብረ በዓሉን ያከብራል፡፡›4 ጉድና ጅራት ከሆላ ነው እንዲሉ የባንኮች ብድር አሰጣጥ ፍትሃዊነትና እኩልነት ለክልሎች ፣ ለተለያዮ ኢኮኖሚ ዘርፎች፣ለመንግሥታዊና የግል ዘርፍ፣ ለፓርቲ የንግድ ድርጅቶች የ27 አመታት የጨለማ ዘመን ታሪክ ያወጣዋል ለዚህ ሆድ አደር የወያኔ ተገዥ አቶ ተክለወልድ አጥናፉ፣ ምክትል ተገዥ አቶ ዮሐንስ አያሌው፣ አቶ በቃሉ ዘለቀ እና የኢትዩጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ጳጳ ስ፣ በኢትዮጵያ የባንክ ፋይናንሻል ዘርፍ ታሪክ የማይረሳው የሃገር ክህደት ፈፅመዋል፡፡ የሃገር ክህደት አንድ ቀን ያስጠይቃል! ልጆቻችሁ ይጠይቆችኃል!

{1} 30 2015 303.2 • 2009 2015 409 837 • 2015 114 • 2009 913 2015 2,016

186

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA • - 2015 241.7 (Legal Reser v e) 4.4 (Total assets) 242.7 2014 • (Re v enue) 9.9 2014 • (Total e q uity)10.7 2014 • The Commercial B an k of Ethiopia (C B E) is the largest commercial B an k in Ethiopia .As of june 2015 , it had about 303.6 billion B irr in assets and held appro x imately 67 % deposits and about 53 % of all ban k loans in the country. The ban k has around 22 , 908 employees. Its o v er 1000 + branches .1014 branches 2016. Total assets total e q uity.

Financial M ar k et 73 64

"M oody ' s is also concerned about " the high concentration of the ban k ing sector and the dominance of the three major state-owned ban k s , which hold 73 percent of the total assets of the country - 63 percent for the Commercial B an k of Ethiopia alone. "

• 2015 1.3 • 30 2015 303 ( 3 2009/ 2) • 23

ቁጠባና በኢንቨስትመንት ፤‹‹አንደኛው በቁጠባና በኢንቨስትመንት መካከል ያለው ከፍተኛ ክፍተት ሲሆን፤ ማለትም በቁጠባና ኢንቨስትመንት መካከል ያለውን ክፍተት ለማጥበበብ የቁጠባ ዘዴዎችን በመጠበቅ ለኢንቨስትመንት የሚያስፈልገውን ገንዘብ ማሞላት የመንግሥት እቅድ ቢሆንም፣ ኢኮኖሚው ከሚፈልገው የገንዘብ አቅርቦት አኮያ በባንኮች በኩል የሚሰበሰበው ተቀማጭ ገንዘብ የሚጠበቀውን ያህል ሊሆን አልቻለም፡፡ በመጪዎቹ ጥቂት ዓመታት ውስጥ ከጠቅላላ ኢኮኖሚው ውስጥ እስከ 25 በመቶ የሚደርሰውን መጠን በቁጠባ መልክ ማሰባሰብ ከተቻለ ትልቅ ዕርምጃ እንደሆነ ገል ጸ ዋል፡፡ በ2009 ዓ/ም ይፋ ከተደረገው የብሔራዊ ባንክ መረጃ ለመረዳት እንደሚቻለው በአገሪቱ የተሰበሰበው የተቀማች ገንዘብ መጠን 500 ቢሊዮን ብር ገደማ ሲሆን ፣ የኢንቨስትመንት መጠን 590 ቢሊዮን ብር 187

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ገደማ ነው፡፡በመሆኑም አገራዊ የቁጠባ መጠን ከኢኮኖሚው ውስጥ የ32 በመቶ ድርሻ ሲኖረው ኢንቨስትመንት ወይም ካፒታሉ ወደ 40 በመቶ ገደማ ይይዛል፡፡ በዚህም የተነሳም በቁጠባና በኢንቨስትመንት መካከል እስከ 7 በመቶ የሚጠጋ ክፍተት ይታያል፤ ወይም የቁጠባው መጠን ከኢንቨስትመንቱ 7 በመቶ ያነሰ ሆኖ ይታያል፡፡ አገራዊ የቁጠባ መጠን ከፍ ለማድረግ፡ ባንኮች የቅርንጫፍ ብዛታቸውን መጨመር 4000 መድረሳቸውን ተገልፆል፤የግል ድርጅት ሠራተኞች የጡረታ ፈንድ መቆቆሙም ለቁጠባ መስፋፋት አንደኛው ተጠቃስ እርምጃ ነው፡፡ እንዲሁም ትልቁን ድርሻ የያዘው የ27 በመቶ የቦንድ ግዥ መመሪያዋነኛ ው የቁጠባ ምንጭ ነው፡፡በየወሩ ባንኮች ለብሄራዊ ባንክ ገቢ የሚያደርጉት የገንዘብ መጠን እስካለፈው ሁለት አመት 69 ቢሊዮን ብር እንዳስመዘገቡና ይህም ከመካከለኛ እስከ ረዥም ጊዜ የሚወሰዱ ፕሮጀክቶችን ፋይናንስ ለማድረግ እንዳገዘ፣ በአሁኑ ወቅትም ለእነዚህ ፕሮጀክቶች የሚውለው ገንዘብ ከ11 በመቶ ወደ 21 በመቶ እንዳደገ ገል ጸ ዋል፡፡››

ሀብትና ዕዳ ፤ ሁለተኛው ደግሞ በአገሪቱ ሀብትና ዕዳ መካከል የሚታየው ክፍተት ነው፡፡ አገሪቱ ያላት የፋይናንስ ሀብትና እዳ ላይ የሚታየው ክፍተት ግን ሌላኛው ወሳኝ ፈተና እንደሆነ አብራርተዋል፡፡ ከፋይናንስ ሀብት አኮ በተለይ የቁጠባ መጠን በአብዛኛው የሚሰበሰበው በባንኮች ቢሆንም፣መንግሥት ለሚፈልጋቸውና ቅድሚያ ለሚሰጣቸው የኢንቨስትመንት መሰኮች የሚውል የገንዘብ መጠን ባለመሆኑ ሌሎች የቁጠባ መጠንኑን ሊያሳድጉ የሚችሉ ዕርምጃዎችን ለመውስድ ባንኩ ተገዶል፡፡››

{2} () (10-90 20-80 40-60) • 12.2 () 445724 • 6.9 • ………

188

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ( ) 2.2 611 25 1.7 35 65 65 65 1.7

{3} 4.27 200 12 188 ‹‹ ›› 113 80 800 2008 2009 / 20 / 2002 / /

189

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA (ሠንጠረዥ አስራ ሦ ስት) ይመልከቱ 2002 / 2 - / 190 (ሠንጠረዥ አስራ አራት) ይመልከቱ 4 - 244 4.27

( ) Ethiopian Official E x change Rate D e v aluation and Hundered thousand B irr D omistic sa v ing V alue set by the year 1991 in Commercial B an k of Ethiopia. (Assume that interest rate is Constant) Sa v ing D eposit was 100 , 000 B irr = 48 , 309 US D$ in1991)

Y ear 199 199 199 199 199 199 199 199 199 200 200 200 1 2 3 4 5 6 7 8 9 0 1 2 US D$ 2.0 5.0 5.0 5.0 5.8 5.8 5.8 5.8 5.8 8.1 8.1 8.1 =B irr 7 0 0 0 8 8 8 8 8 5 5 5 Sa v ing 48 , 20 , 20 , 20 , 17 , 17 , 17 , 17 , 17 , 12 , 12 , 12 , D epos 309 000 000 000 007 007 007 007 007 270 270 270 it

2007 178.6 8.2 8.2 45 68 2008 223.3 11.903 2007/ 3,703 ,000 ,000

190

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA 2009 274.3 13.9

( ) 2007 178.6 8.2 4.6 2008 223.3 11.903 5.3 2009 274.3 13.9 5.1 2011 19.9 2014 27 2011 20.9 2014 42.0 2016/17 2009 / 2008/ 1 350

Y ear 2011 2012 2013 2014 2015 E x ternal D ebt(%of 19.9 22.1 22.6 27.0 G D P) Public D ebt (%Of G D P ) 20.9 21.6 22.3 42.0 E x ternal D ebt (%of G D P) 2011(19.9) , 2012(22.1) , 2013(22.6)2014(27.0) , 2015(-) PU B LIC D E B T(%OF G D P)2011(20.9)2012(21.6)2013(22.3)

{6} 16 0.6 4 2.0 9 2 3.8 4.7 5..0 4

191

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA 40 33 40 13.2 !!! (Real G D P)

ልማት ባንክ የአምስት ዓመታት የሥራ እንቅስቃሴውንና አሁን በማድረግ ላይ ያለውን ለውጥ አስመልክቶ የባንኩ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ዓርብ መስከረም 18 ቀን 2011 ዓ.ም. በሰጡት መግለጫ፣ የባንኩ የተበላሸ የብድር መጠን አሁንም እያደገ መምጣቱን ተናግረዋል፡፡

የባንኩን የተበላሸ የብድር መጠን ከሚያሳየው የአምስት ዓመታት አኃዛዊ መረጃ መገንዘብ እንደተቻለው፣ በ2006 ዓ.ም. የተበላሸ የብድር መጠኑ አሥር በመቶ ብቻ ነበር፡፡ ይህም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የባንኮች የተበላሸ የብድር መጠን ከአምስት በመቶ መብለጥ የለበትም ከሚለው አንፃር ሲታይ በእጥፍ የጨመረ ነው፡፡ በ2007 ዓ.ም. 12.5 በመቶ የነበረው የተበላሸ የብድር መጠን በ2008 ዓ.ም. ወደ 17.7 በመቶ አድ ጓ ል፡፡ በ2009 ዓ.ም. የተበላሸ የብድር መጠኑ ወደ 25 በመቶ በማሻቀብ በከፍተኛ መጠን መጨመሩን ያመላክታል፡፡ በ2009 ዓ.ም. ባንኩ ያስመዘገበው የተበላሸ የብድር መጠን በአገሪቱ የባንክ ኢንዱስትሪ ውስጥ ያልታየ ከፍተኛው መሆኑ መገለ ጹ አይዘነጋም፡፡ በ2010 ዓ.ም. ደግሞ ከየትኛውም ጊዜ በበለጠ የተበላሸ ብድር መጠኑ ጨምሮ 39.4 በመቶ ደር ሷ ል፡፡ ይህም በአሁኑ ወቅት ከአገሪቱ ባንኮች የተበላሸ ብድር አ ኳ ያ ሲታይ እጅግ የሰፋ ልዩነት አለው፡፡ መረጃዎች እንደሚያሳዩት በ2010 ዓ.ም. አሥራ ስድስቱ የግል ባንኮች አማካይ የተበላሸ የብድር መጠናቸው ከአምስት በመቶ በታች ነው፡፡ የልማት ባንክ የተበላሸ ብድር 40 በመቶ መድረሱ ከፍተኛ የሆነ ልዩነት ያሳያል፡፡ ይህ መጠን ባንኩ ያበደረውን ገንዘብ ለማስመለስ የገጠመውን ችግር የሚያመላክት ሲሆን፣ አብዛኛው ብድርም ስለመመለሱ አጠራጣሪ መሆኑን ያመላክታል፡፡ የባንኩ ከፍተኛ የተበላሸ የብድር መጠን በተለይ ባለፉት ሦ ስት ዓመታት እያደገ መምጣቱ አሳሳቢ እንደሆነ ሲገለጽ የቆየ ሲሆን፣ ክፍተቱ ከመጥበብ ይልቅ እየጨመረ ለመምጣቱ የባንኩ ሥራ ኃላፊዎች የሚጠቅ ሷ ቸው ምክንያቶች አሉ፡፡ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ 20ቢሊየን ብር ብድር የተበላሸና የማይመለስ ሆ ኗ ል September 30, 2018 10:48 pm by Editor 1 Comment

192

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ያለፈው አርብ መስከረም 18፤2011ዓም የባንኩን ሁኔታ አስመልክቶ ከፍተኛ ኃላፊዎቹ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ እንደተገለ ጸ ው ባንኩ ባለፉት አምስት ተከታታይ ዓመታት ካበደረው 40በመቶ የሚሆነው የተበላሸ ብድር መሆኑን ተናግረዋል ። ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ ከባንኩ መረጃ አቀባዮች ባገኘው መረጃ መሠረት በሁለት ዓመታት ብቻ ባንኩ ለባለሃብቶች አበድሮ የተበላሸው ብድር መጠን 6.37 ቢሊየን ብር መድረሱን ለማወቅ ተች ሏ ል ። ይህም ካለፉት አምስት ዓመታት የተበላሸ ብድር ጋር ሲነጻ ጸ ር በከፍተኛ መጠን ያደገ ሲሆን በአምስቱ ዓመታት በድምሩ ወደ 20ቢሊዮን የሚጠጋ ብር የተበላሸ ብድር ሆ ኗ ል ። የኃላፊዎቹን መግለጫ የተከታተለው ሪፖርተር እንደዘገበው “በ2007 ዓ.ም. 12.5 በመቶ የነበረው የተበላሸ የብድር መጠን በ2008 ዓ.ም. ወደ 17.7 በመቶ አድ ጓ ል ። በ2009 ዓ.ም. የተበላሸ የብድር መጠኑ ወደ 25 በመቶ በማሻቀብ በከፍተኛ መጠን መጨመሩን ያመላክታል ። በ2009 ዓ.ም. ባንኩ ያስመዘገበው የተበላሸ የብድር መጠን በአገሪቱ የባንክ ኢንዱስትሪ ውስጥ ያልታየ ከፍተኛው መሆኑ መገለ ጹ አይዘነጋም ። በ2010 ዓ.ም. ደግሞ ከየትኛውም ጊዜ በበለጠ የተበላሸ ብድር መጠኑ ጨምሮ 39.4 በመቶ ደር ሷ ል ። ይህም በአሁኑ ወቅት ከአገሪቱ ባንኮች የተበላሸ ብድር አ ኳ ያ ሲታይ እጅግ የሰፋ ልዩነት አለው ። “መረጃዎች እንደሚያሳዩት በ2010 ዓ.ም. አሥራ ስድስቱ የግል ባንኮች አማካይ የተበላሸ የብድር መጠናቸው ከአምስት በመቶ በታች ነው ። የልማት ባንክ የተበላሸ ብድር 40 በመቶ መድረሱ ከፍተኛ የሆነ ልዩነት ያሳያል ። ይህ መጠን ባንኩ ያበደረውን ገንዘብ ለማስመለስ የገጠመውን ችግር የሚያመላክት ሲሆን፣ አብዛኛው ብድርም ስለመመለሱ አጠራጣሪ መሆኑን ያመላክታል ። ” ዳዊት ታዬ ያቀናበረው የዘገባው ሙሉ ቃል ከዚህ በታች እንደሚከተለው ሰፍ ሯ ል፤ የባንኩን የተበላሸ የብድር መጠን ከሚያሳየው የአምስት ዓመታት አኃዛዊ መረጃ መገንዘብ እንደተቻለው፣ በ2006 ዓ.ም. የተበላሸ የብድር መጠኑ አሥር በመቶ ብቻ ነበር ። ይህም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የባንኮች የተበላሸ የብድር መጠን ከአምስት በመቶ መብለጥ የለበትም ከሚለው አንፃር ሲታይ በእጥፍ የጨመረ ነው ። በ2007 ዓ.ም. 12.5 በመቶ የነበረው የተበላሸ የብድር መጠን በ2008 ዓ.ም. ወደ 17.7 በመቶ አድ ጓ ል ። በ2009 ዓ.ም. የተበላሸ የብድር መጠኑ ወደ 25 በመቶ በማሻቀብ በከፍተኛ መጠን መጨመሩን ያመላክታል ። በ2009 ዓ.ም. ባንኩ ያስመዘገበው የተበላሸ የብድር መጠን በአገሪቱ የባንክ ኢንዱስትሪ ውስጥ ያልታየ ከፍተኛው መሆኑ መገለ ጹ አይዘነጋም ። በ2010 ዓ.ም. ደግሞ ከየትኛውም ጊዜ በበለጠ የተበላሸ ብድር መጠኑ ጨምሮ 39.4 በመቶ ደር ሷ ል ። ይህም በአሁኑ ወቅት ከአገሪቱ ባንኮች የተበላሸ ብድር አ ኳ ያ ሲታይ እጅግ የሰፋ ልዩነት አለው ። መረጃዎች እንደሚያሳዩት በ2010 ዓ.ም. አሥራ ስድስቱ የግል ባንኮች አማካይ የተበላሸ የብድር መጠናቸው ከአምስት በመቶ በታች ነው ። የልማት ባንክ የተበላሸ ብድር 40 በመቶ መድረሱ ከፍተኛ የሆነ ልዩነት ያሳያል ። ይህ መጠን ባንኩ ያበደረውን ገንዘብ ለማስመለስ የገጠመውን ችግር የሚያመላክት ሲሆን፣ አብዛኛው ብድርም ስለመመለሱ አጠራጣሪ መሆኑን ያመላክታል ። የባንኩ ከፍተኛ የተበላሸ የብድር መጠን በተለይ ባለፉት ሦ ስት ዓመታት እያደገ መምጣቱ አሳሳቢ እንደሆነ ሲገለጽ የቆየ ሲሆን፣ ክፍተቱ ከመጥበብ ይልቅ እየጨመረ ለመምጣቱ የባንኩ ሥራ ኃላፊዎች የሚጠቅ ሷ ቸው ምክንያቶች አሉ ። -

- Illegal Ethiopian Capital Flight 27 - 1991 2010 / 15 , 903.2 193

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA - (Real G D P)

!!! 2003 / 680 2800 3900 1600 3900 2014 18000 20 / / 5 17 194

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA 3 9 õõ

• 2013 (868) (832) (1700) (93.8 ) 1 55 , 176 2013 (93.8 ) 10 10.7 89.3 • 2015 - 99 , 465 , 819 33 , 155 0.03 !!! !! 99 , 465 , 819 950 1 !!! ‹‹ 22 195

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ( 100 22 ) 32 48 600 30 ›› 4 Reflecting the pre v alence of po v erty in the region , data suggest that not more than 20 percent of adult Africans ha v e a ban k account , compared to between 30 percent and 50 percent in other de v eloping regions. This can be attributed in part to high fees , low ban k branch penetration and the e x tensi v e documentation re q uirements for opening an account.

በኢትዩጵያ ለባንኮች ኮንስትራክሽን ጠቅላል ወጪ 15,733 ቢሊዩን ብር እንደሆነ ይገመታል፡፡ የኢትዩጵያ ህዝብ ከ10 እሰከ 20 በመቶ ብቻ ከባንክ ጋር ግን ኙ ነት በሚያደርጉበት አገር 15 ቢሊዩን 733 ሚሊዩን ብር ለህንፃ ግንባታ ከማዋል ለሰው ኃይል ልማት ማለትም ህብረተሰቡ የቁጠባ ባህል እንዲያዳብር፣ የባንክ ጥቅምን፣የመድህን ዋስትና ጥቅምን በማስተማር የሰውን ህሊና አስቀድሞ መቀየር ያስፈልጋል፣ ሰማይ ጠቀስ የባንክ ፎቆች ከመገንባት ይልቅ በሃገሪቱ ውስጥ ትንንሽ ቅርንጫፍ ባንኮችን ማስፋፋት የባንክ ተደራሽነትን ለማብዛት የተሸለ ይሆናል፡፡ የህወኃት የጦር አበጋዞች መንግሥት በአዲስ አበባና በክልል ከተሞች ሰማይ ጠቀስ ፎቆች እንዲገነቡ ባለፀጋዎቹን ይገፋፋል፣ የፎቅ ግንባታ ለቢሮና ለመኖሪያ ኪራይ ከመሆን በስተቀር ግዜያዊ የሥራ ዕድል ከመፍጠር ባሻገር ጠቀሜታው ዝቅተኛ ነው፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ በየቦታው የሚከራይ ቢሮ ወዘተ ተለጥፎ ማየት አሥር ዓመታት በላይ አሳልፎል፡፡ ማለትም የፎቅ ግንባታው አቅርቦት ከፍላጎቱ ስለበለጠ የፎቅ ግንባታ ገቢ በማሽቆልቆል ላይ ይገኛል፡፡ መንግሥት የከተማ ነዋሪዎችን ንብረት ለመንጠቅ ከአራት እስከ አስር ፎቅ ካልሰራችሁ ተነሱ በማለት በመሬት ነጠቃና ሽያጭ ንግድ ተጠምዶል፡፡ እንደ መንግሥት ባለኃብቶቹን በግብርና፣ በማኑፋክቸሪንግና አገልግሎት ዘርፎች መዋለ-ንዋያቸውን እንዲያፈሱ፣ኢንቨስት እንዲያደርጉ አያማክርም፡፡ የወያኔ መንግሥት የተንሸዋረረ ኢንቨስትመንት ፖሊሲ ምክንያት፣ ኢንቨስትመንቱ አዲስ ምርትና እሴት የማይፈጥር፣ የሥራ ዕድል የማይከፍት፣ የውጭ ምንዛሪ የማያስገኝ፣ በከተማና ገጠር ነዋሪዎች ማኃል የኃብት ክፍፍልን የሚያሰፋ ለመሆን በቅቶል፡፡ በትግራይ ከተማ ነዋሪዎች የ ሦ ስተኛው ዓለምና የአፓርታይድ መንደሮች ብለው የሰየሞቸው ከተሞች አሉ፡፡ በአዲስ አበባ፣ በባህር ዳር፣ በሃዋሳ፣ ህዝቡ የሰየማቸው፣ የሙስና መንደሮች፣ ኮንዶሚኒየም ቤቶችን ደሃ ማቆር፣ ቆ ሼ መንደር፣ የጎዳና ተዳዳሪ ሠፈር ወዘተ የሚባሉ በህብረተሰቡ ላይ የሃብታምና ደሃ መንደሮች በሰዎች ህሊና የስነ-ልቦና ቀውስ እየፈጠረ መሆኑን ምሁራን በጥናት አረጋግጠዋል፡፡ በከተማውና ገጠሩ ህዝብ የህይወት ትስስር ድርና ማግ የነበሩ የማህበራዊ ኑሮ እሴቶች እድር፣ እቁብ፣ ማህበር፣ ፅዋ መጠጣት፣ወዘተ የደስታና የሃዘን ጊዜት መገናኛ የነበሩ እሴቶች በሙሉ በማጥፋት ላይ ይገኛሉ፡፡ ወያኔ ለዘመናት አብሮ የኖረውን ህዝቡ በማፈናቀልና በተለያዩ ቦታ ህዝቡን በማስፈር ምህበራዊ ኑሮን አናግቶል፡፡ የጡብና አዳፍኔ ዘመን ዘር አፈራሽ ባንኮች!!! የኢትዩጵያ ባንኮችና ኢንሹራንሶች የማን ኃብት ናቸው ??? {1} ዘመን ባንክ፣ ባለ 34 ወለል ፎቅ የግንባታው ወጪ 1.23 ቢሊዩን ብር ኮንትራክተር፤ ውዩ ኩባንያ የቻይና ካንፓኒ የሕንፃ ኮንስትራክሽን ተቋራጮች በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ በሰንጋ ተራ አካባቢ በመገንባት ላይ ይገኛሉ፡፡ {2} ሕብረት ባንክ፣ ባለ 32 ፎቅ ወለል ያለውን የግንባታው ወጪ 1.5 ቢሊዩን ብር ኮንትራክተር፤የቻይና የሕንፃ ኮንስትራክሽን ተቋራጮች በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ በሰንጋ ተራ አካባቢ በመገንባት ላይ ይገኛሉ፡፡ {3} ወጋገን ባንክ፣ ባለ 23 ፎቅ የግንባታው ወጪ 1.0 ቢሊዩን ብር ኮንትራክተር፤የቻይና የሕንፃ ኮንስትራክሽን ተቋራጮች በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ በሰንጋ ተራ አካባቢ በመገንባት ላይ ይገኛሉ፡፡ {4} የኢትዩጵያ ንግድ ባንክ አዲስ ዋና ቢሮ ባለ 46 ወለል ያለው ፎቅ የግንባታው ወጪ በ266.5 ሚሊዩን ዩኤስ ዶላር ወይም 6 ቢሊዩን 129 ሚሊዩን 500 ሽህ ብር ኮንትራክተር፤ የቻይና መንግስት 196

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA የኢንጅነሪንግ ግንባታ ኮርፖሬሽን China State Construction engineering Corporation (CSCEC)፤ በአዲስ አበባ ከተማ በመስራት ላይ ይገኛል፡፡ {5} አዋሽ ባንክ ባለ 18 ፎቅ የግንባታው ወጪ 1.23 ቢሊዩን ብር ኮንትራክተር፣የጣልያኑ ቫርኔሮ የሕንፃ ኮንስትራክሽን ተቋራጮች በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ በሰንጋ ተራ አካባቢ በመገንባት ላይ ይገኛሉ፡፡ እንዲሁም ሌሎች ቅርንጫፍ ባንኮች በአዲስ አበባ ባለ16 እና ባለ11 ፎቆች፣ ደዴሳ ባለ2 ፎቅ፣ጅማ ባለ 6ፎቅ፣ ቢሾፍቱ ባለ 4 ፎቅና፣ ሌላ 10 የባንክ ህንፃዎች፤ {6} አቢሲንያ ባንክ ባለ ፎቅ የግንባታው ወጪ 350 ሚሊዩን ብር ኮንትራክተር ቫርኔሮ የሕንፃ ኮንስትራክሽን ተቋራጮች ሲሰራ፣ በአዲስ አበባ፣ ቦሌ፣ጨፌ፣ሜክሲኮ የግንባታው ወጪ 110 ሚሊዩንና ለመሬት ግዥ 24.5 ሚሊዩን ብር አውጥተዋል እንዲሁም ሃዋሳና ጅማ ቅርንጫፍ ይሰራል {7} አንበሳ ባንክ በአዲስ አበባ ባለ 30 ወለል ፎቅ እንዲሁም ትግራይ ውስጥ ባለ 10 ወለል ፎቅ የግንባታው ወጪ እና የኮንትራክተር ስም አልተገለ ጸ ም፡፡ {8} አባይ ባንክ በአዲስ አበባ ባለ ወለል ፎቅ የግንባታው ወጪ 800 000 000 ሚሊዩን ብር ሲሆን እንዲሁም ባህር ዳር ባለ 10 ወለል ፎቅ የግንባታው ወጪ 4000 ሚሊዩን ብር የኮንትራክተር ስም አልተገለ ጸ ም፡፡ {9} ዳሽን ባንክ አዲስ አበባ ባለ ወለል ፎቅ የግንባታው ወጪ 1.088 ቢሊዩን ብር ኮንትራክተር አልታወቀም፡፡ {10} ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ ለዋና መስሪያ ቤትነት እያስገነባ የሚገኘው ከ30 ወለል ፎቅ በላይ የሆነ ህንፃ 1 ቢሊዩን ብር ይገመታል፡፡ ንብ ባንክ ከዚህ በተጨማሪ ባለ ሰባት ወለል ሕንፃ በ680 ሚሊዩን ብር የጨረታ ዋጋ አራት ኪሎ ከቱሪስት ሆቴል አጠገብ ለቢሮ የሚሆን ህንፃ ገዝቶል፡፡ ጠቅላላ በኢትዩጵያ የሚገ ኙ የመንግሥትና የግል ባንኮች ለዋና መስሪያ ቤትነት እያስገነቡ የሚገኘው አጠቃላይ የግንባታው ወጪ 15 ቢሊዩን 733 ሚሊዩን ብር ይገመታል፡፡ Microfinance institutions (MFIs) and Savings and Credit Cooperatives (SACCOs) should increase their reach to the poor . In 1996, the National Bank of Ethiopia (NBE) developed a prudential regulatory framework for microfinance to supply financial services to the poor. The Microfinance Proclamation 40/1996 opened the possibility for the establishment of deposit-taking MFIs.20 Despite these efforts, in March 2015, there were only 24 MFIs providing financial services. Their penetration ratio is still low, with less than 4 percent of the population being served. Similarly, SACCOs, which are voluntary associations with a purpose to save and lend money to its members, remain small by international standards. Although they are growing in number, their coverage is insignificant relative to the size of the unbanked population.

በ2015 እኤአ በአገሪቱ አሁን ያሉት ሦ ስት ሽህ የባንክ ቅርንጫፎች ተደራሽነታቸው ምን ያህል ነው ቢባል አነስተኛ ነው፡፡ በኢትዩጵያ የሥነ-ህዝብ ቁጥር 99,465,819 ሚሊዩን ሲሆን ለ 33 ,155 ሽህ ህዝብ አንድ የባንክ ቅርንጫፍ ለህብረተሰቡ ተደራሽ ይሆናል ማለት ነው፡፡ ስለዚህ ሰማይ ጠቀስ የባንክ ህንፃዎች ግንባታ ይልቅ የቅርንጫፍ ባንኮች ማስፋፋትና የባንክ ተደራሽነትን ማብዛት የተሸለ ይሆናል፡፡ እንዲሁም ህብረተሰቡን ስለ ባንክ ቁጠባ ባህል እንዲያዳብር የባንክ ሂሳብ ደብተር እንዲይዝ ትምህርት ማስረፅ አስፈላጊ ነው፡፡ ሌላው የሚገርመው ነገር ከ99 ሚሊዩን ህዝብ ውስጥ 950 ሽህ ሰዎች ወይም 1 በመቶ ባለኃብቶች ብቻ ከባንኮች የመበደር መብት አላቸው፡፡ ሰፊው ህዝብ ከባንኮች ውስጥ ገንዘቡን የማስቀመጥ መብት ሲኖረው የመበደር መብት ማስያ ዣ (collateral ) ቤት፣ ቪ ላ፣ ፎቅ፣ መኪና፣ ፋብሪካ፣ እርሻ፣ ሆቴል፣ ወዘተ የሚያሲዘው ንብረት ስለሌለው የመበደር መብት የለውም፡፡

Financial development in Ethiopia should focus particularly on rural areas where the majority of the population resides. In Ethiopia, access to finance is primarily through the banking sector and microfinance institutions (MFIs). There are 18 commercial banks and

197

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA one state-owned development institution (Development Bank of Ethiopia). The sector is highly concentrated, with the largest, state-owned commercial bank comprising about 70 percent of total assets. Banks have been rapidly expanding their branches, which have increased four-fold since 2010. However, as more than a third of branches is located in Addis Ababa, the rural areas (with almost 80 percent of population) still lack good access to financial services. Despite rapid growth, compared to other countries in the region, the population per bank branch remains high (35,957 as of March 2015).

‹‹የአገር ውስጥ ባንኮች ለህዝብ ተደራሽነታቸውን ከማስፋት አካF ü ያ ውስንነት ስላለባቸው በቢሊዩን ብር የሚገነባ አንድ ባንክ ከመገንባት ይልቅ ብዙ ትንንሽ ባንኮች በየክልሎቹ በማነጽ ለህዝብ ተደራሽ ቢሆኑ ይመረጣል፡፡ የከተማውና የገጠሩ ህዝብ ዛሬም ገንዘብ በእ ጁ ይዞ ነው የሚንቀሳቀሰው፣ገንዘቡን ከቤት ውስጥ ነው የሚያስቀምጠው፡፡ ባንኮቹ ለህብረተሰቡ ፈጣን አገልግሎት እየሰጡ አይደለም፡፡ ባንኮቹ ከህዝብ ተቀማጭ ገንዘብ 5 በመቶ የተቀማጭ ወለድ በመስጠትና ገንዘብ ሲያበድሩ 17 በመቶ የብድር ወለድ በመቀበል እንዲሁም ለሠራተኞች ደሞዝ 3 በመቶ በመክፈል ባንኮች ያገኙ ትን ትርፍ 9 በመቶ ከመከፋፈል ውጭ ረጅም ራዕይ ሰንቀው መስራት አቅማቸው ደካማ ነው፡፡ ህዝቡ በሚያስቀምጠው ተቀማጭ ገንዘብ የሚያገኘው የተቀማጭ ወለድ አነሰተኛ ነው፡፡ በአንጻሩ ባንኮች የሚያበድሩት ገንዘብ የብድር ወለዱ ከፍተኛ ነው፡፡ ከዚህ ሰፊ ልዩነት ተጠቃሚ የሆኑት ባንኮች ናቸው፡፡ ለዚህ ነው አንድ ባንክ በተ ቋቋ መ በሁለተኛ ዓመቱ ብዙ አተረፍኩ ሲል የምንሰማው፡፡›› በአዳፍኔ ተኩስ የማይፈርሱ ባንኮች ከመገንባት ህዝቡን የቁጠባ ገንዘብ የማስቀመጥ ባህል እንዲያዳብር ማስተማር ማለትም የባንክ ህንጻ ከመገንባት ይልቅ የሰዎች ህሊናን መገንባት ለሥልጣኔ እድገት በር ከፋች ነው፡፡

የቻይና ኮንትራክተሮች የኢትዩጵያን የፋይናንስ ተ ቋ ማት የዋና መሥሪያ ቤት ህንፃዎቸ በመገንባት ላይ ናቸው፡፡ በዚህ በዲጂታል ኢኮኖሚ/በኢንተርኔት ኢኮኖሚ/ድረ ገፅ ኢኮኖሚ ዘመን በአዳፍኔ ተኩስ የማይፈርሱ ባንኮችና፣ ሰማይ ጠቀስ ፎቆች መገንባት ማህይምነት ነው፡፡ በዲጂታል ቴክኖሎጂ መረጃ ዘመን የጥሬ ገንዘብ ዝውውር በመስመር የለሽ ስልኮች ወይም ሞባይሎች፣ኢቲኤም፣ከቤት ሆኖ ገንዘብ በቀበል፣ማስቀመጥ፣ዕቃ መግዛትና መሸጥ ወዘተ የስልጣኔ ዘመን አዳፍኔ የማይደረምሰው የባንክ ህንፃ ግንባታ አላዋቂነት ነው፡፡ በዓለማችን የባንክ ቅርንጫፎች ቁጥር ቀንሶል፣ ቅርንጫፍ አልባ ባንኮች እየተስፋፉ ይገኛሉ፡፡ ‹‹ banking has increased, certain banks have closed many branch facilitiesm estimated at 1,487 closures within the year 2014. Certain banks assert that additional branches are underperforming, likely due to the increase in online banking options, but will likely remain.››

ባንኮች ተደራሽነት ከ100 ሚሊዩን ህዝብ ውስጥ 22 ሚሊዩን ህዝብ ብቻ ያገለግላሉ፣ ባንኮች ህብረተሰቡን ስለ ባንክ ጥቅም ስለ ገንዘቡ ቁጠባ ባህል እንዲኖረና የባንክ የቁጠባ ደብተር በነፃ እንዲያወጣ በማድረግ ገንዘብ ማስቀመጥ ልምድ እንዲያዳብር የማድረግ አስፈላጊው ቅስቀሳና የባንክ እውቀት ለህዝብ ሳያስገነዝቡ ፎቅ በመገንባት ግዜቸውን ያጠፋሉ፡፡

በ2008 ዓ/ም የመንግስትና የግል ባንኮች፣ በኢትዩጵያ የሚገ ኙ የመንግስትና የግል ባንኮች፣ በቁጠባ የሠበሰቡት ተቀማጭ ገንዘብ መጠን ከ670 ቢሊዩን ብር ሲሆን በአንጻሩ ለደንበኞች የሠጡት ብድር መጠን 480 ቢሊዩን ብር ነው፡፡ በሌላ በኩል የመንግሥትና የግል ባንኮች አጠቃላይ ተቀማጭ ካፒታል ደግሞ ወደ 30 ቢሊዩን ብር አካባቢ ነው ያላቸው፡፡ ከህዝብ በቁጠባ የሠበሰቡት ተቀማጭ ገንዘብን 198

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ከባንኮች ተቀማጭ ካፒታል ስናቀናንሰው (670 ሲቀነስ 30 ቢሊዩን ብር) 640 ቢሊዩን ብር ከህዝብ የተሠበሰበ ተቀማጭ ገንዘብ የህዝብ ኃብት ነው፡፡

የፋይናንስ ዘርፍ አደረጃጀትና ተግዳሮቶቹ

የህወሓት የጦር አበጋዞች መንግስት ባለፈው 27 ዓመታት፣ በኢትዩጵያ የፋይናንስ ዘርፍ አደረጃጀትና የባንክ አገልግሎት አሰጣጥ ከየት ተነስቶ ወዴት እንደደረሰ የተለያዩ ምሁራን ስለ ባንኮች የሠጡትን ምክረ ሀሳባችና ጥናታዊ ዳሰስ እናቀርባለን፡፡ በኢትዩጵያ 18 የግል ባንኮች ተፈጥረዋል፡፡ የዚችን አገር እጣ ፈንታ ወዴት እንደሄደ እነዚህ ወንዝ አፈራሽ፣ ዘር አፈራሽ የጡብና አዳፍኔ ዘመን ባንኮች በብሄር፣ በፓርቲና ሃይማኖት ተኮር ሆነው መመሥረታቸው የሃገሪቱ የፋይናንስ ዘርፍና የባንክ ሥራ እውቀት፤ እንዲሁም የባንክ አገልግሎት የድንቁርና ግርዶሽ ያጠላበት ዘመን ለመሆን አስችሎል፡፡ በአ ፄ ምኒሊክ ዘመነ መንግሥት በ1906 እኤአ የተመሰረተው አቢሲንያ ባንክ በሃገሪቱ ወርቃማ የባንክ ዘመን የመጀመሪያው መሆኑን ያበሰረ፣ከዛን ዘመን ጀምሮ ህብረ-ብሄር የሆኑት የባንክ ሠራተኞች በዕውቀት የተካኑ፣ የባንኩ ደንበኞች በተለያዩ የሥራ መስኮች ተሰማርተው የሚገ ኙ በመሆኑ፣ባንኮች በሚሰጦቸው አገልግሎቶች የባንኩ ሠራተኞች በደንበኞቹ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትና በህዝቡ ዘንድም ታላቅ እምነት ያሳደሩ ነበር፡፡

አቶ ኢየሱስ ወርቅ ዛፉ የዘመኑን ባንክ ሲገል ፁ ት፣ ‘ ’በሃገራችን የፋይናንስ ዘርፍ ላለፍት ሃያ አምስት አመታት በዘርፉ የተሰማሩ የውጭ ኩባንያዎች አገር ውስጥ እንዳይገቡ ተደርጎል፡፡ አቶ ኢየሱስ ወርቅ ዛፉ የህብረት ባንክና ኢንሹራንስ መሥራች እንዳሉት ከሆነ፣ በሃገሪቱ የፋይናንስ ዘርፍ ‹‹የተ ቋማቱ አፈጣጠር የተለያየ በመሆኑም ለማዋሃድ የሚቻለውም ቀድሞ ሥራ ሲሰራ ነው፡፡ አንዳንዱ በብሄር፣ አንዳንዱ በፓርቲ፣ ሌላውም በሃይማኖት የተ ቋቋ ሙ ስለሆነ አሁን ባለው ሁኔታ መቀላቀል ያስቸግራል ብዬ አስባለሁ፡፡ ለማንኛውም እውነተኛ ውድድር እንዲኖር ለአገር በቀል ገበያ እኩል ሜዳ ያስፈልጋል፡፡ አለበለዚያ ያልተስተካከለ ገበያ ውስጥ ተቀምጠን፣ ከጊዜ በኃላ ኢኮኖሚያችን መከፈቱ ስለማይቀር በሚከፈትበት ጊዜ ደካማ ተቋማት ሆነን የውጭዎቹ በቀላሉ እንደ አርጀንቲናና ፊሊፒንስ ኩባንያዎች እንዳንበላ ሥራው ቀድሞ መጀመር አለበት፡፡›› ብለዋል፡፡

ፕሮፊሰር ዶክተር ፍቅረማርቆስ መርሶ እንዳሉት ‹‹በኢትዩጵያ የባንክ ሴክተር፣ ከዓለም አቀፍ የባንኮች ውድድር መንግሥት ስለጠበቃቸው ብቻ ነው ብዙ ትርፍ እያገ ኙ ያሉት፣ መንግስት በተዘዋዋሪ አቅማቸውን እንዲገነቡና ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ጊዜ እየሰጣቸው ቢሆንም 20 ዓመት ሆኖቸዋል፡፡ ግን በቂ ለውጥ አላመጡም፡፡ ባንኮቹ ዕድሉን ካልተጠቀሙበት መንግስት እስከመቼ ከውጭ ውድድር ይከላከልልንና ትርፉን እየተከፍፈልን እንኑር የሚለው ነገር ምን ያህል ያስ ኬ ዳል የሚለው አጠያያቂ ነው፡፡ አሁን ባለው አቅም ከውጭ ባንክ ኩባንዎች ጋር በፍ ፁ ም ሊወዳደሩ አይችሉም፡፡ አሁን ያለው የውጭ ባንክ አገልግሎት ከፍተኛ ደረጃ ላይ የደረሰ ነው፡፡ የእኛው ደግሞ በአንፃሩ ደካማ ስለሆነ የመወዳደር አቅም አይኖራቸውም፡፡ ባንኮቹ ቴክኖሎጅን በመሳብ፣ አዳዲስ አሰራሮችን በመፍጠር ተወዳዳሪ የሚሆኑበትን አቅም ማጎልበትና መተግበር አለባቸው፡፡ መንግስት ካፒታላቸውንም እንዲያሳድጉና የተሸለ አሰራር እንዲተገብሩ እየገፋቸው ነው፡፤ ምክንያቱም የሽንኩርት ንግድ ይመስል በመቶ ሚሊዩን ብር ባንክ ልትመሰርት አትችልም፡፡ ስለዚህ ትንንሽ ባንኮችን ከማብዛት ይልቅ ትልልቅ ሆነው ተወዳዳሪ እንዲሆኑ አቅማቸውን በማጎልበት ላይ ትኩረት ሰጥተው መስራት አለባቸው ሲሉ ምክረ ሀሳባቸውን ለግሰዋል፡፡››

በ2009 ዓ/ም የመንግስት ባንኮች፣የመንግሥት የፋይናንስ ድርጅቶች ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ስንታየሁ ወልደሚካኤል፣ የሚከታተላቸውን የኢትዩጵያ ንግድ ባንክ፣ የኢትጵያ ልማት ባንክና የኢትዩጵያ መድን ድርጅት የ2009 ዓ/ም የዕቅድና አፈፃፀም ጠቅላላ ሀብት ፤በሶስቱ የመንግሥት የፋይናንስ ተቆማት 199

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA የ2009 ሂሳብ ዓመት ክንውን መሠረት የ523 ቢሊዩን ብር ጠቅላላ ሀብት መመዝገቡን ሲገለፅ፣ ከታቀደው የ517 ቢሊዩን ብር አኮያ ከ100 በመቶ በላይ ጭማሪ መመዝገቡን ኤጀንሲው አስታውቆል፡፡ በ2008 ዓ/ም ከነበረው የ440.4 ቢሊዩን ብርጠቅላላ ሀብት አኮያ የ82.6 በመቶ ጭማሪ ተመዝግቦል፡፡ ከጠቅላላው ሀብት ውስጥ በጥሬ ገንዘብ የተመዘገበው 60 ቢሊዩን ብር ገደማ መድረሱም ታውቆል፡፡ ከዚህ ውስጥ በብድር መልክ የተመዘገበው ሃብት 184 ቢሊዩን ብር ሲሆን፣ በኢንቨስትመንት መልክ ከ269 ቢሊዩን ብር በላይ ነው፡፡ አጠቃላይ የዕዳ መጠን፤ በ ሦ ስቱ ተ ቋ ማት በ2009ዓ/ም ያስመዘገበት አጠቃላይ የዕዳ መጠን 490 ቢሊዩን ብር ሲሆን፣ በ2008ዓ/ም የነበራቸው የእዳ መጠን 415 ቢሊዩን ብር ነበር፡፡ በዚህም መሠረት የፋይናንስ ተ ቋ ማቱ ካፒታል መጠባበቂያ ክምችታቸውን ጨምሮ 33 ቢሊዩን ብር መመዝገቡን ኤጀንሲው አስታውቆል፡፡ በብድር ሥርጭት፤ በ ሦ ስቱ ተ ቋ ማት በብድር ሥርጭት ረገድ ድርጅቶቹ 124 ቢሊዩን ብር ብድር (የብድር ቦንድ ኩፖን ታክሎበት) ማሠራጨታቸው ሲገለፅ፣አብዛኛው ድርሻ የኢትዩጵያ ንግድ ባንክ መሆኑ ተመልክቶል፡፡ባንኩ 94.5 ቢሊዩን ብር ብድር መሰጠቱ፣54 ቢሊዩን ብር ገደማ ብድር መሰብሰቡንና የብድር ክምችቱም በቦንድ የሰጠውን ጨምሮ 420 ቢሊዩን ብር ገደማ መድረሱ ታውቆል፡፡ የተበላሸ የብድር፤ በ ሦ ስቱ ተ ቋ ማት የተበላሸ የብድር መጠኑ ከጠቅላላው ብድር ውስጥ 2.8 በመቶ መሆኑ ሲገለፅ፣የኢትዩጵያ ብሄራዊ ባንክ ካስቀመጠው የአምስት በመቶ የተበላሹ ብድሮች ጣሪያ አኮያ ዝቅተኛ ሆኖል፡፡ ከዚህም በላይ 14.6 ቢሊዩን ብር ትርፍ ማስመዝገቡን፣ ከ2008ዓ/ም መጠንም የ5.2 በመቶ ብልጫ እንዳለው ታውቆል፡፡

ዶክተር ጌትነት በጋሻው ‹‹በባንኮች እያደግን ነው የሚሉት ውሃ አይቆጥርም፡፡ የአገር ውስጥ ባንኮች የካፒታል ዕድገት የተሸለ እንደሆነ ቢጠቀስም ለህዝብ ተደራሽነታቸውን ከማስፋት አካüያ ውስንነት እንዳለባቸው ይሰተዋላል፡፡ ህብረተሰቡም አሁንም ገንዘብ በእ ጁ ይዞ ነው የሚንቀሳቀሰው፡፡ ባንኮቹ ለህብረተሰቡ ፈጣን አገልግሎት እየሰጡ አይደለም፡፡ ባንኮቹ ያገ ኙ ትን ትርፍ ከመከፋፈል ውጭ ረጅም ራዕይ ሰንቀው መስራት አቅማቸው ደካማ ነው እንዲያውም ‹‹ዶሮ ብታልም ጥሬዋን›› ዓይነት ነው ከዓለም አቀፍ የባንኮች ውድድር አንጻር ሲታይ ወደ ኃላ የቀሩ ናቸው፡፡ የኢትጵያ ባንኮች ከዓለም አቀፍ የባንኮች ውድድር አንጻር በጭራሽ ተወዳዳሪ አይደሉም፡፡ እንካ üን ከውጭው ባንኮች ጋር እርስ በእርሳቸው እንካ üን አልተወዳደሩም፡፡ ደንበኛው በአነስተኛ ዋጋ ብድር ማግኘት አለበት፡፡ የብድር ወለዱ ከፍተኛ ነው፡፡ በአንፃሩ የተቀማጭ ወለድ ደግሞ አነሰተኛ ነው፡፡ ከዚህ ሰፊ ልዩነት ተጠቃሚ የሆኑት ባንኮች ናቸው፡፡ ለዚህ ነው አንድ ባንክ በተ ቋቋ መ በሁለተኛ ዓመቱ ብዙ አተረፍኩ ሲል የምንሰማው፡፡ የሁሉም ባንኮች የተጣራ ሀብት ቢደመር እንካ üን አንድ ትልቅ የውጭ ባንክ ላይሆን ይችላል፡፡ ባንኮች ራሳቸው ይበልጥ ደንበኛውን በሚያረካ መልኩ ማሳደግ ይኖርባቸዋል፡፡ ካልሆነ ግን የውጭዎቹ ባንኮች በዚህ ሁኔታ ወደ ሃገር ውስጥ ቢገቡ ገብያቸውን ይወስዱባቸዋል፡፡ አሁን በእኛ ባንኮች የማይሰጡ የአገልግሎት ዓይነቶችን በውጭ አገር እናያለን፡፡ በአንፃሩ ባንኮች አሁን በአላቸው የአገልግሎት አሰጣጥም ሆነ አደረጃጀት የውጭውን ዓይነት አገልግሎት ሊያመጡ ስለማይችሉ የውጭዎቹ ካላቸው ዓለም አቀፍ ልምድና አቅም አንፃር የደንበኛውን ቀልብ በአንድ ጊዜ ነው የሚማርኩት፡፡ ስለዚህ የእኛዎቹ መጀመሪያ በራሳቸው መጠንከር አለባቸው፡፡ በአገሪቱ አሁን ያሉት ሦ ስት ሽህ የባንክ ቅርንጫፎች ተደራሽነታቸው ምን ያህል ነው ቢባል አነስተኛ ነው፡፡ የውጭ ባንኮች ቢገቡ ግን ይህን ሁሉ ጠቅልለው የእኛዎቹን ያንኮታኩቶቸዋል፡፡ የኢትዩጵያ ባንኮች ረጅም ጊዜ ዕይታ የሌለው አካሄድ አያዋጣቸውም፡፡ እናም ረጅም ጊዜ ራዕይ ኖሮቸው ተደራሽነታቸውን ማስፋትና ለለውጥ መትጋት ይጠበቅባቸዋል፡፡ የኢትዩጵያ ባንኮች የዓለም አቀፍ የባንኮች ልምድ አይተው መተግበር ከቻሉ የውጭ ባንኮች እንካ üን ቢመጡ ተወዳዳሪና አሸናፊ ሊሆኑ ይችላሉ ሲሉ ምክረ ሀሳባቸውን ይሰጣሉ፡፡›› ዶክተር ጌትነት በጋሻው፡፡

ከደንበኞች ከተሠበሰበው ተቀማጭ ገንዘብ ላይ የሚከፈለው ወለድ ከዋጋ ንረት በላይ መሆን አለበት!!!

200

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA የካቲት 22 ቀን 2009 ዓ/ም አዲስ ዘመን ጋዜጣ ‹‹በኢትዩጵያ ባንኮች የሚከፍሉት የወለድ ምጣኔ ከዋጋ ግሽበት መጠን አነስተኛ እንደሆነ ይታወቃል ፡፡ የወለድ መጠን አምስት በመቶ ሲሆን የዋጋ ግሽበት መጠኑ በአማካይ 7 እስከ 9 በመቶ ደርሶል፡፡ ይህ ማለት እያንዳንዱ የባንክ ደንበኛ ገንዘቡን በባንክ ሲያስቀምጥ ወለዱ ከግሽበቱ ያነሰ በመሆኑ የሚያገኘው ወለድ በግሽቱ ይወሰድበታል ማለት ነው፡፡ በዚህ የተነሳ አንድ ሰው ገንዘቡን ባንክ የሚያስቀምጠው ወለድ አገኛለሁ ብሎ ሳይሆን ሌባ እንዳይሰርቅብኝ ብሎ በመስጋቱ ነው ወደሚል ድምዳሜ እንደሚያደርስ የኢኮኖሚ ምሁራን ይናገራሉ፡፡ ምሁራኑ የወለድ ምጣኔ ከግሽበት ማነስ የለበትም ባይ ናቸው፡፡ በተለይ የቁጠባ መጠንን ለማሳዳግ የባንኮች የወለድ መጠን ከግሽበቱ በላይ መሆን አለበት የሚለው የኢኮኖሚ ምሁራን ምክረ ሃሳብ ነው፡፡››

አቶ ክብሩ ገና ‹‹በአገራችን ግሽበቱ በአማካይ ከ8 እሰከ 10 በመቶ መካከል ነው፡፡ በአንፃሩ ደግሞ የወለድ ምጣኔው አምስት በመቶ ነው፡፡ በሁለቱ መካከል ልዩነት በመኖሩ ሰው ገንዘቡን ባንክ ከማስቀመት ይልቅ የተለያዩ ንብረቶችን (መሬት፣ ቤት፣ መኪና) ግዥ ላይ ሲያውለው ይታያል፡፡ ምክንቱም የቤትና መሰል ንብረቶች ዋጋ በከፍተኛ መጠን እየጨመረ ስለሆነ በእነዚህ ንብረቶች ላይ ገንዘቡን ማፍሰሱ ግሽበቱን ይከላከልለታል፤ብሩም የመግዛት አቅም ዋጋ እንዳያጣ ያደርግለታል፡፡… ወለድ ከግሽበት በታች መሆኑ ቁጠባን አይጎዳም የሚለው በአንድ አቅጣጫ ብቻ የሚታይ አይደለም፡፡ ሌሎች ጉዳዩችም አሉት፡፡ ለምሳሌ በኢትዩጵያ ትልቅ ግሽበት ያለው ንብረት ላይ ነው፡፡ በዚህም የተነሳ የቤት ዋጋ በየግዜው እያሻቀበ ነው፡፡ ስለዚህ ባለገንዘቡ ብዙ ጊዜ ገንዘቡን ግሽበቱን ሊያሸንፍ በሚችልበት መልኩ ሊያውለው ይችላል፡፡ ይህም በዓይነት የተደረገ ቁጠባ ነው፡፡…. በአንጻሩ ከባንክ ብድር የሚወስድ ሰው ይጠቀማል፡፡ ምክንያቱም ንብረት ላይ በማዋል የገንዘቡን የመግዛት ዋጋ ከፍ ማድረግ ይችላልና፡፡ ለምሳሌ ቤት ገዝቶ የሚያከራይ ሰው የቤት ኪራዩን ከፍ በማድረግ ሊጠቀም ይችልል፡፡ ንብረት የሚሸጡ ሰዎችም ከግሽበቱ እኩል ወይም በላይ በማድረግ ተጠቃሚ መሆን ይችልሉ፡፡…. ገበያው ግሽበት በሚያመጣ ፖሊሲ ላይ የተቀመጠ ከሆነ ግሽበቱ መምጣቱ አይቀርም፡፡ ስለዚህ የመንግሥት ኃላፊነት ግሽበቱ መስመር እንዲይዝና ወደ ታች እንዲወርድ ማድረግ ይሆናል፡፡›› ይላሉ አቶ ክብሩ ገና፡፡ እንደ ኢትዩጵያ ብሄራዊ ባንክ መረጃ መሠረት፣ በቀላሉ ለማስረዳት በ2007 እኤአ የዋጋ ግሽበት 16.9 የተቀማጪ ገንዘብ ምጣኔ 5 በመቶ ሲሆን ልዩነቱ 11.9 ነው ይህ ማለት ከእያንዳንዱ 100 ብር ያሰቀመጠ ደንበኛ 11.9 ብር ከተቀማጭ ገንዘቡ ያጣል ማለት ነው፡፡ በ2008 እኤአ የዋጋ ግሽበት 30.0 የተቀማጪ ገንዘብ ምጣኔ 5 በመቶ ሲሆን ልዩነቱ 25.0 ነው ይህ ማለት ከእያንዳንዱ 100 ብር ያሰቀመጠ ደንበኛ 25 ብር ከተቀማጭ ገንዘቡ ያጣል ማለት ነው፡፡ በ2009 እኤአ የዋጋ ግሽበት 23.0 የተቀማጪ ገንዘብ ምጣኔ 5 በመቶ ሲሆን ልዩነቱ 18.0 ነው ይህ ማለት ከእያንዳንዱ 100 ብር ያሰቀመጠ ደንበኛ 18.0 ብር ከተቀማጭ ገንዘቡ ያጣል ማለት ነው፡፡

የብር የውጭ ምንዛሪ ተመን፣ በ1985 ዓ/ም 41.4 በመቶ ወደ በ2009 ዓ/ም 94 በመቶ እያሽ ቋለቋለ መሆኑን ከሠንጠረ ዡ ላይ ማስተዋል ይቻላል፡፡ የወለድ መጠንና የተቀማጭ ገንዘቡ ላይ የሚገኘውን የወለድ ምጣኔ እንዳማይሰላ እንገምት፡፡

በ1984 ዓ/ም 100,000 ብር በባንክ ተቀማጭ ሂሳብ ያስቀመጠ ግለሰብ በዛ ዓመተምህረት ባለ የውጭ ምንዛሪ ተመን 48,309 የአሜሪካን ዶለር ነበር፡፡ በ2009 ዓ/ም መቶው ሽህ ብር በውጭ ምንዛሪ 4,305 ዶላር መሆኑ ፍንትው ብሎ ይታያል፡፡ ከ1984ዓ/ም እስከ 2009ዓ/ም የብር የውጭ ምንዛሪ ተመን እንዴት እየረከሠ እንደመጣ ያሳያል፡፡ የብር ዋጋ በየግዜው እየወደቀ እንደመጣና የብር የመግዛት አቅም ከዓመት ዓመት እየተሸመደመደ መሄዱን መገንዘብ ይቻላል፡፡ በባንክ ተቀማጭ ገንዘብ የሚያስቀምጡ ግለሠቦች በአንድ በኩል በውጭ ምንዛሪ ተመን መቀነስና በዋጋ ግሽበት የተነሳ ባንክ ያስቀመጡት ገንዘብ እየወረደና እየቀነሰ መምጣቱን መገንዘቡ ይቻላል፡፡በተመሳሳይ የባንክ ኢንቨስተሮች ማለትም የኢትዩጵያ 201

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ባንኮች ባለአክሲዩኞች የገንዘብ ኃብታቸው እየቀነሰ መምጣቱን አስተውለዋል፡፡ በዚህም ምክንያት በኢትዩጵያ የሚገ ኙ ባንኮች በሙሉ ገንዘባቸውን ሰማይ ጠቀስ ፎቅ በመገንባት ሥራ ላይ ተጠምደዋል፡፡ የፎቆችና ቪ ላ ቤቶች መገንባትና መሥራት ማለትም ተቀማጭ ገንዘብን ወደ ተለያዩ ንብረቶች መቀየር በአሁኑ ጊዜ ባለው የንብረቶች ዋጋ ከፍተኛ በመሆኑ የዋጋ ግሸበቱን ለመከላከልና ባንክ ተቀማጭ የሆነውን ብር የመግዛት አቅም ዋጋ እንዳያጣ ያደርግላቸዋል፡፡

በአጠቃላይ የብር የውጭ ምንዛሪ ተመን፣ያሽቆለቆለው በዘጠና አራት በመቶ ነው፣እንዲሁ እየቀነሰ ከመጣ በሃገሪቱ የፎቆችና የ ቪ ላ ቤቶች ዋጋም መውደቁ ብሎም የመሬት ዋጋ ጥንቡን መጣሉ የማይቀር ክስተት ይሆናል፡፡ በሃገሪቱ መሬት የመንግስት ነው፣ህዝብ ባልመከረበት የተጫነበት የወያኔ መንግሥት የመሬት ፖሊሲ ምክንያት የመሬት አቅርቦቱን የያዘው መንግሥት በ ዪ ዜው ትንሽ መሬት በጨረታ አቅርቦ እየሸጠ ለመጠቀም ችሎል፡፡ ይህ አርቴፊሻል የመሬት እጥረት በመፍጠር መሬት ፈላጊውን ኢንቨስተር ሻሞ የሚያጫውተው የወያኔ መንግሥት ከትንሽ ግዜ በኃላ የመሬት ጫረታ በኢንቨስተሮች አለመሳተፍና መቀነስ ወያኔ የሚሸጠው መሬት ፈላጊ ያጣል፡፡ በአዲስአበባ ለአንድ ካሬ ሜትር መሬት 355 ሽህ ብር የሊዝ መጫረቻ ዋጋ መቅረቡ አመላካች፣ የኢኮኖሚ ውድቀት መሆኑንና የብራችን እሴት ወደ ወረቀትነት መቀየርን እንደሚያሳይ የምጣኔ ኃብት ጠበብት ይገልፃሉ፡፡ ወያኔ የህዝብ መሬትን እየሸጠ ለመቀጠል ቢያልምም ህዝቡ በሚያደርገው ህዝባዊ እንቢተኛነትና ተጋድሎ ንብረታቸውን ያጡ ኢንቨስተሮች መሬት በጨረታ ለመግዛት ቀርቶ በነፃ ቢሠጣቸው ዋስትና ስለሌላቸው መዋለ-ንዋያቸውን አያፈሱም፡፡ በ2010 ዓ/ም እንደ ኢትዩጵያ አቆጣጠር የመሬት አቅርቦትና ፍላጎት አለመጣጣም መንግሥት ሰራሽ የመሬት ፖሊሲ፣ በውጭ ምንዛሪ ተመን መቀነስና በዋጋ ግሽበት የተነሳ የፎቆች፣ የቤቶችና የመሬት ዋጋ በከፍተኛ ደረጃ ማሽቆልቆላቸው አይቀርም፡፡ ሃገሪቱ ያላት ሃብት ከግዜ ወደ ግዜ እየመነመነ፣ ወደ ባህር ማዶ የውጭ ምንዛሪያችን እየኮበለለ፣የገንዘባችን የመግዛት አቅም እየቀነሰ መምጣትን ያሳያል፡፡

እንደ ማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ መረጃ መሠረት በ2009 ዓ/ም በኢትዩጵያ ያለው የዋጋ ግሽበት በሐምሌ ወር 9.4 በመቶ የነበረው፣ በነሀሴ ወር የዋጋ ግሽበቱ 10.4 በመቶ በምግብ ነክ ፍጆታዎች ላይ መሆኑ ተገልጾል፡፡ እንዲሁም ምግብ ነክ ባልሆኑ ፍጆታዎች ላይ የ7.1 በመቶ ጭማሪ ተከስቶል፡፡ በዚህም ምክንያት በአገራችን ግሽበቱ በአማካይ ከ8 እሰከ 10 በመቶ መካከል ነው፡፡ በአንፃሩ ደግሞ የወለድ ምጣኔው አምስት በመቶ ነው፡፡ በሁለቱ መካከል ልዩነት በመኖሩ ሰው ገንዘቡን ባንክ ከማስቀመት ይልቅ የተለያዩ ንብረቶችን (መሬት፣ ቤት፣ መኪና) ግዥ ላይ ሲያውለው ይታያል፡፡ ለዚህ ነው ባለኃብቶችና በሃገሪቱ የሚገ ኙ ባንኮች የዋና ቢሮ የፎቅ ግንባታና የቅርንጫፍ ባንኮች ሥራ ላይ ተጠምደው የሚገ ኙ ት፡፡

ዶክተር ሰ ዒ ድ ኑሩ ‹‹ አሁን ያለውን የዕርዳታና የብድር አሰጣጥ አዝማሚያ ብዙም ተስፋ ባናደርግበት መልካም ነው›› በሚል ርዕስ ግንቦት 27 ቀን 2009 ዓ/ም ዶክተር ሰ ዒ ድ ኑሩ የኢትዩጵያ ኢኮኖሚ ባለሙያዎች ማሕበር የማክሮ ኢኮኖሚ ዘርፍ ኃላፊ በኢትዩጵያ የተመደበው በጀት የመግዛት አቅሙ ምን ያህል ነው፣ ምን ያህል የማስፈፀም አቅም አለው ለሚለው የሰጡት ምላሽ እንዲህ ነበር፡፡ ‹‹የዛሬውን በጀት በሚሊኒየም ከነበረው ዋጋ ጋር ብታሰላው ትልቅ አይደለም፡፡ የሚሊኒየሙ በጀት በ2000ዓ/ም 43.9 ቢሊዩን ብር ነበር፡፡ በ2010ዓ/ም የአሁኑ በጀት 320.8 ቢሊዩን ብር ነው፡፡ አሁን የተያዘው 320.8 ቢሊዩን ብር በጀት በ2000ዓ/ም በነበረው ዋጋ 110 ቢሊዩን ብር ብቻ ነው፡፡ ከዚህ ውጪ ያለው በዋጋ ንረት የመጣ ነው፡፡ በአማካይ ዋጋ በ ሦ ስት እጥፍ አድጎል፡፡ በዚህ ወቅት በመቶ ብር ትገዛ የነበረው እቃ አሁን ሦ ስት መቶ ብር ነው እንደ ማለት ነው፡፡ ከመፈ ጸ ም አንፃር ፣ሥራ ከመስራት አንፃር የምታየው የገበያ ዋጋን የሚያንፀባርቅ አይደለም፡፡ መነሻችን ይሄ ነው፡፡በ2000ዓ/ም በሚሊኒየም ወቅት 43.9 ቢሊዩን ብር በጀት ሲቀርብ ጉድ ተብሎል፡፡ አሁን 320.8 ቢሊዩን ብር ደርሶል አሁን ይሄም ትልቅ 202

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ይመስላል፡፡ ነገር ግን በ650 በመቶ ዕድገት አለው፤ነገር ግን በትክክለኛው ዋጋ ብታሰላው 155 በመቶ ብቻ ነው ሥራ የመፈፀም አቅሙ፡፡ ሌላው የተቀረው የዋጋ ንረት ነው፡፡›› ዶክተር ሰ ዒ ድ ኑሩ::

!!! ‹‹ 17 ; !!! ‹‹ F 17 30

• (To super v ise loans of commercial ban k s and regulate interest rates.) ‹‹ FF FF

• (Negati v e Real Interest Rate)

203

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA • F››

!!! 680 3900 60 1.5 F ›› 11 () 3 75 1 4

‹‹ ››

47 204

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ; 55 65 47 - 90

!!! 22 2009 / ‹‹ 7 9 ›› ‹‹ 8 10 ( ) … 205

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA …. …. ›› Ethiopian inflation rate % and the sa v ing rate % set by the National B an k of Ethiopia. Y ear Inflation Rate % sa v ing rate % sa v er are losing _ birr on each 100 birr sa v ed 2007 16.9 5 11.9 2008 30.0 5 25.0 2009 23.0 5 18.0 2007 Inflation Rate = 16.9 %/ 2008 Inflation rate = 30 % / 2009 Inflation rate = 23% A v erage Inflation rate = 10.5 %/ Standard D e v iation = 10.9%/ 2010 Estimated Inflation = 7.2 % 2007 16.9 5 11.9 100 11.9 2008 30.0 5 25.0 100 25 27 ()

27 () 3 -

27

206

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ‹‹27 () 100 40 20 ›› ‹‹ 27 27 ‹ 40 ›› /- ‹‹ ; 40 60 70 ›› Y ear 2011 2012 2013 2014 2015 US D$=B irr 14.06 18.65 19.65 19.85 21.83 G D P (in millions of B irr) 506 , 600 648 , 486 912 , 990 1 , 200 , 782 1 , 300 , 000 G D P (in millions of D ollar) 36 , 031 34 , 771 46 , 463 60 , 493 59 , 551 Foreign Currency Reser v e 13.5 12.2 14.9 17.9 19.7 and D omestic loan Resources (in millions of D ollar)

207

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ( B ranchless B an k ) () Digital currencies could also transform the global financial system. For example, digital currencies can support financial inclusion because they allow people to transfer funds without an intermediary; they also provide alternatives for those in countries experiencing currency volatility. The future of digital currencies will be determined by the next generation's willingness to embrace the technology, something our community remains uncertain of. (The Impact of New Technologies on Industry and the Economy)

? Digital economy refers to an economy that is based on digital computing technologies, although we increasingly perceive this as conducting business through markets based on the internet and the World Wide Web. The digital economy is also sometimes called the Internet Economy, New Economy, or Web Economy. Wikipedia የዲጅታል ኢኮኖሚ ሶስቱ ዋናዋና ክፍሎች አንደኛው፣ የኢ -ቢዝነስ ኢንፍራስትራክቸር ማለትም ኤሌክትሮኒክ ንግድ መሠረተ ልማት ሃርድ ዌ ር፣ ሶፍት ዌር፣ቴሌኮም፣ ኔትወርክና ሂውማን ካፒታልን ያቀፈ ነው፡፡ ሁለተኛው ኤሌክትሮኒክ ቢዝነስ ደግሞ ንግድ እንዴት እንደሚከናወን፣ 208

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ድርጅቶች የንግዱን ሂደት እንዴት በኮምፒውተር ኢንተርኔት መረጃ መረብ እንደሚከውኑ ያሳያል፡፡ ሦ ስተኛው ኤሌክትሮኒክ ቢዝነስ የዕቃዎች ዝውውር እቃዎች እንዴት እንደሚሸጡ በኢንተርኔት ድረገፅ መረብ አማካኝነት እቃዎች፣ መፅሃፍ፣ መኪና፣ ቴሌ ቪ ዥን ወዘተ የንግድ ሽያ ቾ ች እንደሚከናወኑ ያስረዳል፡፡ በዓለማችን የዲጅታል ኢኮኖሚ የንግድ እንቅስቃሴ ሦ ስት ትሪሊየን ዶላር ደርሶል፡፡ According to Thomas Mesenbourg (2001), [3] three main components of the 'Digital Economy ' concept can be identified: 1)e-business infrastructure (hardware, software, telecoms, networks, human capital, etc.),2) e-business (how business is conducted, any process that an organization conducts over computer-mediated networks),3) e-commerce (transfer of goods, for example when a book is sold online). The Digital Economy is worth three trillion dollars today. This is about 30% of the S&P 500, six times the U.S.’ annual trade deficit or more than the GDP of the United Kingdom. What is impressive is the fact that this entire value has been generated in the past 20 years since the launch of the Internet. It is widely accepted that the growth of the digital economy has widespread impact on the whole economy . Various attempts at categorizing the size of the impact on traditional sectors have been made. [7][8] የዲጂታለል ኢንዱስትሪ መኪና፣ ባቡር፣ አውሮፕላን፣ ኤሌክትሮኒክ እቃዎች፣ በጨርቃ ጨርቅ፣ በቆዳ አልባሳት፣ በምግብ ፍጆታ ዘይት ፣ ፓስታ፣ መኮረኒ ወዘተ ምርትና ምርታማነት ኮንፒውተራይዝድ ስለሆነ ምርታማነት ይጨምራል፣ የምርት ዓይነቶችን ያበዛል እናም የሥራ እድል ያበራክታል፡፡ደሃ አገሮች በዓለም ገበያ ተወዳዳሪ መሆን አይችሉም፡፡

የዲጂታለል ቴክኖሎጂ በመታገዝ አንድ ብና አምራች ሮቦቶችንና የምርት ማሸጊያ ማሽነሪዎችን በመጠቀም ትልልቅ ዳታዎች ላይ በመመርኮዝ ምን ያህል የብና መጠን ማምረት እንደሚችል፣የትኛው ገበያ ላይ ምን ያህል ቡና ማቅረብ እንደሚችል፣ በኢኮሜርስ ማእቀፎች ተጠቅሞ ለሌሎች ነጋዴዎችም፣ሆነ ለሸማቶች መሸጥ የሚችልባቸውን የቴክኖሎጂ ድጋፍ ለምግኘት የባንክና ፋይናንሻል ዘርፉ የቅውቀትና የስልጠና ክህሎቱ ከፍተኛ ደረጃ መድረስ ግድ ይላል፡፡ የዲጂታለል ቴክኖሎጂ የሚጠቀሙ አገሮች የዓለም አቀፍ ንግድ ላይ የመወዳደር አቅማቸው ከፍተኛ ስለሚሆን የማይጠቀሙ አገሮች ባልሰለጠነው ዝግምተኛ የንግድ ግን ኙ ነት መቀጠል ስለማይችሉ የውጭ ንግዳቸውን ያጣሉ፡፡

ከፍተኛ የዲጂታለል ቴክኖሎጂዎችን የሚጠቀሙት ተወዳዳሪ አገሮች በማምረት ወቅት አርቴፊሻል ኢንተሊጀንስ ትልልቅ ዳታዎችን የሚያጠናቅሩበትና የሚተነትኑበት አቅም ስላላቸው ብሎም የኢኮሜርስ አገልግሎት በስፋት ስለዘረጉ ተወዳዳሪ መሆን አይቻለንም፡፡ የውጭ ንግዳችን ካልዘመነ የውጭ ምንዛሪ የማግነት አቅማችን ወደፊት የመነመነ ይሆናል፡፡የባህር ማዶ የውጭ ንግድ ዘርፍ የምርት ገዥዎች ፍላጎት ላይ የተወሰነ ነው፣ ገዥዎቹ ዋጋ ተማኞችም ናቸው፡፡

የዲጂታለል ቴክኖሎጂ በህገራችን ክፍለ ኢኮኖሚ በግብርና፣ ኢንዱስትሪ አገልግሎት ዘርፎች በሚገባ ጥቅም ላይ ማዋል ካልተቻለ፣ሃገራችን በዓለም ንግድና የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ውስጥ የሚኖራት ተሳትፎ ችግር ይገጥመዋል፡፡

209

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA የኢንተርኔት ኢኮኖሚ Internet economy በዓለም አቀፍ መረጃ መረብ ሁሉም የኢኮኖሚ ዘርፎች በማዘመን ቀድመው ቴክኖሎጂውን ያስፋፉ ተጠቃሚ ይሆናሉ፡፡ በኢንተርኔት ኢኮኖሚ ኢንተርኔተ-ቁስ (Internet of Things (IoT), አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ (Artificial Intelligence (AI) ) እና ብሎክ ቼን (blockchain ) የኢንዱስትሪና የቴክኖሎጂ አብዬት ህዳሴ አስገኝተዋል፡፡ በዚህ የኢንተርኔት ኢኮኖሚ የዲጂታልና የቁሳዊ ዓለም ውህደት እድገትና ትስስር ይፋጠናል፡፡ መንግሥትና የፖሊሲ አውጪዎች ለዘብተኛ አቆም ለህብረተሰቡ የኢኮኖሚና ማህበራዊ የለውጥ ፍላጎት የኢንተርኔት ኢኮኖሚ እውቀትና ክህሎት በማስፋፋት አራኛው የዲጅታል ኢንዱስትሪ አብዮት ሥልጣኔ ወጣቱ ትውልድ እንዲቀስም የኢንተርኔት ስርፀትና ስርጭት መሠረተልማት በመዘርጋት የኢንተርኔተ-ቁስና አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ እውቀትን በጊዜው መገብየት ያስፈልጋል፡፡ መንግስት መረጃ ቆት አያያዝና መረጃን የሚመራ ብሄራዊ የዲጂታለል ፖሊሲ መቅረፅ ይጠበቅባቸዋል፡፡ The Digital Economy uses a tenth of the world's electricity. [17] The move to the cloud has also caused the rise in electricity use and carbon emissions by the digital economy . A server room at a data center can use, on average, enough electricity to power 180,000 homes. [17] The Digital Economy can be used for mining Bitcoin which, according to Digiconomist, uses an average of 70.69 TWh of electricity per year. [18] The number of households that can be powered using the amount of power that bitcoin mining uses is around 6.5 million in the US. [18] The Internet economy will evolve substantially over the next ten years, fueled by innovations in technology and business models. Advances such as the Internet of Things (IoT), Artificial Intelligence (AI), and blockchain could bring about an industrial and technological “renaissance”.

ኢንተርኔተ-ቁስ (Internet of Things (IoT), ኢንተርኔተ-ቁስ የምርትና ሸቀጣ ሸቀጦች የእቃዎች መረጃ መረብ ቆት ሲሆን ለምሳሌ የመኪኖች፣ የቤት ውስጥ መገልገያ እቃዎች፣ የኤሌክትሮኒክ ቁሶች፣ ሶፍት ዌ ር፣ ሴንሰር፣ አክቹወተር እና በኢንተርኔት መረጃ ቁሶችን ማገበያትና ማለዋወጥ የንግድ ሥራ ያከናውናሉ፡፡ በኢንተርኔት የእቃዎች መረጃን የማግኘትና የመቀበል ተግባርን በየቀኑ ያሰራጫል፡፡ በኢንተርኔተ-ቁስ ዓለም አቀፍ የንግድ ሽያጭ 19 ትሪሊየን ይደርሳል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ The Internet of things (IoT ) is the network of physical devices, vehicles, home appliances, and other items embedded with electronics, software, sensors, actuators, and connectivity which enables these things to connect, collect and exchange data. https://en.wikipedia.org/wiki/ Internet_of_things )

ኢንተርኔተ-ቁስ መረጃ መረብ ቆት እድገት ከዓመት አመት እያደገ ይገኛል፡፡ በዚህም መሠረት በ1992እኤአ መቶ ሽህ ሰዎች ኢንተርኔተ-ቁስ የንግድ ግብይይት አድርገው ነበር፡፡ በ2003 እኤአ 500 ሚሊዮን ፣በ2012 እኤአ 8.7 ቢሊየን፣ በ2017 እኤአ 28.4 ቢሊየን እድገት ሲያሳይ በ2020 እኤአ 50.1 ቢሊየን የንግድ ግብይይት በኤሌክትሮ ኮሜርስ/ ንግድ ይከናወናል ተብሎ ይገመታል፡፡ The graph below depicts the growth of IoT over the years. In 1992, only 1,00,000 people were using IOT as a technology. Till 2003, the number grew to half a billion people. While 2009 marked the IOT inception, 2012 witnessed a sudden increase in the usage of IOT where the people using IOT reached 8.7 billion, and there was no looking back. The number of users has been growing exponentially over the years reaching 28.4 billion in 2017. It is expected that the number will 210

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA broaden to 50.1 billion by 2020. … Over the next few years IoT is expected to make over $19 trillion [8]. However, the problem associated with this : these ‘things ' have myths surrounding them, some of which are impacting how organisations develop the apps to support them. (Future of IoT in the year 2015 and 2020)

የዲጅታል አብዬት ዘመን ዝቅተኛ የኢንተርኔት ስርፀትና ስርጭት ያላቸው አገረት የኤሌክትሮ ኮሜርስ/ ንግድ ውጭ በሚላኩ ምርቶች እንዲጨምር ያደርጋል፡፡ መረጃዎች የሚከማቹባቸው ትልልቅ ስርቨሮችና ፋይበር ኬ ብሎች እና ብሮድባንድ፣ ዋይ ፋይ፣ ጂፒኤስ የቴሌኮም መሰረተልማቶች በማሳደግ የኢንተርኔት ግን ኙ ነት ፍጥነትን በማፋጠን መረጃ ቆት አያያዝና መረጃን መለዋወጥ እድገትን ማፋጠን ይቻላል፡፡ በዚህም የ ኣ ለም አቀፍ የንግድ የገበያ ድርሻን በትምህርት ዘርፍ፣ በጤና ጥበቃ፣ ትራንስፖርትና አውቶሞቲቨ፣ የኢንዱስትሪና ማኑፋክቸሪንግ፣ ኤሌክትሮኒክስና የችርቻሮ የፍጆታ እቃዎች፣ የባንክ አገልግሎት ዘርፍ እድገት ያሳያል፡፡

4.2. IoT and Mobile Data The effectiveness of the generation of data from IoT sensors is poor. The data is usually collected by which have an integral role in IoT. The user interface for IoT applications are provided by the smartphones. However, they are not a good option. The above fact is illustrated with the help of example below according to [11]: International Journal of Computer Science & Information Technology (IJCSIT) Vol 10, No 2, April 2018 Consider the example of home automation: in case of critical home-monitoring and security applications, is it worth to rely upon a . What will happen? • When the person’s smartphone goes into airplane mode during his travel? • Does the electricity shut down or, his home security gets interrupted? • What if the sensors stopped working abruptly? Today, with no IoT administrations, most of the network traffic is through the access points of Wi-Fi. What happens when that information increments by “n” times? Likewise, mobile networks and communicating gadgets have extreme disadvantages in regions, for example, consumption of power, cost, reliability and availability. So, will the smartphones and cellular communications will have a better place for running IoT Applications? The answer is absolute yes. But regarding performance, accessibility, cost, , consumption of power and other key traits, the IoT will require altogether more varying and innovative variety of hardware and software solutions. High-speed Internet is equally important as its performance the functionalities like the reliable transmission of data, quick delivery of sensor data, fetching details from sensors to a cloud and vice versa [12]. 4.6. IoT and current interoperability standards IoT in the long run included billions of interconnected devices over the internet. Looking at the boom of IoT, it will include numerous makers from around the globe producing numerous product categories [13]. International Journal of Computer Science & Information Technology (IJCSIT) Vol 10, No 2, April 2018 The term interoperability states that: All these devices 211

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA must communicate, trade information and perform closely synchronized manner. They should also show the task without compromising security standards and overall performance of IoT devices. አርቴፊሻል ኢንተሊጀንስ፣ artificial intelligence ከፍተኛ የዲጂታለል ቴክኖሎጂዎችን የሚጠቀሙት ተወዳዳሪ አገሮች በማምረት ወቅት አርቴፊሻል ኢንተሊጀንስ ትልልቅ ዳታዎችን የሚያጠናቅሩበትና የሚተነትኑበት አቅም ስላላቸው ብሎም የኢኮሜርስ አገልግሎት/የኤሌክትሮኒክስ ንግድ በስፋት ስለዘረጉ ተወዳዳሪ መሆን አይቻለንም፡፡ የውጭ ንግዳችን ካልዘመነ የውጭ ምንዛሪ የማግነት አቅማችን ወደፊት የመነመነ ይሆናል፡፡ የባህር ማዶ የውጭ ንግድ ዘርፍ የምርት ገዥዎች ፍላጎት ላይ የተወሰነ ነው፣ ገዥዎቹ ዋጋ ተማኞችም ናቸው፡፡ የባንክና የፋይናንሻል ዘርፍ ኤቲሜ ማሽኖች የኤሌትሪክ ቴሌኮሙኒ ኬ ሽን አገልግሎት በመጠቀም የባንክ ደንበኞች ከማሸኑ ገንዘብ የማውጣት፣የማስቀመጥ፣ የማስተላለፍ እንዲሁም የባንክ አካውንታቸውን መረጃ የማግኘት አገልግሎት በየትኛውም ጊዜ የማግኘት መብት ሲኖራቸው ያለ ባንክ ሙያተኞች አገልግሎት የሚያገ ኙ በት ዘመናዊ ማሽን ነው፡፡ በዓለማችን 3.5 ሚሊየን ኤቲኤም ማሽኖች ይገኛሉ An automatedteller machine (ATM) is an electronic device that enables customers of financial institutions to perform financial transactions, such as cash withdrawals, deposits, transfer funds, or obtaining account information, at any time and without the need for direct interaction with bank staff. አርቴፊሻል ኢንተሊጀንስ የሰውን የማሰብ ሥራ ለምሳሌ የሂሳብ ቀመር የመደመር ፣የማካፈል፣ የማባዛትና የመቀነስ ስራዎችን፣ መረጃዎችን የመተንተን፣ ወዘተ የአዕምሮ ሥራ ማሽኖች ወይም ሮቦቶች ተክተው ይሰራሉ፡፡ በጃፓን የሌክስስ መኪና አምራች ካፓኒ ውስጥ ካሉት 360 ሠራተኞች 300ዎቹ ሮቦቶች ሲሆኑ 60ዎቹ ሰዎች ናቸው፡፡ በሃያ አንደኛው ክፍለ ዘመን ከተፈለሰፈው አርቴፊሻል ኢንተሊጀንስ ዘመናዊ ማሽኖች የኮንፒውተር ኃይልና ከፍተኛ መረጃ ቆት ማሰባሰብና ማከማቸት ችሎታ የቴክኖሎጂ ኢንዱስትሪው በማዘመንና የኮንፒውተር ሳይንስ እድገትን በማፋጠን ልዩ ልዩ ግኝቶችን ለዓለማችን አበርክቶል ከዚህም ውስጥ ሰው አልባ ድሮዎኖች፣ሰው አልባ መኪኖች፣ የጦር ታንኮች፣ ተዋጊ ሮቦቶች፣ቼዝ የሚጫወቱ ሮቦቶች ወዘተ ይካተታሉ፡፡ Artificial intelligence (AI ), intelligence , is intelligence demonstrated by machines , in contrast to the natural intelligence displayed by humans and other animals. In computer science AI research is defined as the study of " intelligent agents ": any device that perceives its environment and takes actions that maximize its chance of successfully achieving its goals. [1] Colloquially, the term "artificial intelligence " is applied when a machine mimics "cognitive" functions that humans associate with other human minds , such as "learning" and "problem solving". [2] …Modern machine capabilities generally classified as AI include successfully understanding human speech ,[5] competing at the highest level in strategic game systems (such as chess and Go ), [6] autonomously operating cars , and intelligent routing in content delivery networks and military simulations .

212

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

{22}

{2} የኢህአዴግ የግል ባንኮችና ኢንሹራንሶች!!!

‹‹የላጪን ልጅ ቅማል በላት!!!›› (ክፍል ሁለት) ፀ/ት ፂ ዩን ዘማርያም

የህወኃት/ኢህአዴግ መንግሥት ወንዝ አፈራሽ፣ ዘር አፈራሽ የጡብና አዳፍኔ ዘመን ባንኮች በብሄር፣ በፓርቲና ሃይማኖት ተኮር ሆነው መመሥረታቸው የሃገሪቱ የፋይናንስ ዘርፍ በመ ቋጣጠር፣የባንክ ሥራ እውቀትን፤በዘር ተኮርነት በማዋቀር የትግራይ ባንክ፣ የኦሮሞ ባንክ፣ የአማራ ባንክ፣ የደቡብ ባንክ ወዘተ በማለት የአንድ ብሄር ቆንቆ ተናጋሪ ሙያተኞች በመቅጠር ኃለቀርነታቸውን በሃያ አንደኛው ክፍለ ዘመን ያስመሠከሩ ማህይሞች ናቸው፡፡ በአ ፄ ምኒሊክ ዘመነ መንግሥት በ1906 እኤአ የተመሰረተው አቢሲንያ ባንክ ህብረ-ብሄር ሙያተኞችን አብሮ ያሠራና ስንት ስመ ጥሩ የባንክ ሙያተኞችን ያፈራ እንደነበር ታሪክ ይመሠክራል፡፡ ከዛን ዘመን ጀምሮ ባንኮችና የባንክ ሠራተኞች በዕውቀት የተካኑ፣ የባንኩ ደንበኞች በሚሰጦቸው አገልግሎቶች በመርካትና የባንክ ሙያተኞች በህዝቡ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትና ታላቅ እምነት ያሳደሩ ነበር፡፡ በሃገሪቱ ህግና ደንብ መሠረት ባንኮች የሚ ቋቋ ሙት በባለ አክሲዩኖች ሲሆን ከዘር፣ ከሃይማኖትና ከፖለቲካ ነፃ ሆነው የህዝብ አገልጋይ እንዲሆኑ ነው፡፡ የፖለቲካ ፓርቲዎች በንግድ ዘርፍ ውስጥ መሳተፍ እንደሌለባቸው የኢትዩጵያ ህገ-መንግሥት ደንግጎል፡፡ ከህወሓት/ኢህአዴግ የፖለቲካ ፓርቲዎች በኢትዩጵያ ኢኮኖሚን የፋይናንስ ዘርፍ በመቆጣጠር ፓርቲዎች የሃገሪቱን ባንኮችና ኢንሹራንሶች 75 በመቶ ኃብት ድርሻ ይዘዋል፡፡ በግሉ ዘርፍ ኢኮኖሚ የፋይናንስ ባንክና ኢንሹራንስ ዘርፍ ውስጥ፤ ያላቸውን ድርሻ እንቃኛለን፡-

213

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ህዝባዊ ወያኔ ሃርነነት ትግራይ (ህወኃት) ንብረት የሆነው የትግራዩ ኢፈርት፣ ወጋገን ባንክ፣ ፀሃይ ኢንሹራንስ፣አንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ፣ ንብ ኢንሹራንስ፣ እናት ባንክ፣ ናሽናል ኢንሹራንስ ይገ ኙ በታል፡፡

የብሔረ አማራ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ብአዴን) ንብረት የሆነው የአማራው ጥረት አባይ ባንክ፣ አባይ ኢንሹራንስ፣

የኦሮሞ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት (ኦሕዴድ) ንብረት የሆነው የኦሮሚያው ቱምሳ የኦሮሚያ ህብረት ባንክ፣ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ፣

የደቡብ ኢትዩጵያ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ለደኢሕዴግ) ንብረት የሆነው የደቡቡ ወንዶ ደቡብ ግሎባል ባንክ፣ ሉሲ ኢንሹራንስ በሚል ስያሜ የሃገሪቱን የባንክና ኢንሹራንስ ድርጅቶችን ተቆጣጠረዋል፡፡

እነዚህ ከህወሓት/ኢህአዴግ ፓርቲዎች ንብረት የሆኑ የአውራው ፓርቲ የባንክና ኢንሹራንስ ድርጅቶች የኢትጵያን ብሄራዊ ባንክ በማዘዝ የኢትዩጵያ ንግድ ባንክ፣ የኢትዩጵያ ልማት ባንክ፣ የኮንስትራክሽን ቢዝነስ ባንክ ተቆጣጥረው ለከፍተኛ ኪሳራ ዳርገዋል፡፡ ቶማስ ጃፈርሰን እንዳሉት ‹‹በእኔ እምነት መሠረት የባንክ ኢንስቲቲውሽንስ ወይም ተቋማት ለእኛ ነፃነት በጣም አደገኞች ናቸው፣ ከመደበኛው ጦርሠራዊት የበለጠ/ይልቅ!!›› ይላሉ፡፡“I believe that banking institutions are more dangerous to our liberties than standing armies.” ― Thomas J efferson

የኢትዩጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የባንክና ኢንሹራንስ ንግድ ኢንተርፕራይዝ

{1}ኢፈርት The Endowment Fund For The Rehabilitation of Tigrai (EFFORT ) አንደኛው በህወሃት የፖለቲካ ድርጅት የሃብት ቁጥጥር ስር የሚገኘው (ትእምት) የሚባል የንግድ ድርጅት በ1987 ሲሆን የዚህም የሃብት ምንጭ ህወሃት በሽፍትነት ለአስራ ሰባት ዓመታት ከኢትዬጵያ ህዝብ የዘረፈው ሃብት ነው፡፡ ኢፈርት ሁለት ክንፎች አሉት አንደኛው ክንፉ የኢንቨስትመንት መዓከል ሲሆን ሁለተኛው ክንፉ ደግሞ በጎአድራጎት ማዕከል ናቸው፡፡ የኢፈርት የኢንቨስትመንት መዓከል በ14 የተለያዩ ካንፓኒዎች የተደራጅ ናቸው፡፡ የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) የኢኮኖሚ ምሶሶ የሆነው ኢፈርት የቢዝነስ ኢምፓየር በኢትዬጵያ የግሉን ዘርፍ ባለኃብት በመቀናቀንና ሥራዎችን በመንጠቅ የሃገሪቱን ኃብት በሞኖፖል የሚ ቋጣጠር የህቡዕ ወይም ሚስጥራዊ ስውር ድር ጁ ት ነው፡፡ የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ በ1991እኤአ በትረ ስልጣኑን ከደርግ እንደተረከበ ማረት በእርዳታና መልሶ ማቋቋ ም ማስተባበሪያ ኮሚሽን በበጎ አድራጎት ድርጅት(“NGO”) ስም ተመዝግቦ የህወሓት መንግስት የገንዘብ ድጋፍ በጡጦ እየተጋተ ከአፍሪካ አህጉር ውስጥ በኃብት ትልቁ ኤንጂኦ ለመሆን በቃ፡፡ በ1995 እኤአ ህወሓት ለማረት ብረት መዝጊያና ጠንካራ አጋር ድርጅት መሠረተለት፣ትግራይ እንዶንመንት (EFFORT), የተ ቋቋ መበት የኢንቨስትመንት የቢዝነስ ዶሴ ኢፈርት በሁለት ነጥብ ሰባት (2.7) ቢልዩን ብር መሆኑን ገልፆ በማግስቱ አንድ ቢሊዩን ዩኤስ ዶላር መሆኑ ተገልፆል፡፡

የክልል መንግስታት የጋራ የንግድ ኢንዶንመንት ካንፓኒዎች ( J oint endowment-linked companies)

የክልል መንግስታት የጋራ የንግድ ኢንዶንመንት ካንፓኒዎች ኢፈርት የትግራይ፣ጥረት የአማራ፣ ቱምሳ ኦሮሚያና ወንዶ የደቡብ የክልል መንግስታት የህብረት የንግድ ድርጅቶች ናቸው፡፡ እነሱም 1ኛ/ ወጋጋን ባንክ፣ 2ኛ/አፍሪካ ኢንሹራንስ 3ኛ/ሜጋ ፓብሊሽንግ 4ኛ/ ዋልታ መረጃ መዕከል 5ኛ/ ፋና ሬዲዩ

214

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ያካትታል፡፡ የትግራዩ ኢፈርት ከአንድ እስከ አራት የተዘረዘሩትን ኃብቶች የግሉ አድርጎቸዋል፡፡ የህወኃት የወጋጋን ባንክና አፍሪካ ኢንሹራንስ ንግድ ኢንተርፕራይዝ ሙሉ በሙሉ የግሉ አድርጎል፡፡

ወጋጋን ባንክ፣(Wegagen Bank) ወጋጋን ባንክ በ1997እኤአ ሲ ቋቋ ም ኢፈርት 15 በመቶ ሼ ር ነበረው፡፡ የኢትጵያ ህግ አንድ ኢንቬስተር 5 በመቶ ሼ ር ብቻ መሸፈን እንዳለበት ህግ በመደንገጉ ኢፈርትና የሌሎቹም ሼ ር 4 በመቶ ሆነ፡፡ በ2010 እኤአ ወጋጋን ባንክ 223 ሚሊዩን ብር ከታክስ በኃላ ትርፍና 23 በመቶ እድገት ማግኘቱን አስታውቆል፡፡ ወጋጋን ባንክ የተ ቋቋ መበት የተከፈለ ካፒታል 633 ሚሊዩን ብር በመሆን በሃገሪቱ ካሉት ባንኮች ትልቁ መሆን ችሎል፡፡ ወጋጋን ባንክ 3.8 ቢሊዩን ብር ተቀማጭ ገንዘብ ያለው ሲሆን ብድር የማበደር አቅሙ ስፊ መሆኑ ይስተዋላል፡፡

አፍሪካ ኢንሹራንስ(Africa Insurance in the financial sector) አፍሪካ ኢንሹራንስ ሁለተኛው የፋይናንሻል ዘርፍ ካንፓኒው ሲሆን በ2009/10እኤአ 19 ሚሊዩን ብር የተጣራ ትርፍ አግኝቶል፡፡ አፍሪካ ኢንሹራንስ 291 ሚሊዩን ብር አጠቃላይ ንብረት እንዳለው ተገልፆል፡፡ በመላ ሃገሪቱ ውስጥ 15 ቅርንጫፍች አሉት፡፡ አፍሪካ ኢንሹራንስ 40 ሚሊዩን ብር ሼ ር በወጋጋን ባንክ አለው፡፡በኢትዩጵያ ኢኮኖሚ ውስጥ የኢትዩጵያ የግል ባንኮች የፋይናንስ ዘርፍ በመ ቋጣጠር ከህወሓት/ኢህአዴግ ፓርቲዎች የሃገሪቱን ባንኮች ኃብትን ከሚ ቋጣጠሩት ውስጥ የትግራዩ ኢፈርት ወጋገን ባንክ፣ ፀሃይ ኢንሹራንስ፣አንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ፣ንብ ኢንሹራንስ፣ እናት ባንክ፣ ናሽናል ኢንሹራንስ ይገ ኙ በታል፡፡ ከሠንጠረ ጁ ላይ 2014/15 ገቢያቸውን ማስተዋል ይቻላል፡፡ ( ሠንጠረዥ አስራ ሁለት ይመልከቱ)

የክልላዊ ፖለቲካ ፓርቲዎች የባንክና ኢንሹራንስ ንግድ ኢንተርፕራይዝ

የክልላዊ መንግስቶች የፓርቲ ንግድ ኢንተርፕራይዝ (Regional state-owned enterprise (RSOE) sector)

የኢህአዴግ ፓርቲዎች የንግድ ድርጅቶችና ክልላዊ የልማት ድርጅቶች (Regional development organizations & endowment-owned businesses) ከህወሓት/ኢህአዴግ ፓርቲዎች የተወረሱ የንግድ ድርጅቶች በፓርቲዎች በስጦታ ወይም በችሮታ የተላለፉ የንግድ ድርጅቶች እየተበራከቱ መጥተዋል፡፡ የህወሓት/ኢህአዴግ ፓርቲና ቢዝነስ (የንግድ ሥራ) እጅና ጎንት በመሆን የግሉን ዘርፍ ደፈጠጡት፡፡በህወሓት መንግስት የቢዝነስና የፖለቲካ ጣምራ ግን ኙ ነቶች በልማታዊ መንግሥት ስም ከ1991እኤአ ጀምሮ በኢትዩጵያ ኢኮኖሚ ውስጥ ከህወሓት/ኢህአዴግ ፓርቲዎች ተወርሰው ሙሉ በሙሉ የፓርቲያቸው ንብርትና ኃብት አደረጉ፡፡ ኢፈርት በትግራይ፣ ጥረት በአማራ፣ ቱምሳ በኦሮሚያና ወንዶ በደቡብ ክልላዊ መንግስቶች ውስጥ የባንክና ኢንሹራንስ ኩባንያዎች መሠረቱ ቅርንጮፎቻቸውም እነደአሸን ፈሉ፡፡ የክልላዊ ፖለቲካ ፓርቲዎች በተለያዩ የኢኮኖሚ ዘርፎች ውስጥ እየተሰማሩና በልዩ ልዩ የንግድ ድርጅቶች ስም እየተንሰራፋ መጡ፡፡ የግሉ ዘርፍ ኢኮኖሚ አንቀሳቃሽ ኃይል ተመታ፡፡

{2}ጥረት በአማራ (The Amhara National Regional Rehabilitation and Development Fund, Endeavour or Tiret )

ጥረት በአማራ፤የአማራ ብሔራዊ ክላልዊ መልሶ ማ ቋቋ ምና ልማት ማህበር ወይም ጥረት በመባል ይታወቃል፡፡ ጥረት በ1995 እኤአ ሲቆቆም አስቀድመው የተመሠረቱትን የንግድ ድርጅቶችና ካንፓኒዎች በማካተት፣ለምሳሌ አንባሰል ትሬዲንግ በ1993 እኤአ፣ብሉ ናይል ትራንስፖርት በ1992 እኤአ፣ዳሽን የቢራ ፋብሪካ በ1995እኤአ፣ እንዲሁም በ አግሮ ፕሮሰሲንግ ዘለቀ አግሪካልቸራል ሜካናይ ዤ ሽን በ1996እኤአ የሥጋ ውጤቶች ፋብሪካና ልዩ ልዩ ንግዶች፣ ሌሎች ካንፓኒዎች ሼ ባ ኢንደስትሪስ (ሠሊጥ ፕሮሰሲንግ 215

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ታሂና እና ሃልዋ) እንዲሁም የደጋ ቡና ሁለቱም በ1993እኤአ ተቆቆሙ፡፡ በ1998እኤአ የአማራው ክልልዊ መንግስት ጥረት መቀመጫውን ፈረንሳይ ካደረገው ቢጂአይ ጋር በመሆን የዳሽን ቢራ ፍብሪካን በጎንደር መሠረቱ፡፡ የወጋጋን ባንክን ከመሠረቱት ድርጅቶች ውስጥ ኢፈርት፣ ጥረት፣ ቱምሳና ወንዶ ሼ ር እንዳላቸው ይታወቃል፡፡ ጥረት የዋልታ ኢንፎርሜሽን ሴንተረና የአማራ ክልል የብድርና ቁጠባ ድርጅትን መስርተዋል፡፡ በተጨማሪም ጥረት የአማራ የልማት ማህበርና የአማራ መልሶ ማ ቋቋ ም (Amhara Development Association (ADA) ና የልማት ማሕበር (Organisation for Relief and Development in Amhara (ORDA). ምስረታ ላይ እገዛ አድርጎል፡፡ ጥረት የአማራው ክልል መንግስት፣ የንግድ ካንፓኒ በአጠቃላይ 2800 ሠራተኞች ቀጥሮ ሲያሰራ በአንፃሩ ኢፈርት የትግራይ ክልል መንግስት የንግድ ካንፕኒዎች 14000ቆሚ ሠራተኞችና 34000 ጊዜያዊ ሠራተኞች እንዳሉት ለማወቅ ተችሎል፡፡በኢትዩጵያ ኢኮኖሚ ውስጥ የኢትዩጵያ የግል ባንኮች የፋይናንስ ዘርፍ በመ ቋጣጠር ከህወሓት/ኢህአዴግ ፓርቲዎች የሃገሪቱን ባንኮች ኃብትን ከሚ ቋጣጠሩት ውስጥ የአማራው ጥረት አባይ ባንክ፣ አባይ ኢንሹራንስ፣ በሚል ስያሜ የባንክና ኢንሹራንስ ድርጅቶችን ተ ቋጣጠረዋል፡፡ከሠንጠረ ጁ ላይ 2014/15 ገቢያቸውን ማስተዋል ይቻላል፡፡

{3}ቱምሳ በኦሮሚያ ( Tumsa Endowment Fund in Oromia)

በኦሮሚያ ክልል ቱምሳ ኢንዶውንመንት ፈንድ በ2001እኤአ ተመሠረተ፣አስቀድመው የተቋቋ ሙት ዲንሾ ኢንተርፕራይዝ በ1992 እኤአ የተመሠረተ፣ ዲንሾ አግሮ-ኢንደስትሪ፣ ዲንሾ የትራንስፖርት አገልግሎት፣ ዲንሾ ትሬዲንግና፣ ዲንሾ ቢፍቱ ትሬዲንግ ቱምሳ ኢንዶውንመንት ፈንድ ሥር ተካተቱ፡፡ ዲንሾ ትሬዲንግ በ1991እኤአ በኦሮሚያ ክልል ውስጥ ማዳበሪያ ለገበሬዎች በሽያጭ በማከፋፈል ይታወቃል፡፡በ1993እኤአ የተቆቆመው ዲንሾ ቢፍቱ ትሬዲንግ ሰሊጥና ቡና ወደ ውጭ ሃገር በመላክ ንግድ ላይ ቆይቶ በድሬዳዋ ከፍተኛውን የጫት ንግድ በመቆጣጠር የግሉን ዘርፍ ነጋዴዎች ሥራ ነጠቀ፡፡ በምዕራብ ሐረርጌ ዞን አምራ ቾ ች ኮኦፕሬቲቨ የጫት ላኪዎች ማሕበር ዲንሾ ትሬዲንግ ዋነኛው ሼ ር ሆልደር ሆኖ እስከ 2005እኤአ ዘለቀ፡፡በ1999እኤአ ዲንሾ ኢንቨስትመንቱን በማጠናከር በኦሮሚያ የቡና አምራ ቾ ች ኮኦፕሬቲቨ ዩኒየን ጋር በመስራት ቡና ወደውጭ ሃገራት፣ ታላቆ ብሪታንያና ጀርመን ይልክ ነበር፡፡ በ1999እኤአ የዲንሾ ካንፓኒዎች ዋና ስራ አስኪያጅ ዱባለ ጃሌ እንደገለ ፁ ት የዲንሾ አመታዊ ተንቀሳቃሽ ገንዘብ 900 ሚሊዩን ብር እንደነበር ለ ፎርብስ መጋዚን ገል ጸ ዋል፡፡ዱባለ ጃሌ የቀድሞ የኢትዩጵያ ብሄራዊ ባንክ ገዥ ነበሩ፡፡ በኢትዩጵያ ኢኮኖሚ ውስጥ የኢትዩጵያ የግል ባንኮች የፋይናንስ ዘርፍ በመቆጣጠር ከህወሓት/ኢህአዴግ ፓርቲዎች የሃገሪቱን ባንኮች ኃብትን ከሚቆጣጠሩት ውስጥ የኦሮሚያው ቱምሳ የኦሮሚያ ህብረት ባንክ፣ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ፣ በሚል ስያሜ የባንክና ኢንሹራንስ ድርጅቶችን ተ ቋጣጠረዋል፡፡ከሠንጠረ ጁ ላይ 2014/15 ገቢያቸውን ማስተዋል ይቻላል፡፡

{4}ወንዶ በደቡብ ክልሎች (Wendo Endowment Fund in SNNPRS)

ወንዶ በደቡብ ክልል፣በ1994 እኤአ በሃዋሳ ከተማ ውስጥ በ6 ሚሊዩን ብር ካፒታል ተመሠረተ፡፡ ወንዶ የንግድ ድርጅት ወደ ውጭ ሃገር ቡናና ጭት በመላክና ከውጭ ንግድ ማዳበሪያ እያመጣ በደቡብ ክልል ለገበሬዎች በማከፋፈል ንግድ የተሰማራ ኩባንያ ነው፡፡ ከኢህአዴግ መነሻ ካፒታሉን እንዳገኘ ይገለፃል፡፡ የክልል መንግስታት የጋራ የንግድ ኢንዶንመንት ካንፓኒዎች

Wendo Trading was established in Awassa in 1994, with capital of ETB6million, widely understood to have been provided by other EPRDF sources. Its trade and export activities focus on fertiliser, coffee and khat . በኢትዩጵያ ኢኮኖሚ ውስጥ የኢትዩጵያ የግል 216

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ባንኮች የፋይናንስ ዘርፍ በመ ቋጣጠር ከህወሓት/ኢህአዴግ ፓርቲዎች የሃገሪቱን ባንኮች ኃብትን ከሚ ቋጣጠሩት ውስጥ የደቡቡ ወንዶ ደቡብ ግሎባል ባንክ፣ሉሲ ኢንሹራንስ በሚል ስያሜ የባንክና ኢንሹራንስ ድርጅቶችን ተ ቋጣጠረዋል፡፡ ከሠንጠረ ጁ ላይ 2014/15 ገቢያቸውን ማስተዋል ይቻላል፡፡

የኢትዩጵያ ሕዝቦች አብዩታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢሕአዴግ) መንግሥት፣ለህዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ (ህወሃት) ትግራይ ክልል፣ የኦሮሞ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት (ለኦሕዴድ) ለኦሮሚያ ክልል፣ ብሔረ አማራ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ለብአዴን) ለአማራ ክልል፣ የደቡብ ኢትዩጵያ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ለደኢሕዴግ) ለደቡብ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል፣ዘር አፈራሽ የባንክና ኢንሹራንስ እንደከፈተላቸው ወደፊት አጋሮቹ ለሚሆኑ ለሶማሌ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት (ለሶዴድ) ለሶማሌ ክልል፣አፋር ዴሞክራሲያዊ ድርጅት (አዴድ) የአፋር ክልል፣ ቤኒሻንጉል ሕዝቦች ነፃ አውጭ ንቅናቄ (ለቤህነን) የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል፣ለጋምቤላ ሕዝቦች ነፃነት ንቅናቄ (ለጋሕነን) ለጋምቤላ ክልል፣ ለሃረሪ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት (ሃዴድ) ለሃረሪ ሹማምንትና ካድሬዎች የሚዘወሩ የባንክና ኢንሹራንስ ድርጅቶች ይፈበረኩ ይሆናል፡፡

‹‹በሃገሪቱ ያሉ ህዝቦች የባንኮችን አሠራርና የገንዘብ ስርዓቱን አለመረዳታቸው ደህና ነው እንጂ፣ቢያውቁ ኖሮማ ከነገ ጠዋት በፊት ህዝባዊ አብዩት እንደሚነሳ አምናለሁ!!!›› ይላሉ ሄንሪ ፎርድ፡፡ “It is well enough that people of the nation do not understand our banking and monetary system, for if they did, I believe there would be a revolution before tomorrow morning.” ― Henry Ford የኢትዩጵያ ህዝብም በሃገሪቱ ያሉ የባንኮችና ኢንሹራንሶች አሠራርና የገንዘብ ስርዓቱን አለመረዳታቸው ወያኔ/ ኢህአዴግ በጀው እንጂ፣ ቢያውቁ ኖሮማ ከነገ ጠዋት በፊት ህዝባዊ አብዩት እንደሚነሳ ምንም ጥርጥር የለንም!!! እነዚህ የኢትዩጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የባንክና ኢንሹራንስ ንግድ ኢንተርፕራይዝ ዋና መስሪያ ቤቶ ችና ቅርንጫፎቻቸው በአዲስአበባ፣ አዳማ፣ መቐለ፣ ባህርዳር፣ ድሬዳዋ፣ አዋሳ፣ ጋምቤላ፣ ሰመራ፣ ኦጋዴን፣ ቤኒሻንጉል ወዘተ ከተሞችን ውስጥ ከተመሠረቱ አመታት ሲቆጠር፣ ቁጥራቸው የትየለሌ ደርሶል፣ ህዝቡም እነዚህ ባንኮች ውስጥ ገንዘቡን ያስቀምጣል፡፡

በዓለማችን አንዲት ጎጆ መሥራት የማትችል የወፍ ዘር አለ ቺ ታዲያ ትውልዶን የዘር ግንድ ለመቀጠል ስትል እንቁላሎን የምትጥለው ጎጆ ከምትሠራዋ የወፍ ዝርያ ጎጆ ነው፡፡ ያችኛዋ እንደራሶ ልጆች አሳድጋ ለአቅመ ወፍነት ታበቃቸዋለች፡፡ የወፎቹ የህይወታቸው ዕደቱ እንደዛ ነው ሲያድጉ ወደ ዘር አፈራሽ ቡድናቸው ይሄዳሉ፣ዳግም እንቁላል ይጥላሉ፣እነዛኞቹ ያሳድጋሉ ወዘተ ተፈጥሮ ድንቅ ናት፡፡ የኢትዩጵያ ህዝብም ገንዘቡን ህወኃት/ኢህአዴግ የፖለቲካ ፓርቲዎች ለህወኃት፣ ለብአዴን፣ ለኦህዴድና ለደኢሕዴግ ባንኮችና ኢንሹራንሶች እንደ አንቁላል ይጥላሉ!!! ህዝቡን ስለ ባንክና ኢንሹራንስ ማን ያስተምረው ? ይሄን ቢያውቅ ኖሮማ ከዛሬ በፊት አብዩት አፈንድቶ ወያኔን ባባረረ ነበር፡፡ እንኮን ህዝብ ስንቱ የተማረውስ ይሄን የባንክና ኢንሹራንስ የፋይናንስ ስርዓት ያውቅ ይሆን ? የኢትዩጵያ ባንኮችና ኢንሹራንሶች የማን ኃብት ናቸው ??? ምጣኔ ኃብታችንን እስካላወቅን ድረስ ኃብታችንን እንዘረፋለን፡፡ እርሻችን ይነጠቃል፣ እርስታችን ይቀማል፣ መ ዐ ድናችን ይዛቃል፣ ከብታችን ይነዳል፣ ላሞቻችን ይታለባሉ፣ ገንዘባችን ይዘረፋል፡፡ ዛሬ የግል የቴሌ ቪ ዚን፣ የሬዲዬ ሞገድና ድረ-ገፆች ያላቸው ያገሬ ልጆች የሃገራቸውን ምጣኔ ሃብት ለህዝብ እስካላስረዱ ድረስ ትግሉ ውኃ ቅዳ፣ ውሃ መልስ ይሆናል፡፡ ትግሉ ትልቁን ወርካ ለመቁረጥ አንዴ ብቻ በመጋዝ ወደፊት ገዝግዞ፣ ወዲያው ወደኃላ ገዝግዞ ይቆማል ውጤት አይኖረውም፡፡

የህወኃት/ኢህአዴግ የፖለቲካ ፓርቲዎች፣የኦሮሞን መሬት፣ አዳማ፣ ብሸፍቱ፣ አሌልቱ፣ ሰበታ፣ ወለጋ፣ አሶሳ፣ ባኮ፣ ባሌ፣ ራይቱ፣ ቦረና፣ ኢሊባቡር ወዘተ የቡናና የአበባ እርሻ ወያኔዎች ርስተ ጉልታቸው ካረጉ አመታት ተቆጥሮል፣ የለገደንቢ፣ ሳካሮ፣ የአዶላ የወርቅ ማዕድን ኃብት ለዓመታት ይዛቃል፡፡ የአማራን

217

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA መሬት፣ ራያን፣ ወልቃይት፣ ጸ ገዴን፣ መተከል፣ አዊ፣ ፓዊ፣ ወዘተ ነጥቆ ሠሊጥ አምርቶ ውጪ ይልካል፣ የመተከል የወርቅ መዕድን ኃብት ያዝቃል፡፡ የጋምቤላ መሬት አቦቦ፣ ኢታንግ፣ ጂካኦ፣ ጉደሬ፣ ጎግ፣ ጆር በወያኔ ተነጥቆ ይታረሳል፡፡ በቤኒ-ሻንጉል ጉባ፣ ወዘተ መሬት ይታረሳል፡፡ የአፋር የጨውና ቀይ ፖታሽ የመሬት ኃብት ተነጥቆ በወያኔ ይዛቃል፡፡ የደቡብ ክልል መሬት ሃዋሳ፣ ሲዳማ፣ ወላይታ፣ ሆሳዕና፣ አርባምንጭ፣ ወዘተ የቡና መሬት በወያኔ ተዘርፎል፡፡ የትግራይ ወርቅ በኢፈርት፣ ኢዛና እየተዛቀ ይሸጣል፡፡ በሃረሪ ርስት የጫትና የቡና እርሻ ውጪ ተልኮ ይሸጣል፣ የንግድ ማእከሉና የኮንትሮባንዱ ሥራ ሁሉ ወያኔና የክልሉ መንግሥት የፖለቲካ ድርጅቶች ጋር በመሆን እየዘረፉ ይገኛል፡፡ መሬቱን የተነጠቀው ህዝብ፣ እርስቱን የተቀማው ህብረተሰብ እንደ ኦሮማና አማራ ህዝብ እንቢተኝነቱንና ተጋድሎውን በፈለገው የትግል ስልት እየተደራጀ፣ የጎበዝ አላቃ እየመረጠና በሚስጢር እየተደራጀ፣ እየታጠቀና ትግሉን መምራት ይኖርበታል፡፡ ከዛም ህብርት እየፈጠረ ህብረ-ብሄር ኢትዩጵያዊ ብሄርተኝነትን በመገንባት ብቻ ህወኃት/ኢህአዴግን ከበትረ-ሥልጣኑ መንቀል ይችላል፡፡

‹‹የኢትዩጵያ መንግሥታዊና የግል ባንኮች የፋይናንስ ዘርፍ ቀውስ በ2010ዓ/ም ይከሰታል!!!››

የኢትዩጵያ ብሔራዊ ባንክ ኃላፊነቱን ያልተወጣ ተቆም ነው፡፡ በሃገሪቱ ለተፈጠረው የፋይናንስ ዘርፍ ቀውስ፣ የገንዘብ አቅርቦት መመጠንና መቆጣጠር አለመቻሉ፣ የገንዘብ ወጪና ብድርን መወሰንና መጠበቅ አለመቻሉ፣ የሃገሪቱን የዓለም ዓቀፍ ተቀማጭና መጠባበቂያ ገንዘብ መቋጣጠርና ማስተዳደር ደካማነቱ፣ ለባንኮች ፍቃድ መስጠት፣መ ቋጣጠርና ክትትል ማድረግ አቅመቢስነቱ፣ የንግድ ባንኮች ተቀማጭ መያዝ፣እንዲሁም ለንግድ ባንኮች ገንዘብ ማበደር፣ የንግድ ባንኮችን ብድር መቆጣጠርና ክትትል ማድረግ እንዲሁም የወለድ መጠንን መወሰን ጣልቃ ገብነቱ፣ እንደ መንግሥት ወኪል ሆኖ በመስራትና የውጭ ምንዛሪ ምጣኔን መወሰንና መቆጣጠር ተስኖቸዋል፡፡ የባንክ ሙያተኞች በሙስና ተዘፍቀው ከሹማምንቶቹ ጋር ተመሳጥረው የሃገር ሃብት መዝብረዋል፡፡ በሱዳን የግል ካንፓኒ፣የብር ኖቶችንና ሣንቲሞችን በማሳተም የሃገሪቱን የብር ኖቶችን እንደወረቀት በማሳተም የሃገር ሉዓላዊነትንና የህዝቡን ደህንነት ለባዕድ አገር አሳልፈው የሰጡ የብሄራዊ ባንክ ገዥዎችና የህወኃት የጦር አበጋዞች መንግሥት ለፍርድ መቅረባቸው አይቀርም፡፡ እውቁ ኢኮኖሚስት ጆሲፍ ሲቲግሊዝ በኢኮኖሚክስ የኖ ቪ ል ሽልማት ተሸላሚ እንዳሉት ‹‹ እኛ ቀስ በቀስ እያሳደግነው የመጣንው የፍትህ ስርዓት ዕይታ፣ ፍትህ ለሁሉም ከማለት ይልቅ፣ የፍትህ ስርዓት በቂ አቅም ላላቸው ይገባል፡፡ እኛ ባንኮች አሉን በጣም ትልቅ ለመውደቅ ብቻ አይደሉም፣ ነገር ግን ትልቅ የተጠያቂነት ኃላፊነት ጭምር አለባቸው፡፡ ይላሉ፡፡ “Rather than justice for all, we are evolving into a system of justice for those who can afford it. We have banks that are not only too big to fail, but too big to be held accountable.” ― J oseph E. Stiglitz

የኢትዬጵያ የውጪ ብድር ክምችት ከብሄራዊ አማካይ ጠቅላላ አመታዊ ምርት ድርሻ በ2011 እኤአ 19.9 በመቶ የነበረ ሲሆን በ2014 እኤአ 27 በመቶ ነበር፡፡ የመንግሥታዊ ልማት ዘርፎች ብድር ከብሄራዊ አማካይ ጠቅላላ አመታዊ ምርት ድርሻ በ2011እኤአ 20.9 በመቶ የነበረ ሲሆን በ2014 እኤአ 42.0 በመቶ ሆኖል፡፡ በ2016/17 እኤአ የህወሓት መንግስትና ብሄራዊ ባንክ ባለሞሎች የሃገሪቱን ልትወጣ በማትችለው የውጪ ብድር ክምችት ከተው ኢኮኖሚውን አዘቅት እንደሚከቱት አጥኝዎች ተንብየዋል፡፡ ለዚህም ግልፅ ማሽረጃ የ2009 ዓ/ም ዓመት እቅድና አፈጻ ጸ ም፣ በተለይ የውጪ ንግድ ገቢ ማሽቆልቆል፣ የውጪ ብድር መክፈል አቅም መሽመመድና የውጪ ምንዛሪ እጥረት በቀጣይነት ተከስቶል፡፡ በ2008ዓ/ም የውጭ ዕዳ ክፍያ 1 ቢሊዩን ዶላር ለመክፈል ተገዶል፡፡ የወለድ ክፍያው በዓመት ከ350

218

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ሚሊዩን ዶላር ከፍ ብሎል፡፡ በ2009ዓ/ም የውጭ ዕዳና የወለድ ክፍያ 1.5 ቢሊዩን ዶላር ለመክፈል ተገዶል፡፡

ለማጠቃለል የኢትዬጵያ አጠቃላይ የአገር ውስጥ ምርት (GDP) አነስተኛ መሆን ምክንያት የሃገሪቱ የኢኮኖሚ እድገት፣ በተቆለለ የውጭ ብድር ክምችትና የእዳ ክፍያ ምክንያት በረጅም ግዜያት ውስጥ እንደሚናጋ ይጠበቃል፡፡ የኢትዬጵያ የውጭ ብድር በ1975 እኤአ የኢትዬጵያ የውጭ ብድር 343.7 ሚሊዩን ዩኤስ ዶለር የነበረ ሲሆን ይህውም አመታዊ አጠቃላይ የአገር ውስጥ ምርት (GDP) 14 % እጅ ይይዝ ነበር፡፡ በ1991 እኤአ የኢትዬጵያ የውጭ ብድር 9.1 ቢሊዬን ዩኤስ ዶለር የነበረ ሲሆን ይህውም አመታዊ አጠቃላይ የአገር ውስጥ ምርት (GDP) 214 % እጅ ይይዝ ነበር፡፡ በ ጁ ን 30 1999 ይሄ አሃዝ 10.2 ቢሊዬን ዩኤስ ዶለር ከፍ ብሎል፡፡በ2011እኤአ የኢትዬጵያ የውጭ ብድር 7.102 ቢሊዩን ዩኤስ ዶለር የነበረ ሲሆን ይህውም አመታዊ አጠቃላይ የአገር ውስጥ ምርት (GDP) 23.5 % እጅ ይይዝ ነበር፡፡ 2012እኤአ የኢትዬጵያ የውጭ ብድር 12 ቢሊዩን ዩኤስ ዶለር የነበረ ሲሆን ይህውም አመታዊ አጠቃላይ የአገር ውስጥ ምርት (GDP) -- % እጅ ይይዝ ነበር፡፡ 2013እኤአ የኢትዬጵያ የውጭ ብድር 16.11 ቢሊዩን ዩኤስ ዶለር የነበረ ሲሆን ይህውም አመታዊ አጠቃላይ የአገር ውስጥ ምርት($46) ቢሊዬን ዩኤስ ዶለር (GDP) 35 % እጅ ይይዝ ነበር፡፡ 2016/17እኤአ የኢትዬጵያ የውጭ ብድር 40 ቢሊዩን ዩኤስ ዶለር ሲገመት ይህውም ከአመታዊ አጠቃላይ የአገር ውስጥ ምርት($69) ቢሊዬን ዩኤስ ዶለር (GDP) 58 % እጅ ይይዛል፡፡ እንደ ዶክተር ሰ ዒ ድ ኑሩ ገለፃ ‹‹የውጭ ምንዛሪ የሚገ ኙ ባቸው የታወቁ ናቸው፡፡ የመጀመሪያው ከኤክስፖርት፣ከውጭ በዕርዳታና ለብድር፣ በውጭ የሚኖሩ ሰዎች የሚልኩት ነው፡፡ ከእነዚህ ውስጥ በእጃችን ላይ ያለው ኤክስፖርት ነው፡፡ ኤክስፖርት ደግሞ ያለው አፈጻ ጸ ም ደካማ ነው፡፡ የውጭ ዕርዳታ እየቀነሰ ነው፡፡ ለምግብ እርዳታ እንኮ እየቀነሰ ነው፡፡ ብድር አስቸጋሪ ነው፡፡ የውጭ ብድር የሚመሠረተው በኤክስፖርት አፈፃፀም ጥንካሬ ነው፡፡ የአበዳሪዎች ዋነኛው ጥያቄ መክፈል ይችላሉ ወይ ነው፡፡ እንዲህ ከሆነ የበጀት ጉድለት ባይኖር እንኮን በጀቱ በአገር ውስጥ ቢሸፈን እንኮ፣ ይሄን 320.8 ቢሊዩን ብር እዚሁ ብንሸፍን በብር አሁን ባለንበት ሁኔታ ትራንስፎርሜሽኑ ያቀደቸውን ከማሳካት አንፃር የውጭ ምንዛሪ የግድ ነው፡፡ ስለዚህ ትርጉም ባለውና ከአጠቃላይ በጀቱ ውስጥ ጎላ ባለ ደረጃ በውጭ ምንዛሪ መገኘት አለበት፡፡››ይላሉ፡፡ የኢትዩጵያ ሕዝቦች አብዩታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢሕአዴግ) መንግሥት ሹማምንትና ካድሬዎች በመደበኛ በጀት ለደሞዝና አበል የወጣ ወጪ፣ በ2002 እኢአ 14.5 ቢሊዩን ብር የነበረ ሲሆን በ2007 እኢአ 45.05 ቢሊዩን ብር፣ በ2008ዓ/ም 50 ቢሊዩን ብር፣ በ2009ዓ/ም 82 ቢሊዩን ብር መደበኛ በጀቱ በአንድ ግዜ የ31 ቢሊዩን 712 ሚሊዩን ብር ጭማሪ ህብረተሰቡን ለከፍተኛ ግብር እንደዳረገው የምጣኔ ሃብት ጠበብት ለህዝብ አስረድተዋል፡፡ የቱሪስቶች መታቀብ ሃገር ውስጥ በሆቴልና ቱሪዝም የሚገኘው የውጭ ምንዛሪ ገቢ ከ3 ቢሊዩን ዶላር በላይ ገቢ በህዝባዊውእንቢተኛነትና ተጋድሎ መቀጠል የተነሳ፣ ቱሪስቶች ሰላም ከሌለ ስለማይመጡ ይነጥፋል፡፡ የብዙ አገሮች መንግስታት የአሜሪካን፣ የካናዳ፣ የእንግሊዝ እንዲሁም የአውሮፓ መንግስታት መግለጫ በማውጣት በተደጋጋሚ ዜጎቻቸውን ወደ ኢትዩጵያ እንዳይሄዱ ከአሁኑ በመምከር ላይ ይገኛሉ፡፡ የፊዴራልና ክልላዊ መንግሥት የፖለቲካ ፓርቲዎች ከባንክና ኢንሹራንስ ንግድ ውስጥ ይዉጡ!!! የኢፈርት፣ጥረት፣ዲንሾና ወንዶ የንግድ ድርጅቶች ይወረሱ!!! የፖለቲካ ፓርቲዎች በንግድ ዘርፍ መሠማራት ህገውጥ ሥራ ነው!!! 2010 ዓ/ም መልካም አዲስ አመት ይሁንልን!

219

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

{23}

የኢህአዴግ የግል ማይክሮ ፋይናንስ ተቆማት!!! ‹ወዶ ዕዳ !!!›

‹ወዶ ዕዳ!!!› ‹እያዩ ገደል!!!› ‹ቡሌ ሴና!!!›

(ክፍል ሦ ስት) ፀ/ት ፂ ዩን ዘማርያም

አዲስ ብድርና ቁጠባ ኢንስቲቲውሽን ፣ አማራ ብድርና ቁጠባ ኢንስቲቲውሽን ፣

አነስተኛ የብድርና ቁጠባ ኢንስቲቲውሽን ተቀEማት፣በኢትጵያ ብሄራዊ ባንክ የተመዘገቡ ሲሆን ከግማሽ በላይ የሚሆነውን ገንዘብ የሚያሰባስቡት ከደሃው ህብረተሰብ ዘንድ ነው፡፡ ማክሮ ፋይናንስ ድርጅቶች ለድህነት ቅነሳ እንደሁም ኃብትና ንብረት ማፍሪያ በአነስተኛ የብድር አቅርቦትና ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ሥራ እንዲፈጥሩና የቁጠባ ባህል እንዲያዳብሩ ትልቅ አስተዋፅኦ ያደርጋሉ፡፡ በሌሎች አገሮች ልምድ መሠረት ማክሮ ፋይናንስ ድርጅቶች ብድርና ቁጠባ አገልግሎት ለደሃ 220

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA የህብረተሰብ ክፍል፣ ብድር በማቅረብ፣በዝቅተኛ የወለድ ምጣኔ በማበደር፣በብሄራዊ ባንክ ቁጥጥርና ህግና ደንድ መሠረት ሥራቸውን እንዲከውኑ ይደረጋል፡፡ የማይክሮ ፋይናንስ ኢንስቲቲውሽንስ ዋነኛ ዓላማዎች ውስጥ በህብረተሰቡ ውስጥ ድህነትን ለመቀነስና ደሃ የህብረተሰብ ክፍሎች ገቢያቸውን ከፍ እንዲያደርጉ የግብርና ምርታቸውን እንዲያሳድጉ፣ሌላ የገቢ ምንጭ በመፍጠር የቤት ዕቃቸውንና ንብረት እንዲያፈሩ ማድረግ ነው፡፡ ይህን ዓላማ ለማሳካት ደግሞ የፋይናንስ አገልግሎት ተደራሽነትን በህብረተሰቡ ውስጥ ማስፋፋትና ዘላቂ የማይክሮ ፋይናንስ ኢንስቲቲውሽኖችን በሃገሪቱ ሁሉ መመሥረት ዋነኛ መርሃቸው ነው፡፡ ኢንስቲቲውሽኖቹ ህብረተሰቡን ያሳተፉ፣ ሴቶችን፣ ወጣቶችን፣ ገበሬዎችን ወዘተ በማሳተፍ የቁጠባ ባህልን የሚያበረታታና ዘለቄታ ያለው የገንዘብ ምንጭና ተደራሽነት ያለው ስራ መከወን ነው፡፡ የማይክሮ ፋይናንስ ኢንስቲቲውሽኖችን፣ ለደሃው ህዝብ ዘለቄታዊ የገንዘብ ምንጭ በመሆን አገልግሎት መሥጠት ዋነኛ ዓላማቸው ሲሆን፣ የተቀEማቱ የትርፍ ማግኛ ሥራ ዋነኛ ዓላማቸው አይደለም፡፡

የህወኃት/ኢህአዴግ የግል የብድርና ቁጠባ ኢንስቲቲውሽን ተቀ õማት በኢትዩጵያ ባለፈው 26 ዓመታት፣ የፋይናንስ ዘርፍ አደረጃጀት፤ የአነስተኛ የብድርና ቁጠባ የባንክ አገልግሎት አሰጣጥ ከየት ተነስቶ ወዴት እንደደረሰ የተለያዩ ድርሳናት ስለ ማይክሮፋይናንስ ድርጅቶች ያተቱትን ጥናታዊ ዳሰስ እንቃኛለን፡፡ በኢትዩጵያ 34 የብድርና ቁጠባ ኢንስቲቲውሽን ተፈጥረዋል፡፡ በሃገራችን የማይክሮ ፋይናንስ ተቋማት፣ የፋይናንስ ዘርፍ የተሰማሩ የውጭ ኩባንያዎች አገር ውስጥ እንዳይገቡ ተደርጎል፡፡ በኢትዩጵያ የማይክሮ ፋይናንስ ተቋማት አፈጣጠር በአውራው ፖለቲካ ጃንጥላ ስር የተደራ ጁ ሲሆኑ፤ አንዳንዱ በብሄር፣ አንዳንዱ በፓርቲ፣ ሌላውም በሃይማኖት የተ ቋቋ ሙ ናቸው፡፡ የማይክሮ ፋይናንስ ተቋማት አገልግሎት በየክልሎቹ የፖለቲካ ፓርቲ ስር የተዋቀሩ ያለተወዳዳሪ እንዲሠሩ የተፈቀደላቸውና እውነተኛ ውድድር ላይ ያልተመሠረቱና ለአገር በቀል የፋይናንስ ገበያ እኩል ሜዳ ያላገ ኙ የማይክሮ ፋይናንስ ተቋማት ናቸው፡፡ በዙህ ያልተስተካከለ የማይክሮ ፋይናንስ ተቋማት ገበያ ውስጥ አምስቱ የማይክሮ ፋይናንስ ተቋማት በገ ዠ ው ፖለቲካ ፓርቲ ቀንበር ሥር የሚዘወሩ፣ ህብረተሰቡን በመበዝበዝና አድሎዊ ሥራ በመሥራት እንዲሁም የአንድ ለአምስት አደረጃጀትና የስለላ ሥራ ላይ በመሠማራት ያገለግላሉ፡፡ የህወኃት/ኢህአዴግ መንግስታዊ የግል የብድርና ቁጠባ ኢንስቲቲውሽን ተቀ õማት በግብርና ዘርፍ ኤክስቴንሽን መርሃ-ግብር ለገበሬዎች የምርጥ ዘርና የ ኡ ሪያና ዳፕ ማዳበሪያ ብርድ በማቅረብ ብድር መክፈል ያልቻሉ ገበሬዎችን በሬዎች በመሸጥ 8.7 ሚሊዩን አርሶአደሮችን በረሃብ አለንጋ የከተቱ የብድር ተቀ õማት ናቸው፡፡ እነዚህ መንግስታዊ የግል የብድርና ቁጠባ ኢንስቲቲውሽን ተቀ õማት በሃገሪቱ 467,000 ሽህ የብድር ደንበኞችን 92 በመቶ በማቀፍ ደሃ አርሶአደሮችን ያራቆቱ፣በተደጋጋሚ ድርቅ ያስጠቁ፣ ከልጆቻቸው ጉሮሮ ነጥቀው ኃብትና ንብረታቸውን ያከማቹ ማፍያ ድርጅቶች ናቸው፡፡ በአምስቱ የማይክሮ ፋይናንስ ተቋማት፣ ቢዝነስና በንግድ ሥራ ብድር እየተመቻቸላቸው ተጠቃሚ የሆኑ ሚሊየነር የሆኑ ሹማምንትና ካድሬዎች ብዙ ናቸው፡፡

Government supported MFIs have contributed largely to the growth and development of the MFI industry. Among the 20 registered MFIs, six are supported by the regional governments of Tigray, Amhara, Oromia, Southern People’s Nation, Addis Ababa, and Benishangul. The regional government of Dire Dawa has an application pending with the National Bank of Ethiopia. Regional governments support these MFIs financially and through grassroots level government administrative organizations. MFIs supported by the regional govern-ments typically have extensive geographic spread across weredas within their regions. A large majority of their clients are from rural households (except Addis Ababa region). One feature of the government supported MFIs is that they offer both agricultural and non-agricultural credit. A portion of the agricultural credit is 221

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA extended under a somewhat controversial government agricultural extension program to provide term credit for seeds and fertilizer. Recent figures show that government backed MFIs have approximately 467,000 outstanding clients, or 92 percent of all microfinance clients in Ethiopia. በ2000 እኤአ በኢትዩጵያ የአነስተኛ ማይክሮ ፋይናንስ ተቀ õማት የኢህአዴግ የፖለቲካ ፓርቲዎች የግል ንብረቶች በመሆን ያላቸው ካፒታልና ብድር የወሰዱ አባላቶች ቁጥር በመረጃ ያስቃኛል፡፡

{1} የአማራ ብድርና ቁጠባ ኢንስቲቲውሽን ፣ A mhara Credit and Savings Institution (S.C)፣የብሔረ አማራ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ብአዴን) ንብረት የሆነው የአማራው ጥረት፤የልማት ማህበርና መልሶ ማ ቋቋ ም ድጋፍና በአቶ ታደሰ ካሣ( Deputy Head of Government፣Head of Capacity Building Bureau,Amhara National Regional Government ) እና በአቶ መኮንን የለምወሰን መስራችነት( General Manager, (Bahir Dar) ) በ09/04/97 እኤአ ባህር ዳር ከተማ የተመሠረተ ሲሆን፣ በ2000 እኤአ የ አማራ ብድርና ቁጠባ ኢንስቲቲውሽን ፣ 103.2 ሚሊዩን ዶላር 694 ,993 ብድር የወሰዱ አባላት ነበሩት፡፡

{2} ኦሮሚያ ብድርና ቁጠባ ኢንስቲቲውሽን ፣ የኦሮሞ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት (ኦሕዴድ) ንብረት የሆነው የኦሮሚያው ቱምሳ፤የልማት ማህበርና መልሶ ማ ቋቋ ም ድጋፍና በአቶ ተሸመ ለገሰ መስራችነት በ04/08/97 እኤአ አዲስ አበባ የተመሠረተ ሲሆን፣ በ2000 እኤአ ኦሮሚያ ብድርና ቁጠባ ኢንስቲቲውሽን ፣ 30.8 ሚሊዩን ዶላር 165 ,464 ብድር የወሰዱ አባላት ነበሩት፡፡

{3} ደደቢት ብድርና ቁጠባ ኢንስቲቲውሽን ፣ህዝባዊ ወያኔ ሃርነነት ትግራይ (ህወኃት)ንብረት የሆነው የትግራዩ ኢፈርት፣ የልማት ማህበርና መልሶ ማ ቋቋ ም ድጋፍና በአቶ ዩሃንስ ገብረመስቀል መስራችነት በ28/04/97 እኤአ መቐለ ከተማ ውስጥ የተመሠረተ ሲሆን፣በ2000 እኤአ ደደቢት ብድርና ቁጠባ ኢንስቲቲውሽን ፣96.3 ሚሊዩን ዶላር 397 ,000 ብድር የወሰዱ አባላት ነበሩት፡፡

{4} ኦሞ ማይክሮ ፋይናንስ ፣የደቡብ ኢትዩጵያ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ለደኢሕዴግ) ንብረት የሆነው የደቡቡ ወንዶ፤ የልማት ማህበርና መልሶ ማ ቋቋ ም ድጋፍና በአቶ ሙስማ ቻሊ መስራችነት በ01/10/97 እኤአ አዋሳ ከተማ ውስጥ የተመሠረተ ሲሆን፣በ2000 እኤአ ኦሞ ማይክሮ ፋይናንስ ፣ 31.4 ሚሊዩን ዶላር 327 ,888 ብድር የወሰዱ አባላት ነበሩት፡፡

{5} አዲስ ብድርና ቁጠባ ኢንስቲቲውሽን ፣ በህወኃት/ኢህአዴግ ንብረት በሆነው የልማት ማህበርና መልሶ ማ ቋቋ ም ድጋፍና በአቶ አዋሽ አብተው መስራችነት በ 27/01/00 እኤአ አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ የተመሠረተ ሲሆን ፣በ2000 እኤአ አዲስ ብድርና ቁጠባ ኢንስቲቲውሽን ፣ 30.8 ሚሊዩን ዶላር 165 ,464 ብድር የወሰዱ አባላት ነበሩት፡፡

በኢትዩጵያ የነዚህን የአነስተኛ ማይክሮ ፋይናንስ ተቀ õማት የንግድ እድገት በማየት እውን ለደሃው ህብረተሰብ ድህነትን ለመቅረፍ ሳይሆን ለትርፍ የቆሙ መሆናቸውን ማስተዋል ይቻላል፡፡ከተቀEማቱ ተበድሮ መክፈል ያልቻለ ዜጋ የቤት ንብረቱ ተሸጦ፣በሬው ተሸጦ ወዘተ እንዲከፍል በማድረግ የተገኘ ትርፍ መሆኑ ገሃድ ነው፡፡ ከ2000እስከ 2013 እኤአ ባለው 13 ዓመታት ያሳዩት እድገት የትየለሌ ነው፡፡ በኢትዩጵያ የማይክሮ ፋይናንስ ተቀEማት መረጃ፣ድረገጾች በመዝጋትና በመንፈግ ይታወቃሉ ለዚህ ነው በተገኘው መረጃ ብቻ ላይ ተመርኩዘን የምናቀርበው፡፡ ሌላው ተቀEማቱ የኦዲት ሪፖርት አድርገው አያውቁም እንዲሁም ለህዝብ በሚዲያና በጋዜጦች የኦዲት ሪፖርት አቅርበው አያውቁም፡፡

222

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA በ2000 እኤአ በኢትዩጵያ የማይክሮ ፋይናንስ ተቀ Eማት አጠቃላይ ካፒታል፣ ብድር የወሰዱ አባላት

በ2000እኤአ 292.5 ሚሊዩን ዶላር (የውጪ ምንዛሪ ተመን አንድ ዶላር = 8.15 ብር ነበር)ስለዚህ 2 ቢሊዩን 384 ሚሊዩን ብር ብድር ያበደሩ ሲሆን፣ የፋይናንስ ተቀEማቱ 1,750,809 ብድር የወሰዱ አባላት ነበራቸው፡፡

በ13 ዓመታት ውስጥ ያካበቱትን አጠቃላይ ካፒታል፣የኃብትና ንብረት ክምችት፣እንዲሁም የቁጠባ ተቀማጭ ገንዘብ በማየት እነሱ ሲያድጉ 8.7 ሚሊዩን ህዝቡ በተለይ የምርጥ ዘርና የማዳበሪ ዕዳ ያልከፈሉ ገበሬዎች እዳቸውን ለመክፈል በሬቸውን እየተሸጡ ለርሃብ ተዳርገዋል፡፡ በጥናቱ ገበሬዎች ሲጠየቁ የሰጡት መልስ ነበር፡፡

በኢትዩጵያ የማይክሮ ፋይናንስ ተቀEማት፣ የብድር ወለድ ምጣኔ ከ9.9 እስከ 18 በመቶ መሆኑ ደሃውን ህብረተሰብ ሊከፍል በማይችለው ዕዳ ውስጥ ከቶት ማህበራዊ ቀውስ አስከትሎል ማለትም ለጎዳና ተዳዳሪነት፣ ለሥራ አጥነት፣ ለሽርሙጥና፣ ለስደት፣ ወዘተ ተዳርጎል፡፡ የገጠሩና የከተማው ህዝብ አንዱ የስደት ምክንያት የነዚህ ተቀEማት ዓይን ያወጣ ብዝበዛ ነው፡፡

በ2013/14 እኤአ በኢትዩጵያ የማይክሮ ፋይናንስ ተቀEማት አጠቃላይ ካፒታል፣የቁጠባ ተቀማጭ ገንዘብ፣የብድር አቅርቦትና ንብረት

አጠቃላይ ካፒታል ፣ እንደ ብሄራዊ ባንክ መረጃ መሠረት በ2013/14 የማይክሮ ፋይናንስ ተቀEማት አጠቃላይ ካፒታል 5.7 ቢሊዩን ብር ሲሆን 24.6 በመቶ መጨመሩ ተገልፆል፡፡

የኃብትና ንብረት ክምችት ፣የማይክሮ ፋይናንስ ተቀEማት አጠቃላይ የኃብትና ንብረት ክምችት 24.5 ቢሊዩን ብር ሲሆን 38.6 በመቶ መጨመሩ ተገልፆል፡፡

የቁጠባ ተቀማጭ ገንዘብ፣ የማይክሮ ፋይናንስ ተቀEማት አጠቃላይ የቁጠባ ተቀማጭ ገንዘብ፣13 ቢሊዩን ብር ሲሆን የአባላቱ ቁጥር 2.6 ሚሊዩን በ2012 እኤአ እንደደረሰ ተገልፆል፡፡

በኢትዩጵያ እነዚህ የመንግሥት ፖለቲካ ፓርቲዎች የፋይናንስ ዘርፍ በተለይ አምስቱ የማይክሮ ፋይናንስ ተቀEማት ማለትም፣ የአማራ፣ ደደቢት፣ ኦሮሚያ፣ ኦሞና፣ አዲስ ፋይናንስ ተቀEማት 93.6 በመቶ የቁጠባ ተቀማጭ ገንዘብ፣ እንዲሁም 90 በመቶ የብድር አቅርቦትን ድርሻ ይቆጣጠራሉ፡፡

MFIS TOTAL CAPITAL DEPOSIT MOBILISATION, CREDIT PROVISION AND ASSETS The NBE annual report (NBE 2015b) suggested in 2013/14 the overall performance was positive and total capital had increased by 24.6 % (to Birr 5.7 billion) while assets grew by 38.6 % (to Birr 24.5 billion). At the same time, deposit mobilisation and credit provision had expanded. According to the second q uarterly report for 2015 (NBE 2015a) MFIs mobilised Birr 13 billion in the form of savings. However, although the number of active clients has been increasing (2.6 million, by the end of 2012), MFIs operating in Ethiopia are estimated to have met less than 20 % of the demand for financial services (Wolday 2012). The overwhelming majority of the population has no access to financial services, but by providing financial services to micro-enterprises in both urban and rural areas, MFIs are a key route to financial inclusion (Zwedu 2015). Nevertheless, MFIs are expected to provide much of the financial intermediation for communities with low 223

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA access to formal financial institutions over the coming years. Microfinance provision in Ethiopia is highly concentrated, with the five largest MFIs (Amhara, Dedebit, Oromia, Omo and Addis Credit and Savings Institutes) together accounting for 93.6 % of the savings and 90 % percent of the credit of the MFI sector. The strength of the regional MFIs means that there is a low level of competition in the industry. ( Inclusive Growth: Ethiopia Country Report )

ኢህአዴግ ፓርቲዎች የተፈበረኩ ማይክሮ ፋይናንስ ተቀማት Party machine MFIs በኢትዩጵያ በኢህአዴግ ፓርቲዎች የተፈበረኩ የማይክሮ ፋይናንስ ተቀEማት በመንግስታዊ ዘርፍነት፣ በክልል ፓርቲዎቹ ንብረት ባለቤትነትና የሚንቀሳቀሱትም በካድሬ አባሎቻቸው ነው፡፡ እነዚህ ከህወሓት/ኢህአዴግ ፓርቲዎች ንብረት የሆኑ የአውራው ፓርቲ የአነስተኛ ብድርና ቁጠባ ኢንስቲቲውሽንስ ድርጅቶች ከኢትጵያን ብሄራዊ ባንክ ፍቃድ ተሰጥቶቸው በአዲስአበባ ከተማና በክልሎች ውስጥ የብድርና ቁጠባ አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛሉ፡፡ {1} አማራ ብድርና ቁጠባ ኢንስቲቲውሽን ፣{2} ኦሮሚያ ብድርና ቁጠባ ኢንስቲቲውሽን ፣{3} ደደቢት ብድርና ቁጠባ ኢንስቲቲውሽን ፣ {4} ኦሞ ማይክሮፋይናንስ ፣ {5} አዲስ ብድርና ቁጠባ ኢንስቲቲውሽን ፣ {6} ቢኒ-ሻንጉል ጉሙዝ ማይክሮ ፋይናንስ {7} ድሬ ዳዋ ማይክሮ ፋይናንስ ኢንስቲቲውሽንስ በዋናነት ሲገ ኙ በት ሁሉም በነፃነት በግሉ ዘርፍ የተመሠረቱ የብድርና ቁጠባ ተቀEማት እንደሆኑ ለህብረተሰቡና ለዓለም ህብረተሰብ በውሽት ይተውናሉ፡፡ በአጥኝዎቹ በተለይ በአማራና ኦሮሚያ ክልሎች ባገኙ ት ከህዝብ ቃለምልልስ መረጃ መሠረት እነዚህ የማይክሮ ፋይናንስ ተቀEማት መነሻ ፍሬ ካፒታላቸውን ያገ ኙ ት ከክልል መንግሥት፣ ከክልል በጎአድራጎትና መልሳ ማቀEቀEም ተቀEማት እንደሆነ ገልጸ ዋል፡፡ የማይክሮ ፋይናንስ ተቀEማቱ፣የክልሉ መንግሥት፣ ሹማምንትና ካድሬዎች ዋናዎቹ ባለአክሲዩኖች/ ሼ ር ሆልደርስ ተጠቃሚ ሲሆኑ የሚገኘውን ትርፍና የፋይናንስ ገበያ ከፍተኛ ድርሻ ‹በደሃ ስም› በመነገድ ይገኛሉ፡፡ The MFIs we section in this category are all owned and run by regional governments and party members of the ruling Ethiopian People’s Revolutionary Party (EPRDF).These are namely Amhara Credit and Saving Institution S.C, Addis Credit and Saving Institution S.C., Benishangul Gumuz Micro finance S.C, Dedebit Credit and Saving Institution S.C., Diredawa Micro finance Institution S.C, Omo Micro finance Institution S.C, and Oromia Credit and Saving Institution S.C. They all act and reach the mass and international community as ‘ independent’ MFIs, however, the populous we interviewed in the Amahra and Oromia region perceive them rather as ‘ partial’. These MFIs received their major funding (seed money) from their respective regional governments and endowments . The regional governments and their top cadres are the major shareholders in these MFIs making them the highest profit makers out of these so called ‘ pro poor’ MFIs. ( “Poor Helpers” or “Poor Killers ? ”

አነስተኛ የብድርና ቁጠባ ተቀEማት የገንዘብ ምንጭ Source of funds

የማይክሮ ፋይናንስ ተቀEማት የገንዘብ ምንጭ አንደኛ ከአባላቱ ተቀማጭ የገንዘብ ቁጠባ የሚገኘው 50 በመቶ ድርሻ ሲኖረው፣ ሁለተኛ ከክልል መንግሥታት፣ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች፣ የውጭ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች፣ቤተክርስቲያኖች፣ ሌሎች ድርጅቶች የሚሠጦቸው የገንዘብ ምንጮች ናቸው፡፡‹‹ Overall, savings as a percentage of outstanding portfolios exceed 50 percent (IFAD 2001). As an important service for clients and source of funds for MFIs, savings mobilization will remain central to their future strategies.Besides savings, donated e q uity

224

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA finance from regional governments has been a critical source of capital for government supported MFIs. Other sources of donated e q uity finance for MFIs include donor organi- zations, foreign NGOs, churches, other associations and (Annex 1).Support for e q uity capitalization of MFIs from international donors has been relatively modest to date. U p to now, Sida is one of the few bilateral (or multilateral) donors to provide large amounts of capital funding through its support for the Amhara Credit and Savings Institutions (ACSI). Most donor organizations have preferred to support capacity building. So far, loans – soft and commercial – have not played a role as a source of MFI funds. This is all about to change if/when the Interna-tional Fund for Agricultural Development’s (IFAD’s) Rural Financial Intermediation Programme (R U FIP) is approved. This program will provide large amounts of capital funds to MFIs through both loans and grants (Annex 2).

አነስተኛ የብድርና ቁጠባ ተቀEማት የጋራ ብድር አሰራር ስርዓት (MFIS GRO U P LENDING METHODOLOGY)

ማስረጃው በተጠናቀረበት ጊዜ በኦሮሚያ 242 እና በአማራ 229 አነስተኛ የብድርና ቁጠባ ቅርንጫፍ ተቀEማት ሲኖራቸው ተደራሽነታቸው ደግሞ 80 በመቶ በገጠርና 20 በመቶ በከተማ መሆኑ ታውቆል፡፡ የብድር አገልግሎት አሰጣጡ የቡድን ከ5 እስከ 7 አባላቶች በጋራ ኃላፊነት ለንግድና ለግብርና ዘርፍ ብድር መበደር ሲችሉ አንዱ አባል ለሌሎቹ ወይም ሁሉም በመያ ዣ ነት ( collateral ) ተጠያቂ ናቸው፣እንዲሁም ብድር የመክፈልም ኃላፊነት የተጣለው ፣በቡድኑ አባላቶች የጋራ ኃላፊነት ላይ የተመሠረተ ነው፡፡ አንዱ ባጠፋ ሌላው ተጠያቂ የሚደረግበት የጋራ ብድር አሰጣጥ ስርዓት በሌላው አገር የሌለና ፍትሃዊ ያልሆነ አሰራር ዘይቤ ነው፡፡ Atthetimethedatawasrecorded, Oromia and Amhara had the largest number of branches, 242 and 229 respectively, and both had a predominately rural focus (with less than 20 % urban clients). The most popular financial products were loans intended for business or agriculture, which used the group lending methodology. These entry-level group solidarity loans, where typically 3-7 members provide collateral or a loan guarantee through a group repayment pledge, are fre q uently regarded as the first step towards the use of proper banking services, enabling farmers or MSEs to build up the credit history necessary to be eligible for an individual loan (Wolday 2012).

የባህር ማዶ ሃገራት ተሳትፎ፣ Foreign Participation ሞኒተሪና የባንክ አዋጅ ቁጥር 84/1994 ዓ/ም የኢትዩጵያ የንግድ ህግ የውጪ ዜጎች የባንክ ንግድ ውስጥ በኢትዩጵያ ያግዳል፡፡ በባንከ ዘርፍ አንድ ግለሰብ ከ20 በመቶ የአክሲዩን ድርሻ በላይ ሊኖረው አይችልም ብሎ ደንግጎል፡፡ በፋይናንስ ዘርፍ የውጪ ኢንቨስትመንት በየትኛውም መንገድ የተከለከለ እደሆነ ተፅፎል፡፡‹Monetary and Banking Proclamation No. 84/1994 of the Ethiopian Business Law precludes a foreign national from undertaking banking business in Ethiopia, and no person is permitted to own more than 20 % of a banking company’s shares. Financial foreign investment, including the banking business in whatever form, is prohibited.›

የአምስቱ አነስተኛ የብድርና ቁጠባ ተቀEማት የብድር ወለድ ምጣኔ ከ9.9 እስከ 18 በመቶ ነው! (LENDING INTEREST RATES OF THE FIVE LARGEST MFIS VARY FROM 9.9 % TO 18 % ) የአምስቱ ማይክሮ ፋይናንስ ለተበዳሪ አባሎቻቸው ለአንድ ግለሰብ ብድር ከፍተኛው ጣሪያ 5,000 ብር 225

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ሲሆን የብድር ወለድ ምጣኔ ከ9.9 እስከ 18 በመቶ ነው፡፡ (አነስተኛ የፋይናንስ ተቀEማት ከአደጉ በኃላ አንድ ግለሰብ 10,000 ብር ለተቀEማት ሥራ ማስ ኬ ጃና ልዩ ልዩ ወጪዎች ከፍሎ ከፍተኛው ጣሪያ 50,000 ብር ብድር መውስድ ይችላል፡፡)የ ተቀEማቱ ደንበኞች፣ የተአነስተኛና ጠቃቅን ኢንተርፕራይዝ፣ አነስተኛ ነጋዴዎች፣ የግብርና ዘርፍ፣ የቤት ሰሪዎች ማህበራት፣የግሩፕ/የቡድን ብድር መሥርተው በከፍተኛ የወለድ ምጣኔ ይበደራሉ፡፡

አባላቶች የግዴታና የፍቃደኝነት ቁጠባ፣ ( COMP U LSORY AND VOL U NTARY SAVING) የመተግበር ግዴታ አለባቸው፡፡ በዓለም አቀፍ ደረጃ ይሄ የብድር ምጣኔ ዝቅተኛ ነው ቢሉም፣ የብድር ተቀEማቱን ወጪ አይሸፍንም ቢሉም፣ የእኛ አድርባይ ምሁራን በየዓመቱ ከደሃው ህብረተሰብ በዘረፉት ትርፍና ከሚገነቡት ፎቅ ቢሮዎችና ቅርንጫፍ አነስተኛ ባንኮች እንዲሁም ከሚቀጥሩት የሠራተኛ ብዛት በደሃው ስም፣ እራሳቸውን እንደጠቀሙ የምጣኔ ኃብት ጠበብት መሆን አይጠይቅም፡፡ አዲስ ማይክሮ ፋይናንስ፣በ አንድ ሚሊዩን ብር ካፒታል የተመሠረተው ድርጅት ዛሬ 800 ሚሊዩን ብር ካፒታል እንደደረሰና እድገቱም፣በሰማንያ ሽህ ፐ ርሰንት ሲመነደጉና፣በዓመት በአማካይ 47 ሚሊዩን ብር በላይ ትርፍ ሲዝቁ በቀበሌና ገበሬ ፍርድ ሸንጎ የደሃውን ገበሬ በሬ ሸጠው፣ የጉልት ሻጮን የቤት ዕቃ ሸጠው የተገኘ ኃብት ነው፡፡

ደሃ አዳኝ! ወይስ ደሃ ገዳይ!!! “Poor Helpers” or “Poor Killers ? ”

እነዚህ ‹ደሃ አዳኝ› የተባሉት የአነስተኛ የብድርና ቁጠባ ተቀEማት አገልግሎት ለማግኘት ተጠቃሚ ብድር ተበዳሪ አባላቶች መንግሥትን እንዲደግፉና የገ ዢ ውን ፓርቲ አባል እንዲሆኑ ተጠይቀው ፍቃደኛ ባልሆኑት ላይ የሚፈ ጸ ም፤ የማግለል፣ የአድሎና የማስፈራራት ሥራዎች እንዳሉ ተረጋግጦል፡፡ የማይክሮ ፋይናንስ ተቀEማቱ ከመንግሥታዊ ድርጅቶች ጋር ማለትም ከቀበሌ ፅህፈት ቤቶች፣ ከሴቶች፣ ወጣቶች ማህበራት፣ ከገበሬ ማህበራት ጋር በጣምራ በመስራት የፖለቲካ ሥራና የስለላ ሥራ ‹አንድ ለአምስት› አደረጃጀት በህብረተሰቡ ላይ የስለላ ተግባር እንደሚፈጽሙ በአጥኝዎች ተረጋግጦል፡፡ ብድር መክፈል ያልቻሉ አባላት በቤተሰብና በብድናቸው ብድራቸውን እንዲከፍሉ ተመክረው በመጨረሻው በመንግሥታዊው የቀበሌ የፍርድ ሸንጎ ቀርበው ይዳኛሉ፡፡ ዳኞቹ የህግ ትምህርትና ዕውቀት ስለሌላቸው ፍትሃዊ ያልሆነ፣ የዝምድና ስራ፣ አድሎና ጉቦ በመቀበል ይሰራሉ፡፡ በቀበሌ የፍርድ ሸንጎ ፍርደ ገምድልነት ብድር የወሰዱ አባላቶች የቤት ንብረታቸው ተሸጦ ዕዳ እንዲከፍሉ ተደርጎል፣በሬቸው ተሸጦል፣ በዚህም ምክንት ህይወታቸውን ያጠፉ፣ ለጎዳና ተዳዳሪነትና ለሽርሙጥና ሥራ የተዳረጉና ለእስራት የተዳረጉ ይገኛሉ፡፡ “The regime uses MFIs to present itself as a capitalist, liberal government, pro poor, and socially responsible as well while it fundamentally uses them as grassroots organisations of spying and controlling the community.” Says an Ethiopian, Associate Professor of Development Studies, opting to remain anonymous.MFIs are sarcastically described in the collo q uial of clients and non clients of MFIs in Amhara and Oromia regions respectively as ‘ Wedo Eda’, ‘ Eyayu Gedel’ and ‘ Bollo Senee’ both literally translated as ‘ entering a hole’. This describes how MFIs are viewed within the local community, explaining their ‘ suicidal’ nature.

የኢትዩጵያ ማይክሮ ፋይናንስ ተቀማት አጭር ጥናት Ethiopia MFIs study

{1} አማራ ብድርና ቁጠባ ኢንስቲቲውሽን ( Amhara Credit and Savings Institution (ACSI) ለ17 አመታት በድህነት ቅነሳ መርሃግብር ተሰማርቻለሁ የሚለው ተቀ õም በህዝብ ዘንድ፤‹ወዶ ዕዳ!!!›( ‘ Wedo Eda’) በመባል ይታወቃል፡፡ አማራ ብድርና ቁጠባ ኢንስቲቲውሽን ጀነራል ማናጀር መኮንን የለውምወሰን፣ኢህአዴግ ብአዴን በቸረው የተፈቀደ ፍሬ ካፒታል የተመሰረተ መሆኑን ግን ደብቀዋል፡፡ 226

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA የብድርና ቁጠባ ተቀ õሙ በባህር ዳር ከተማ ዋና መሥሪያ ቤቱን ፎቅ ገንብቶል እንዲሁም በተለያዩ ወረዳዎች ውስጥ ቅርንጫፍ ቢሮዎች ከፍቶል፡፡ በ2017 እኤአ የድርጅቱ ሠራተኛች ቁጥርም ከ60 ወደ 12,200 ሽህ አሳድጎል፡፡ እንደ ማናጀሩ ገለፃ የመንግሥትን ፖሊሲና ስትራቴጅ በመተግበር ድህነትን በመቀነስ በ2025 እኤአ ሃገሪቱን ወደ መካከለኛ ገቢ ሃገራት ጎራ ለመቀላቀል አቅዶል፡፡ የአማራ ብድርና ቁጠባ ኢንስቲቲውሽን 50 በመቶ ለመንግስት የግብርና ልማት ድጋፍ ያደርጋል፡፡ አማራ ብድርና ቁጠባ ኢንስቲቲውሽን 4 , 459 , 511 ሚሊዩን ደንበኞቹ ከ8 ቢሊዩን ብር ተቀማጭ ገንዘቡ በጀት ዓመት መጨረሻ ላይ ማስቀመጡ ተመዝግቦል ብለዋል፡፡ (የነፍስ ወከፍ አማካይ 1 ,794 ብር ተቀማጭ ገንዘብ አስቀምጠዋል) ድርጅቱና ሌሎች ሦ ስት ተመሳሳይ የፋይናንስ ተቀEማት 13 በመቶ የገንዘብና ቁጠባ አገልግሎት ሽፋን ተደራሽነት በአማራ ክልል ውስጥ አላቸው፡፡ Amhara Credit and Saving Institution (ACSI), General Manager Mekonnen Yelewumwosen for his part said the Institution has upgraded its human power from 60 in 1997 to 12, 200 in 2017.... “Our Institution has 50 percent contribution to the agricultural development of the state,” he stated....According to the General Manager, its 4,459,511 clients have saved more than eight billion Birr in last Ethiopian fiscal year —which ended on J uly 7.

{2} ኦሮሚያ ብድርና ቁጠባ ኢንስቲቲውሽን (Oromia Credit and Savings Institution (OCSI) ከተቆቆመ አመታትን ያስቆጠረ ሲሆን በድህነት ቅነሳ መርሃግብር ተሰማርቻለሁ በውሽት ቢልም ተቀ õም በኦሮሞ ህዝብ ዘንድ፤‹ቡሎ ሴና!!!› ( ‘ Bollo Senee’)በመባል ይታወቃል፡፡ የአነስተኛ የብድርና ቁጠባ ባንክ በኦሮሚያ ክልል ውስጥ የሁለት በመቶ ሽፋን ብቻ እንዳለው ተገልፆል፡፡ በ2011 እኤአ 1ቢሊዩን 280ሚሊዩን አጠቃላይ ካፒታል፣ 242 ቅርንጫፎች፣503 ,000 ብድር የወሰዱ ደንበኞች ነበሩት፡፡ተቀ õሙ መንግስታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች ማለትም፣ ኬ ር ኢንተርናሽናልና፣ካቶሊክ ሪሊፍ ስር ቪ ስ፣ ግሊመር ኦፍ ሆፕና ሲአይዲአር በጎአድራጎት ድርጅቶች የብድር ተቆሙ እርዳታ አግኝቶል፡፡( Care International, Catholic Relief Services, A Glimmer of Hope, CIDR etc.)

{3} ደደቢት ብድርና ቁጠባ ኢንስቲቲውሽን (Dedebit Credit and Savings Institution (DECSI)

በህወሃት የፖለቲካ ድርጅት በ1987 የተመሠረተው (ትእምት) ኢፈርት የንግድ ድርጅት ሁለት ክንፎች፤ አንደኛው ክንፉ የኢንቨስትመንት መዓከል ሲሆን ሁለተኛው ክንፉ ደግሞ በጎአድራጎት ማዕከል ነበር፡፡ ህወሓት የኢኮኖሚ ምሶሶ የሆነው ኢፈርት የቢዝነስ ኢምፓየር በኢትዩጵያ የግሉን ዘርፍ ባለኃብት ሥራዎችን በመንጠቅ የሃገሪቱን የፋይናንስ፣ የመሬት፣የማዕድን ኃብት በሞኖፖል የሚ ቋጣጠር የማፍያ ድር ጁ ት ነው፡፡ በ1994 እኤአ በመንግሥታዊ ባልሆነ የበጎአድራጎት ድርጅት(“NGO”) ስም የተመሠረተው Rural Credit Scheme of Tigray (RCST) ብሎም ማህበረ ረድኤት ትግራይ (Relief Society of Tigray (REST) 1997 እኤአ ወደ ‹ደደቢት ብድርና ቁጠባ ኢንስቲቲውሽን. ወይም ‹‹ደደቢት ትካል ል ቓ ሕን ዕቀEርን አ/ማ›› በሚል ስያሜ ተመሰረተ፡፡ ደደቢት ያገለገሉ ጀነራል ማናጀር በአቶ ዩሃንስ ገብረመስቀል/ አቶ አታክልቲ ኪሮስ፣ ከህወኃት ኢህአዴግ ሬስት በቸረው የተፈቀደ ፍሬ ካፒታል እንደተመሰረተ ገል ጸ ዋል፡፡ የብድርና ቁጠባ ተቀ õሙ በመቐለ ከተማ ዋና መሥሪያ ቤቱን ፎቅ ገንብቶል እንዲሁም በተለያዩ ወረዳዎች ውስጥ 142 ቅርንጫፍ ቢሮዎች ከፍቶል፡፡ በ2011 እኤአ ካፒታሉን በማሳደግ 1 ቢሊዩን 800 ሚሊዩን ብር መድረሱ ተገልፆል፡፡ እንዲሁም ደደቢት ብድርና ቁጠባ 397 ,000 ብድር የወሰዱ አባላት እንዳሉት ተገልፆል፡፡ የደደቢት በትግራይ ክልል ውስጥ የ84 በመቶ ሽፋን ሲኖረው ከመላ ሃገሪቱ ከፍተኛውን የሽፋን ድርሻ እንዳለው ተረጋግጦል፡፡ ለደደቢት፣ ከዓለም ዓቀፍ ለጋሾች ዘንድ ከተበረከተለት ንዋይ መኃል የኒዘርላንዱ ኖ ቪ ብ፣ የኖር ዌ ጂያን ህዝባዊ እርዳታ፣ ሴስኦኤስ ፋይም ቤልጅየም ሉዘምበርግ በጎ አድራጊዎች ይገ ኙ በታል፡፡ Thus, following the legal framework provided by the national proclamation in 1996 (proclamation 40/96), RCST

227

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA was transformed into a q uasi-private ‘ business oriented’ microfinance institution in 1997 and subse q uently renamed Dedebit Credit and Saving Institution (DECSI). Like many MFIs, DECSI has benefited from international donor funding, particularly at early stages. Among its notable donors are NOVIB (the Netherlands), Norwegian People’s Aid (Norway), and SOS Faim (Belgium and Luxembourg).

{4} የኦሞ ማይክሮ ፋይናንስ ፣ Omo Microfinance Institution ከተቆቆመ አመታትን ያስቆጠረ ሲሆን በድህነት ቅነሳ መርሃግብር ተሰማርቻለሁ በውሽት ቢልም ተቀ õም በደቡብ ህዝብ ዘንድ፤‹ቡሎ ሴና!!!› ( ‘ Bollo Senee’) በመባል ይታወቃል፡፡ የአነስተኛ የብድርና ቁጠባ ባንክ በደቡብ ክልል ውስጥ የሁለት በመቶ ሽፋን ብቻ እንዳለው ተገልፆል፡፡

{5} አዲስ ብድርና ቁጠባ ኢንስቲቲውሽን ፣ Addis Credit and Saving Institution S.C., ለሁለት አስርታት በድህነት ቅነሳ መርሃግብር ተሰማርቼ ብዙ ደሃን ታድጌለሁ ቢልም ተቀEሙ በህዝብ ዘንድ ፣እያዩ ገደል!!!› ( ‘ Eyayu Gedel’) በመባል ይታወቃል፡፡ የተቀEሙ ጀነራል ማናጀር መስፍን ፍ ፁ ም፣በወያኔ በተቸረው የአንድ ሚሊዩን ብር የተፈቀደ ፍሬ ካፒታል የተመሠረተው ድርጅት ዛሬ 800 ሚሊዩን ብር ካፒታል እንደደረሰ ገልፆል፡፡ ኢህአዴግ በሰጣቸው መነሻ ፍሬ ካፒታል እንደተመሰረተ ግን ደብቀዋል፣ዛሬ ደሃውን ዘርፈው በሰማንያ ሽህ ፐ ርሰንት አድገዋል፣በየዓመቱ በአማካይ 47 ሚሊዩን ብር ትርፍ አግኝቶል፡፡አዲስ ብድርና ቁጠባ ከ200 ,000 ሽህ ገንዘብ አስቀማጭ ደንበኞቻቸው ሰባት ቢሊዩን ብር በቁጠባ ሲያስቀምጡ፣(የነፍስ ወከፍ አማካይ 35 ሽህ ብር ቁጠባ አስቀምጠዋል) በሌላ በኩል ደግሞ ከ250 ,000 የብድር ደንበኞቻቸው 10 ቢሊዩን ብር ብድር ሠጥተዋል፣(የነፍስ ወከፍ አማካይ 40 ሽህ ብር ብድር ተበድረዋል) እንዲሁም ከዚህ ውስጥ 2.4 ቢሊዩን ብር ገና የሚሰበሰብ እንደሆነ ገልፀዋል፡፡ ተቀ õሙ በአዲስአበባ ዋና መሥሪያ ቤቱን ፎቅ ገንብቶል እንዲሁም በኦሮሚያ ቅርንጫፍ ቢሮዎች ከፍቶል፡፡ በ2016 እኤአ የድርጅቱ ሠራተኛች ቁጥርም ከ40 ወደ አንድ ሽህ አሳድጎል፡፡ እንደ ማናጀሩ ገለፃ የመንግሥትን ፖሊሲና ስትራቴጅ በመተግበር ድህነትን በመቀነስ በ2025 እኤአ ሃገሪቱን ወደ መካከለኛ ገቢ ሃገራት ጎራ ለመቀላቀል አቅዶል፡፡ ማናጀሩ ራሳቸውንና ኢህአዴግ ሹማምንትና ካድሬዎችን ወደ መካከለኛ ገቢና ከበርቴነት ቀየሩ እንጂ ደሃውን ህብረተሰብ ቁልቁል እንደቀበሩት ልቦናቸው ያውቃል፡ ፡ ተቀ õሙ በአዲስአበባና ኦሮሚያ ክልል ውስጥ የ13 በመቶ ሽፋን ብቻ እንዳለው በጥናት ተረጋግጦል፡፡ “Out of the 200,000 saving clients, seven billion Birr has been saved. Besides, it has 250,000 credit clients who have taken 10 billion Birr in loans. Out of this, 2.4 billion Birr is yet to be collected’’,

ምንጭ

1- Inclusive Growth: Ethiopia Country Report

2-www.microcreditsummit.org .

3-http://www.mftransparency.org/microfinance-pricing/ethiopia/012-OCSSCO/ .

4-http://www.oromiamicrofinance.com/

5-“Poor Helpers” or “Poor Killers ? ” MFI related deaths hike, © By Blogger of Debre Bi rhan Blogspot, 12-03-2011

228

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA 6-The Ethiopian Herald, “Microfinance Institutions dev’t alleviating poverty” by tsegay Hagos, 25 A U G U ST 2017,

የውጭ ዕዳ ክፍያ

በ2007 እኢአ የኢትዬጵያ የፌዴራል መንግስት በጀት 178.6 ቢሊዩን ብር ሆኖ በፓርላማ እንደፀደቀ ሲገለፅ ከዚህም ውስጥ የአመቱ የውጭ ዕዳ ክፍያ 8.2 ቢሊዩን ብር እንደሆነ ተገልፆል፡፡ኢትዩጵያ ዕዳውን ለመክፈል በዓመት 8.2 ቢሊዩን ብር እየከፈለችና ሌላ ገንዘብ ሳትበደር እዳዋን ለመጨረስ ከ45 ዓመታት እስከ 68 አመታት ይፈጅባታል፡፡ በ2008 እኢአ የኢትዬጵያ የፌዴራል መንግስት ባጀት 223.3 ቢሊዩን ብር ከዚህም ውስጥ በሶስተኛ ደረጃ ላይ ከሃገሪቱ ባጀት ትልቁን ድርሻ የያዘው፣ የአመቱ የውጭ ዕዳ ክፍያ 11.903 ቢሊዩን ብር እንደሆነና ተገልፆል፡፡ የውጪ እዳ ክፍያው ከ2007ዓ/ም በጀት በ3,703 ,000 ,000 ቢሊዩን ብር ከፍ እንዳለ የአሃዙ ስሌት ያሳያል፡፡ በ2009 እኢአ 274.3 ቢሊዩን ብር በጀት ቀርቦ ከዚህ ውስጥ 13.9 ሚሊዩን ብር የተያዘው ለውጭ ዕዳ ክፍያ መሆኑ ይታወቃል፡፡

የኢትዬጵያ የውጪ ብድር ክምችት ከብሄራዊ አማካይ ጠቅላላ አመታዊ ምርት ድርሻ በ2011 እኤአ 19.9 በመቶ የነበረ ሲሆን በ2014 እኤአ 27 በመቶ ነበር፡፡ የመንግሥታዊ ልማት ዘርፎች ብድር ከብሄራዊ አማካይ ጠቅላላ አመታዊ ምርት ድርሻ በ2011እኤአ 20.9 በመቶ የነበረ ሲሆን በ2014 እኤአ 42.0 በመቶ ሆኖል፡፡ በ2016/17 እኤአ የህወሓት መንግስትና ብሄራዊ ባንክ ባለሞሎች የሃገሪቱን ልትወጣ በማትችለው የውጪ ብድር ክምችት ከተው ኢኮኖሚውን አዘቅት እንደሚከቱት አጥኝዎች ተንብየዋል፡፡ ለዚህም ግልፅ ማሽረጃ የ2009 ዓ/ም ዓመት እቅድና አፈጻ ጸ ም፣ በተለይ የውጪ ንግድ ገቢ ማሽቆልቆል፣ የውጪ ብድር መክፈል አቅም መሽመመድና የውጪ ምንዛሪ እጥረት በቀጣይነት ተከስቶል፡፡ በ2008ዓ/ም የውጭ ዕዳ ክፍያ 1 ቢሊዩን ዶላር ለመክፈል ተገዶል፡፡ የወለድ ክፍያው በዓመት ከ350 ሚሊዩን ዶላር ከፍ ብሎል፡፡

ለማጠቃለል የኢትዬጵያ አጠቃላይ የአገር ውስጥ ምርት (GDP) አነስተኛ መሆን ምክንያት የሃገሪቱ የኢኮኖሚ እድገት፣ በተቆለለ የውጭ ብድር ክምችትና የእዳ ክፍያ ምክንያት በረጅም ግዜያት ውስጥ እንደሚናጋ ይጠበቃል፡፡

የኢትዬጵያ የውጭ ብድር በ1975 እኤአ የኢትዬጵያ የውጭ ብድር 343.7 ሚሊዩን ዩኤስ ዶለር የነበረ ሲሆን ይህውም አመታዊ አጠቃላይ የአገር ውስጥ ምርት (GDP) 14 % እጅ ይይዝ ነበር፡፡ በ1991 እኤአ የኢትዬጵያ የውጭ ብድር 9.1 ቢሊዬን ዩኤስ ዶለር የነበረ ሲሆን ይህውም አመታዊ አጠቃላይ የአገር ውስጥ ምርት (GDP) 214 % እጅ ይይዝ ነበር፡፡ በ ጁ ን 30 1999 ይሄ አሃዝ 10.2 ቢሊዬን ዩኤስ ዶለር ከፍ ብሎል፡፡በ2011እኤአ የኢትዬጵያ የውጭ ብድር 7.102 ቢሊዩን ዩኤስ ዶለር የነበረ ሲሆን ይህውም አመታዊ አጠቃላይ የአገር ውስጥ ምርት (GDP) 23.5 % እጅ ይይዝ ነበር፡፡ 2012እኤአ የኢትዬጵያ የውጭ ብድር 12 ቢሊዩን ዩኤስ ዶለር የነበረ ሲሆን ይህውም አመታዊ አጠቃላይ የአገር ውስጥ ምርት (GDP) -- % እጅ ይይዝ ነበር፡፡ 2013እኤአ የኢትዬጵያ የውጭ ብድር 16.11 ቢሊዩን ዩኤስ ዶለር የነበረ ሲሆን ይህውም አመታዊ አጠቃላይ የአገር ውስጥ ምርት($46) ቢሊዬን ዩኤስ ዶለር (GDP) 35 % እጅ ይይዝ ነበር፡፡

229

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ‹‹ ›› !!!››

230

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

{24} አዋጂ ነጋሪ!!! የሚዲያ/ መገናኛ ብዙሃን ፕራይቬታይዜሽን

‹‹ከኢትዮጵያ ኢኮኖሚክስ ማህበር››

‹ከህዝብ የሚደበቅ ምንም ነገር የለም! የኢህአዴግ የሥራ አስፈፃሚ!!!› አርክቴክቱ ዶክተር አብይ አህመድ ‹‹ አዋጅ !..አዋጅ!...አዋጅ!!! የደበሎ ቅዳጅ የሰማህ ስማ ያልሰማህ አሰማ!!! ›› ከበሮ እየተመታ፣ አታሞ እየጎሰመ፣ እንቢልታ እየተነፋ የንጉሥ አዋጅና ደንብ በመላ ግዛት ውስጥ ለህዝብ ይነገራል፡፡ በኢትዮጵያ ታሪክ የመጀመሪያው የመገናኛ ብዙኃን አጀማመር እንዲያ ነበር፡፡ የመገናኛ ብዙኃን ታሪካዊ ዳሰሳን በወፍ በረራ እንቃኛለን፡፡ በ1920 እኤአ ራስ ተፈሪ መኮንን በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የሬዲዬ አገልግሎት አዲስ ቴክኖሎጂ መስመር አልባ መገናኛ ለማስገባት ፍልጎት አደረባቸው፡፡ በጊዜው የሬዲዬ አገልግሎት መሠረተልማት የሚሠራውና የሚገነባው በአውሮፓዎች ፍቃድ ነበር፡፡ በ1928 እኤአ ጨረታ ወጥቶ ለጣሊያኑ አንሳልዶ ኮርፖሬሽን አንድ ኪሎዋት ስቴሽን የሬዲዬ ጣቢያ ስምምነት ተደረገ ከዛም በ1931 እኤአ የኮንትራቱ ፊርማ ተደረገ፡፡ የሬዲዬ ጣቢያው መስመር አልባ የቴሌግራፊና ቴሌፎኒ አገልግሎት የሚሰጥ ሲሆን የግንባታው በአቃቂ ከተማ በ ጁ ላይ 21ቀን 1935 እኤአ መሠረት ተጣለ፡፡ በሴፕቴንበር 13 ቀን 1935 እኤአ ቀ.ኃ.ሥ.ንጉሰ ነገሥት ዘ ኢትዮጵያ በሬዲዬኑ የጣልያንን ወረራ በመቃወም ለዓለም የአቤቱታ ጥሪ አስተላለፈው ነበር፡፡ በ1936 እኤአ የጣሊያን መንግሥት የሬዲዬ ጣቢያውን በቁጥጥሩ ሥር አዋለ፣ ቀጥሎም ለአዲሱ ቅኝ ግዛታቸው ለማስፋፋት አዲስ የሬዲዬ መገናኛ ብዙሃን ማዕከል ለመገንባትና የነበራቸውን የሬዲዬ ጣቢያ በሱማሌና በአስመራ ራዲዬ ማሪና ማጠናከር ጀመሩ፡፡ በ 1937 እኤአ ጣሊያኖች አዲስ ጠንካራ ሰባት ኪሎዋት የሬዲዬ ጣቢያ ስርጭት በኢትዬጵያ ምድር መሰተላለፍ ጀምረው ነበር፡፡ በ1941 እኤአ እንግሊዞች ጣሊያን እንደወጣ ሰባት ኪሎዋት የሬዲዬ ጣቢያ ለራሳቸው ወስደው አንድ ኪሎዋት የሬዲዬ ጣቢያ ስርጭት መስተላለፍያ ለሃገራችን ተውልን፡፡ በ1942 እኤአ የፕሬስና ኢንፎርሜሽን ዲፓርትመንት በብዕር ሚንስትር ኃላፊነት ሥር ተቆቁሞ የሬዲዬ ስርጭቱ ተጀመረ፡፡ 231

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA A tender was granted to the Ansaldo Corporation of Italy in 1928 for the construction of a one-kilowatt station; the formal contract was signed in 1931. The station would facilitate " and telephony at Akaki [where] the foundation was laid on July 21, 1931". [4] The Ethiopian Government took formal possession of the radio station on 31 January 1935; on 13 September 1935 the Emperor's first appeal to the world was broadcast. The Italians took over the station in 1936 and planned to develop it into a communications center for their new empire, joining those already established in Somalia and in Asmara (Radio Marina). A more powerful radio station of seven kilowatts was started by the Italians in 1937 and taken over by the British in 1941. The British returned the one-kilowatt station to the Ethiopians but maintained the seven-kilowatt station. In 1942, the Press and Information Department in the Ministry of Pen assumed responsibility for . (Media in Ethiopia : Wikipedia )

ከ1941 አስከ 1945 እኤአ የሰባት ኪሎዋት የሬዲዬ ጣቢያ ስርጭት ተግባራዊ አልበረም፣ በዚህም ምክንያት በቀ.ኃ.ሥና በእንግዚዝ መንግሥት ባለሥልጣኖች መቃቃር ፈጠሮ ነበር፡፡ በኢትዬጵያ ምድር የአንድ ኪሎዋት የሬዲዬ ጣቢያ ስርጭት በሰባት ሠራተኞች በአማርኛ፣ አረብኛ ና እንግሊዘኛ ቆንቆ መሰተላለፍ ተጀምሮ ነበር፡፡ በ1950 እኤአ የንጉሠ ነገሥቱ የክብር ዘበኛ የራሱ የአጭር ሞገድ የሬዲዬ ስርጭት ጀምሮ ነበር፡፡በዛው ዓመት ከዓለም ሉተራን ፋውንዴሽን ጋር የፍርማ ሥነሥርዓት ተደርጎ በ1959 እኤአ የብሥራተ ወንጌል ሬዲዬ ጣቢያ በ1960እኤአ ተጀመረ፡፡ በ1957 እኤአ ‹‹ ፖይንት ፎር ፕሮግራም›› በ2.5 ሚሊዮን ዶላር ወጪ የመገናኛ ብዙሃነ ሚና ለብሄራዊ ልማት ለሚዲያ ባለሙያ ለማፍራት፣ የትምህርትና የሥልጠና የቴክኒክ እርዳት ስምምነት ተደረገ፡፡በ1961 እስከ 1964እኤአ አንድ ኪሎዋት ትራንስሚተር/ ሥርጭት በመቀጠልም መካካለኛ ሞገድ ያለው ከፍተኛ ኃይል ያለው የሬዲዬ ጣቢያ በአዲስ አበባ፣ አስመራና ሐረር ተቆቆመ፡፡ During the period of 1941-45, the seven-kilowatt station was not in operation; this created a point of contention between Haile Selassie and the British authorities. Radio broadcasts began "in 1941 on the one kilowatt station with a staff of seven, broadcasting four hours a day" in Amharic , Arabic and English .[5] In the 1950s, the Imperial Bodyguard operated its own station, broadcasting from a one-kilowatt short-wave transmitter. Also during the period, an agreement was signed with the World Lutheran Foundation in 1959 that led to the establishment of Radio Voice of the Gospel in the 1960s. The main activity during this period, however, was planning. The role of broadcasting in national development and the media's role in creating an educated labor force grew out of the activities of the "Point Four Program" and were also a feature of the $2.5 million technical assistance agreement signed in 1957. The Ethiopians installed a one-kilowatt transmitter in 1961 "followed by its first high-power short wave facility in 1964". [6] A further plan evolved to build high-power medium wave transmitters in Addis Ababa , Asmara and Harrar . (Media in Ethiopia : Wikipedia ) በ1962 እኤአ የጥቁርና ነጭ የቴሌ ቪ ዝን ሥርጭት በአፍሪካ ህብረት ድርጅት ስብሰባ ወቅት ተጀመረ፡፡ባለከለር ቀለም ቴሌ ቪ ዥን በ1964 በደርግ ኢሠፓ ምስረታ ወቅት ተጀመረ፡፡ በ1964 እኤአ የስቲዲዬ ኦሪጅናል ሥርጭትና የትምህርት ፕሮግራም የመሳሰሉት ተጀመረ፡፡ ሁለቱ የውጭ የሬዲዬ ሥርጭት የብሥራተ ወንጌል ሬዲዬ ከአዲስ አበባና የቃኘው ሻለቃ ከአስመራ በ1969እኤአ ስርጭታቸውን ያደርጉ ነበር፡፡ ወታደራዊው መንግስት የመገናኛ ብዙኃን ወረሰ፡፡ህወሓት/ኢህአዴግም 232

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA መንግሥት ሚዲያን የፓርቲ መገልገያ በማድረግና ጋዜጠኞችን በማሰር ከዓለም ተወዳዳሪው ቻይና ብቻ ነበረች፡፡ የፖለቲካ ፓርቲዎች የንግድ ቴሌ ቪ ዝንና ሬዲዮ ጣቢያዎች ፕራይቬታይዝ ይደረጉ፣!!! የኢትዮጵያ የፖለቲካና ኢኮኖሚ አርክቴክት ወጣቱ ዶክተር አብይ አህመድ በሃገራችን በግልፅነት የፖለቲካ፣ ኢኮኖሚና ማህበራዊ አስተዳደራዊ መወቅራዊ ለውጥ ለማምጣት ዴሞክራሲን ምርኩዛቸው፣ የፕሬስ ነፃነትን ኪታባቸው፣ ግልፅነትን ሃይማኖታቸው አድርገው ረጅሙን ጉዞ ለመሾፈር መሪውን ይዘዋል በእሳቸው አምኖ ከመርከቡ የገባ ህልቆ መሳፍርት ህዝብ ሌላው ሙሴ፣ ሌላው ሚካኤል ሰርጌ ቪ ች ጎርባ ቾ ቨ እያላቸው የግልፅነት (ፕሮስትሮይካ/Perestroika እና Glasnost ግልፅነት አራማጅ እያሉ ያሞካሹታል፡፡ ወጣቱ አርክቴክት የፖለቲካ ኢኮኖሚ የህሊና ግዝፈትና ምጥቀት፣ የሃሳብ የበላይነት፣ የማመንና የማሳመን ችሎታ፣ የፈሪሃ እግዜብሄር እሴቱ፣ የምህረት፣ የእርቀ ሠላም፣ የፍቅር፣ የሠላም ግልፅ መርህ፣ ፍርሃትን ድል የነሣ ኢትዮጵያዊ መሪ ለመሆን አስችሎታል፡፡ ዘመኑ የመደመር ነው፣ ስልጣን የህዝብ ነው፣ ዘመኑ የእውቀት እንጅ የኃይል አይደለም፡፡ ዘመኑ የዴሞክራሲ እንጅ የአንባገነንነት ዘመን አይደለም፡፡ መንግሥት ይሄዳል ይመጣል፣ መከላከያ ሠራዊቱና ደህንነቱ የሃገርና የወገን ሃሌንታ ሆኖ በሳይንሳዊ ወታደራዊ ቴክኖሎጅ እየታገዘ በዘለቄታ ይቀጥላል፡፡ የዚህ የዲጂታል ቴክኖሎጅ ዘመን ወጣቶች እ ቺ ን ደሃ ሃገራችንን ወደ ታላቅ የሥልጣኔ ማማ እንደሚያወጦት አያጠያይቅም፡፡ መሣሪያ ነካሹ የእኛ ትውልድ፣ ቦንብ ታጣቂው የእኛ ትውልድ፣ ዝናር በቅፊ የእኛ ትውልድ ለፊልም ትወና ካልሆነ አትጠቀሙበት እኔ ቦድሜ ከያዘው ሠራዊት ጋር የነበርኩ የወንድሜ ልጅ ማሙሽ የሞተው እዚያ ነው፣ ማሙሽንና ብዙ ጎደኞቼነ የቀበርኩ እዚያ ነው!!! በዛ ይብቃ! መቼም የትም አይደገም!!! Nevere and ever againe!!! ይለናል ሌተናል ኮነሬል ከቁንፅል እድሜው ተመክሮው፣ በእኛ የፖለቲካ ቁማር ስንትና ስንት ደሃ ልጆች በጦርነት እንደተማገዱ ብዙ መፅሃፍ ፅፎ ልምዱን እንደሚካፍለን ጥርጥር የለንም፡፡ የህሊና ልዕልና የሰው ልጆችን የሚገዛ፣ በጠረ ጴ ዛ ዙሪያ በውይይት ችግራችንን እንድንፈታ፣ እንጅ የጦር መሣሪያና በኃይል የመፈታት አባዜ ዘመን ያለፈበት በመሆኑ፣ በኢትዮጵያችን ታሪክ በሙዚየም ተቀምጦ፣ በብረት መጋረጃ መዘጋቱን አብስሮል፡፡ በሶብየት ህብረት ሚካኤል ሰርጌ ቪ ች ጎርባ ቾ ቨ የግልፅነት ፖሊሲ ያልተዋጠላቸው መሣሪያ ነካሽ የመከላከያ ሠራዊት መፈንቅለ መንግሥት በህዝባዊው ምክር ቤትና በመሪው ጎርቦ ቾ ቨ ላይ ባደረጉ ጊዜ የልሲን አይሞከርም ብለው ጎርቦ ቾ ቨን ታደጉ፣ ኩዴታውም በህዝብ ተጋድሎ ከሸፈ፡፡ የወያኔ/ኢህአዴግ ከዚህ መፈንቅለ መንግሥት ቢማር መልካም ነው እንላለን ህዝባዊው ዴሞክራቲክ ጋርድ በወጣቶች የተገነባ ህብረ ብሄራዊ ኃይል የአርክቴክቱን አንድ ትዕዛዝ ብቻ እንደሚጠብቅ ‹‹ወያኔ ቤት ጥይት፣ ህዝብ ቤት ክብሪት አይጠፋም!!!›› ይላችሆል፡፡ የወያኔ /ኢህአዴግ መከላከያ ሠራዊትና የደህንነት ወንድሞቻችንና እህቶቻችን በሴረኞች ሴራ ውስጥ እንደማይገቡ ለሃገርና ለወገናቸው የገቡት ቃል ኪዳን መጠበቃቸውን ግን አንጠራጠርም!!!

የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ፣ ‹‹የኢትዮ ቴሌኮም፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ የኤሌትሪክ ኃይል ማመንጫዎ እና የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክድርጅት፣ የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ፣ የኢትዮጵያ ስኮር ኮርፖሬሽን፣የኢንዱስትሪ ፓርኮች፣ የሆቴልና የተለያዮ የማኑፋክቸሪንግ ድርጅቶች ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል ትልቁን የአክሲዮን ድርሻ መንግስት ይዞ ቀሪው በአክሲዮን ሽያጭ ወደ ግል ዘርፍ ለሃገር ውስጥ እና ለውጭ ባለሃብቶች እንዲተላለፍ ተወሰነ፡፡›› 23 ግንቦት 2010ዓ/ም የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ፡፡ መንግሥታዊና የፖለቲካ ፓርቲዎች የመገናኛ ብዙሃን ድርጅቶች ፕራይቬታይዝ መደረግ ይኖርባቸዋል፡፡በመንግሥት ውስጥ መንግሥት!!! (A State within a State)የፓርቲ ሚዲያ ነው! የመንግሥታዊ ልማት ዘርፎች ብድር ከብሄራዊ አማካይ ጠቅላላ አመታዊ ምርት ድርሻ በ2011እኤአ 20.9 በመቶ የነበረ ሲሆን በ2014 እኤአ 42.0 በመቶ ሆኖል፡፡ በ2008ዓ/ም የውጭ ዕዳ ክፍያ አንድ ቢሊዩን ዶላር ለመክፈል ተገዶል፡፡ የወለድ ክፍያው በዓመት ከ350 ሚሊዩን ዶላር ከፍ ብሎል፡፡ በ2009ዓ/ም የውጭ ዕዳና የወለድ ክፍያ 1.5 ቢሊዩን ዶላር ለመክፈል ተገዶል፡፡ የኢትዬጵያ የውጭ ብድር 40 እስከ 50 ቢሊዩን ዩኤስ ዶለር ሲገመት ይህውም ከአመታዊ አጠቃላይ የአገር ውስጥ ምርት($69) ቢሊዬን ዩኤስ ዶለር (GDP) 58 % እጅ ይይዛል፡፡ ሆኖም መንግሥት 24.7 ቢሊዮን ዶላር እዳ ብቻ እንዳለብን የተነገረን ሃሰት ነው፡፡ ወያኔ ሃገሪቱን በእዳ ወጥመድ ውስጥ ከቶ ገንዘቡን ዘርፎል፣ አሽሽቶል፡፡ የዓለም ባንክ ኢትዮጵያ መንግሥት None concessional loan ብቻ እስከ 400 ሚሊዮን ዶላር በታች እንዲበደሩ ማስጠንቀቂያ ሠጥተዋል፡፡ ሃገሪቱ ባለባት ብድርና የእዳ ጫና ምክንያት የኢትዮ ቴሌኮም፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ የኤሌትሪክ ኃይል ማመንጫዎ እና የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክ 233

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ድርጅት፣ የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ፣ የኢትዮጵያ ስኮር ኮርፖሬሽን፣የኢንዱስትሪ ፓርኮች፣ የሆቴል ለቻይና መንግሥትና የወያኔ ኢፈርትና ሌሎች አበዳሪ ድርጅቶች በፕራይቬታይ ዤ ሽን ከመደረጋቸው በፊት የፖለቲካ ፓርቲዎች የንግድ ቴሌ ቪ ዝንና ሬዲዮ ጣቢያዎች ፕራይቬታይዝ እንዲደረጉ ለህዝብ በአክሲዮን እየጠየቅን የፕሬስ ነፃነት፣ የዴሞክራሲያዊ መብቶች መብታችንን ለመጎናፀፍ በሰላም መታገል ይኖርብናል፡፡

የፖለቲካ ፓርቲዎች ምላሳዊ ጋዜጠኞች የንግድ ቴሌ ቪ ዝንና ሬዲዮ ጣቢያዎች ፕራይቬታይዝ ይደረጉ ፣ መንግሥታዊ የፌዴራልና የክልል መገናኛ ብዙሃን የቴሌ ቪ ዝን፣ ሬዲዩና ኤፍ ኤም ሬዲዮኖች ለግሉ ዘርፍ በአክሲዮን ይሸጡ፡፡ ነፃ ፕሬስና ዴሞክራሲያዊ መብቶች ነፃነት የሚረጋገጠው አድርባይ ምላሳዊ ጋዜጠኞች ተወግደው የህዝብ ልጆች ንብረትና ኃብት ሲሆኑ ብቻ ነው፣ ሙስና ሌብነት ከኢትዮጵያ ምድር የሚጠፋው፡፡ ነፃ ጋዜጦችና መፅሄቶች እንደአሸን እንዲፈሉ አፋ ኙ የፕሬስ ህግ፣ ፀረ-ሽብርተኛነት ህግ በአፋጣኝ እንዲነሳ እንታገል! ሀገራቸውን በወያኔ አገዛዝ ጥለው የወጡ ጋዜጠኞች ተመልሰው እንዲሠሩ መጋበዝ ይኖርባቸዋል፡፡

የክልል ብሮድካስት ባለሥልጣን የንግድ ካንፓኒዎች፣ የክልል መንግስታት የፓርቲ የንግድ ብሮድካስት ካንፓኒዎች የትግራይ ኢፈርት ፣ የአማራ ጥረት፣ ኦሮሚያ ቱምሳና የደቡብ የክልል ወንዶ የመገናኛ ብዙሃን የፓርቲ ቢዝነስ ድርጅቶች ፈጥረዋል፡፡ የክልል መንግስታት ብሮድካስት ባለሥልጣን የንግድ ካንፓኒዎች ውስጥ 1ኛ/ ሜጋ ፓብሊሽንግ 2ኛ/ ዋልታ መረጃ መዕከል 3ኛ/ ፋና ሬዲዩ ያካትታል፡፡ የፌዴራል መንግስት ዘርፍ የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለሥልጣን የንግድ ኢንተርፕራይዝ የህወሃት/ኢህአዲግ ‹‹የመንግስት የልማት ድርጅቶች›› በመባል የሚታወቁት ውስጥ የሜጋ ፓብሊሽንግ፣ ዋልታ መረጃ ማዕከልና ፋና ሬዲዩ ይገኛሉ፡፡ በትግራይ፣ በአማራ፣ በኦሮሚያ፣ በደቡብ ክልሎች የፓርቲ ቢዝነስ ድርጅቶች ከኢትዮጵያ ፕራይቬታይዥሽን ኤጀንሲ (publishing and broadcasting) ተቆማትን በርካሽ የተሸጠላቸው የህዝብ ኃብት ዘረፋ የተቆቆሙ ድርጅቶች ናቸው፡፡

1ኛ/ ሜጋ ፓብሊሽንግ ኢንተርፕራይዝ (Mega Publishing Enterprise) ኩራዝ ፓብሊሽንግ ኢንተርፕራይዝ በፕራይቬታይዥሽን ኤጀንሲ ከተሸጡት 91 አነስተኛ የችርቻሮ ሱቆችና ቢዝነሶች ውስጥ 35ቱን ማለትም 38.5 በመቶውን ድርሻ 13,031,048.06 ሚሊዮን ብር የገዛ ህወኃት ኢፈርት ድርጅት ነው፡፡ የኩራዝ መጽሃፍት ሱቆችና ቢዝነሶች በመላ ኢትዮጵያ ውስጥ ይገኛሉ፡፡ ሜጋ ፓብሊሽንግ ኢንተርፕራይዝ ዋና ዓላማ በሃገሪቱ የአሳታሚነት፣ የህትመት፣ የመዝናኛና የማስታወቂያ ስራዎች ከግሉ ዘርፍ ባለሃብቶች ሥራ እየተሸማ ዘርፍን ለመቆጣጠር በቅቶል፡፡ ሜጋ ኢንተርፕራይዝ ከፌዴራል የትምህርት ሚኒስቴር ብዙ የትምህርት ቤት መፅሃፍቶች እንዲያትም ያለጨረታ በማሸነፍ በዘርፉ የተሰማሩ ማተሚያ ቤቶች ከጨዋታ ውጭ ያደረገ ድርጅት ነው፡፡ ለናሙና በደቡብ ክልል በሜጋ ታትሞ በህዝብ የተቃጠለው መፅሃፍት በብዙ ሚሊዩን ብር ወጭ ወጥቶበት እንደነበረ ልብ ይበሉ፡፡ ሜጋ ኢንተርፕራይዝ በአዜብ መስፍን ዋና ስራ አስኪያጅነት ይመራ ነበር፡፡ ሜጋ ፓብሊሽንግ ኢንተርፕራይዝ በ1995እኤአ በ13ሚሊዩን ብር ኩራዝ ፓብሊሽንግ ድርጅትን ከ35 መደብሮቹ ጋር እንደገዛ ልብ ይበሉ፡፡ ሜጋ ኢንተርፕራይዝ ድርጅት ሲጀመር የአራቱ ድርጅቶች የህወኃት፣ ብአዴን፣ ኦህዴድና ደህዴን የጋራ የንግድ ድርጅት የነበረ ሲሆን ከመዳፋቸው ፈልቅቀው ወያኔዎቹ ንብረታቸው እንዳደረጉት ይታወቃል፡፡ ሜጋ ፓብሊሽንግ ኢንተርፕራይዝ በፕራይቬታይ ዤ ሽን በአክሲዮን ለህዝብ መሸጥ አለበት እንላለን፡፡ 2ኛ/ ዋልታ መረጃ መዕከል (Walta Information Centre (WIC)፣ ዋልታ መረጃ መዕከል፣አስቀድሞ ዋልታ የዜና ኤጀንሲ ይባል ነበር፡፡ በ1996 እኤአ ዋልታ መረጃ መዕከል በሜጋ ኢንተርፕራይዝ ሥር ተደራጀ፡፡ ዋልታ ብቸኛው የሃገር ውስጥ ተወዳዳሪ በመሆን የኢትዩጵያ ዜና አገልግሎት (ኢዜአ) ድርጅት በመሆን ለመንግስት መገናኛ ብዙሃን ዜናዎች በመሸጥ መተዳደር ጀመረ፡፡ ዋልታ መረጃ መዕከል፣ በመላ ሃገሪቱ መረቡን በመዘርጋት ሪፖርተሮቹን ሰየመ፡፡ ዋልታ በኢፈርት፣ጥረት፣ዲንሾና ወንዶ በ ሼ ር ካንፓኒ የተቆቆመ ካንፓኒ ነው፡፡ ዋልታ መረጃ መዕከል፣ በፕራይቬታይ ዤ ሽን በአክሲዮን ለህዝብ መሸጥ አለበት እንላለን፡፡

3ኛ/ ፋና ሬዲዩ (Fana Radio)ፋና ሬዲዩ የህወሃት/ኢህአዴግ ሬዲዩ በመሆን ጫካ እያሉ ያገለግል የነበረ በደርግ አገዛዝ ዘመን የተቆቆመ የህወሃት የሬዲዩ ጣቢያ ነበር፡፡ ደርግ ከወደቀ በኃላ በሽግግር መንግስት ዘመን ፋና ሬዲዩ ስርጭቱን ቀጠለ፡፡ ፋና በሬዲዩ የግል ንግድ ዘርፍ ስርጭት ከሌሎች የግል ሬዲዩ ጋር 234

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ሆኖ ፍቃድ ተሰጠው፡፡ ፋና ሬዲዩ/ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ፕሮግራሞች በኮንትራት በመስራት ለተለያዩ ክልላዊ መንግስቶች ለሱማሌ፣ለኦሮሚያና ለአፋር በኮንትራት በመስራት ዳጎስ ያለ ጥቅም አገኘ፡፡ ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ጎን ፋና ሬዲዮ በ400 ሚሊዮን ብር ከባንክ ተበድሮ የገነባው ህንፃ ዋቢ መረጃ ነው፡፡ከህወሓት/ኢህአዴግ ፓርቲዎች በሃገሪቱ መገናኛ ብዙሃን ዘርፍ ውስጥ የተወረሱ ኃብቶች በመቆጣጠር ኢፈርት በትግራይ፣ ጥረት በአማራ፣ ቱምሳ በኦሮሚያና ወንዶ በደቡብ ክልሎች ውስጥ እየተንሰራፋ ይገኛሉ፡፡ የኢትዩጵያ ብሔር ብሔረሰቦች የኢኮኖሚ እኩልነት በምን ላይ የተመሠረተ ይሆን!!! የተወሰኑ ብሔሮች ሌሎቹን ብዙሃኑን የሚበዘብዙበትና የሚጨቁኑበት ሥርዓት መተከሉን ማንም ህሊና ያለው የሚገነዘበው ነው፡፡ ለአለፈው ሃያ አራት ዓመታት፣ ኢፈርት የአንበሳውን ድርሻ ሲያገኝ፣ ጥረት ሙዳ ሥጋ፣ቱምሳና ወንዶ ቅንጣቢ ሥጋ የደረሳቸው ይመስላሉ፡፡ ለሌሎቹ የብሄር ብሄረሰቦች ቀን በአመት አንዴ ይከበርላቸዋል፡፡ ፋና ሬዲዮ በፕራይቬታይ ዤ ሽን በአክሲዮን ለህዝብ መሸጥ አለበት እንላለን፡፡ ‹‹ ፋና ቴሌ ቪ ዥን፣ ከንግድ ባንክ 400 ሚሊዮን ብር ተበድሮ የተ ቋቋ መው ፋና ቴሌ ቪ ዥን በ350 ሚሊዮን ስቱዲዮ ገንብቶ ለምርቃት በቅ ቷ ል፡፡ ከዚህ ቀደም ታይቶ በማይታወቅ መልኩ ይህንን ያህል ገንዘብ የተፈደቀው በአቶ በረከት ስምኦን ትዕዛዝ ነበር፡፡ የኤፈርት ንብረት የሆነው ፋና ወደ ቴሌ ቪ ዥን ከመቀላቀሉ ከፍተኛ ገንዘብ እያፈሰሰ መሆኑንም ምንጮቻችን ገልፀውልናል፡፡ለምሳሌ ለፈታ ሾው 500 ሺ ህ ብር ሲሠጥ ለተለያዩ ድራማ ፕሮዲውሰሮች ደግሞ እስከ አንድ ሚሊዮን ብር እየሠጠ መሆኑን ከምንጮቻችን ለመረዳት ችለናል፡፡ይህ በእንዲህ እንዳለ የፋና ስራ አስኪያ ጁ አቶ ወልዱ ይመሠል ከፍተኛ አደጋ ውስጥ ወድቀዋል ፡፡ በተለይም ከአዜብ መስፍን ጋር ባላቸው ትስስርና ኔትወርክ ሲታሙ ቆይተዋል፡፡ ፋና ከፍተኛ ገቢ ያለው ድርጅት ሆኖ ሳለ አንድም ቀን ኦዲት ተደርጎ አያውቅም፡፡ ይህ ደግሞ የወልዱንና የአዜብን ዝምድና ያጠናከረ ሆ ኗ ል፡፡ በቅርቡ በተከናወነው የአዲስአበባ ሕወሐት አባላት ግምገማ የሠላ ሒ ሥ ከተሠጣቸው ሠዎች አንዱ አቶ ወልዱ ነበሩ፡፡ ከግምገማው በኃላም ጥብቅ ማስጠንቀቂያ ከተሠጣቸው 6 ሠዎች አንዱ ለመሆን በቅተዋል፡፡ በነገራችን ላይ በአቶ ወልዱና በምክትላቸው የብአዲኑ ብሩክ ከበደ መሐከል ከፍተኛ ሽኩቻ ከተፈጠረ መቆየቱን ምንጮቻችን ጨምረው ነግረውናል፡፡›› 3 ከሱማሌው ክልል ፕሬዜዳንት አብዲ ኤሊ ብዙ ሚሊዮን ብር በሙስና የተቀራመቱ ደም መጠጭ ጋዜጠኛ ተብዬዎች ብቃትና ቁመና በአባባ ታምራት ወያኔ ካልሆነ በሓሳብ የዘቀጡ የእንግዴ ልጆች ቦታ የላቸውም፡፡

{I} የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ድርጅቶች የመንግሥት ብሮድካስት ድርጅቶች፤በኢትጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ መንግሥት ሥር በህወሓት/ ኢህአዴግ የሚሽከረከር {1} የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን፣ በኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ሥር በኦህዴድ የሚዘወር {2} የኦሮሚያ መገናኛ ብዙሃን ድርጅት፣ በኦሮሚ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ሥር በኦህዴድ የሚዘወር {3} የድሬዳዋ መገናኛ ብዙሃን ድርጅት፣ በድሬ ዳዋ አስተዳደር ሥር በህወሓት/ ኢህአዴግ የሚሽከረከር {4} የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ብዙሃን መገናኛ ኤጀንሲ፣ በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ሥር በብአዴን የሚዘወር {5} የአዲስ አበባ መገናኛ ብዙሃን ኤጀንሲ፣ በአዲስ አበባ አስተዳደር ሥር በህወሓት/ ኢህአዴግ የሚሽከረከር {6} የደቡብ መገናኛ ብዙሃን ድርጅት፣ በደቡብ ኢትዩጵያ ብሄር፣ብሄረሰቦችና ህዝቦች ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ሥር በደኢህዴድ የሚዘወር {7} የትግራይ መገናኛ ብዙሃን ድርጅት፣ በትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ሥር በህወሓት የሚዘወር {8} የሀረሪ መገናኛ ብዙሃን ድርጅት፣ በሃረሪ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ሥር በሃዴድ የሚዘወር {9 }የሶማሌ መገናኛ ብዙሃን ኤጀንሲ፣ በሶማሌ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ሥር በሶህዴድ

{10} የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግሥት ብዙሃን መገናኛ ኤጀንሲ፣…በቤንሻንጉል ጉሙዝ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ሥር በቡህዴድ የሚዘወር

{11} የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት፣ በኢትጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ መንግሥት ሥር በህወሓት/ ኢህአዴግ የሚሽከረከር {12} የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት፣በኢትጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ መንግሥት ሥር በህወሓት/ ኢህአዴግ የሚሽከረከር መገናኛ ብዙሃን ከፖለቲካ ፓርቲዎች ንግድ ዘርፍነት መላቀቅ ይኖርባቸዋል፣ ሃገሪቱ ህግም አይፈቅድ፡፡

235

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA {II} የግል ቴሌ ቪ ዥን ብሮድካስት ፍቃድ የተሰጣቸው ድርጅቶች፤ {1} ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን {2} ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል {3} አርኪ ብሮድካስቲንግ ስር ቪ ስ ኃ.ተ.የገ. ማ {4} የቃና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን {5} የኢኤን ኤን ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን {6} ናሁ ቲ ቪ ፣ {7} ዋልታ ቲ ቪ {8} ኢኤንኤን ቲ ቪ ፣ {9} ፋና ቲ ቪ ፣ ኢኦቲሲ ቲ ቪ ፣ ድም ፂ ወያኔ የባህር ማዶ ቴሌ ቪ ዥንና ሬዲዮ ብሮድካስት፤ {1} ኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቨዥን (ኢሳት) {2} የ ጄ ቲ ቪ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን {3} ሌቲ ቪ ኢትዮጵያ፣ በቀጥተኛና ቀጥተኛ ባሆነ መንገድ የፖለቲካ ፓርቲ ንብረት የሆኑ የመገናኛ ብሁሃን ድርጅቶችንም ይጨምራል፡፡

{III} የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለሥልጣን የግል መገናኛ ብዙሃን ድርጅቶች (የግል ኤፍ ኤም ሬዲዮ ጣቢያ ብሮድካስቲንግ ፍቃድ የተሰጣቸው {1} ሸገር ኤፍ ኤም102.1 ወ/ሮ መ ኣ ዛ ብሩና አበበ ባልቻ {2} ዛሚ ኤፍ ኤም 90.7 ወ/ሮ ሚሚ ስብሃቱና ዘሪሁን ተሸመ {3} ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን {4} ድም ፂ ወያነ ትግራይ ሬድዮ{5} አፍሮ ኤፍኤም 105.3 {6} ዓባይ ኤፍኤም 102.9 {7} ብስራት ኤፍኤም 101.1 {8}ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል {9} አሐዱ 94.3 በኤዲስቴለር ትሬዲንግ ኃ.የተ.የገ.ማ {10} አርኪ ብሮድካስቲንግ ሰር ቪ ስ {11} ሉሲ 107.8 በዋን ላቭ ብሮድካስቲንግ ሰር ቪ ስ /ኤፍ ኤም ሠራዊት ፍቅሬ፣ ሸዋፈራሁ ኤፍ ኤም ሬዲዮ ፍቃድ አግኝተዋል ይባላል፡፡ ስናውቃቸው መሰረተ ደሃ፣ ሳናውቃቸው በአንድ ጀንበር የኤፍ ኤም ሬዲዬ ባለቤቶች የሆኑ ወያኔ የፈለፈላቸው ሬዲዬ ጣቢያዎች ሃብትና ንብረት የኢትዮጵያ ህዝብ መሆኑ ምንም ጥርጥር የለውም፣ ጉዳዩ ለህዝብ ሲቀርብ ይህን ሃብትና ንብረት እንዴት እንዳገ ኙ ት መረጃችንን ሰድረን እንቀርባለን፡፡ ምላሳዊ ጋዜጠኞች የወያኔ አፋሽ አጎንባሽ፣ እውቀት አልባ ዝግምተኞች ከእንግዲህ ቦታ የላቸውም፣ የድሮውን የፕሬስ አሻጥር ሙዝየም አስጎብኝ ከመሆን ሌላ፡፡

የባህር ማዶ ሬዲዮ ጣቢያ ፕሮግራም ሥርጭት፤ {1} ቪ ኦኤ፣(ቮ ይስ ኦፍ አሜሪካ)የአሜሪካ ድምፅ ሬዲዮ ከአሜሪካ ሀገር በአማርኛ፣ ኦሮምኛና ትግርኛ ቆንቆ ስርጭቱን ያስተላልፋል {2} ዶቼቬሌ፣ የጀርመን ድምፅ ሬዲዮ ጣቢያ ከሀገረ ጀርመን በአማርኛ ቆንቆ ስርጭቱን ያስተላልፋል {3} ሞስኮ፣ የሞስኮ ሬዲዮ ጣቢያ ከሶቭየት ህብረት በአማርኛ፣ ቆንቆ ስርጭቱን ያስተላልፋል ነበር {4} በሞቃዲሾ ሬዲዮ ጣቢያ ከሱማሊያ በአማርኛ፣ ቆንቆ ስርጭቱን ያስተላልፋል ነበር {5} ቫቲካን ሬዲዮ ጣቢያ በአማርኛና፣ ትግርኛ ቆንቆ ስርጭቱን ያስተላልፋል {6}ፍኖተ ዴሞክራሲ {7}ኦሮሞ ሚዲ ኔትወርክ {8} ዋዜማ {9} ቢቢሲ፣የዓለም አቀፍ ዜና አውታርነት የሚታወቀው ብሪቲሽ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ሬዲዮ ጣቢያ በአማርኛ፣ ኦሮምናና ትግርኛ ቆንቆ ስርጭቱን ያስተላልፋል ቢቢሲ በዓለም አቀፍ 40 ቆንቆዎች አገልግሎቱን ተደራሽ በማድረግ የ100ኛ አመቱን ኢዩቤልን በ2022 ለማክበርና አድማጮቱን ቁጥር ግማሽ ቢሊን ለማድረስ በመስራት ላይ ነው፡፡ ምስጋና ይገባችሆል፣ የጋዜጠንነት ስነምግባር በማስተማር መረጃ ለጠጠማው የሃገራችን ህዝብ ተስፋ ፈንጣቂ፣ የፕሬስና የጋዜጠኝነት ፋና ወጊ ሆናችሁ ከዘመን ዘመን አሻግራችሁናልና!!!

{VI} የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለሥልጣን የህትመት ውጤቶች፤{1} ሪፖርተር ጋዜጣ {2} ፎርቹን ጋዜጣ {3} ካፒታል ጋዜጣ {4} አዲስ አድማስ ጋዜጣ {5} ኢትዮ ቻናል ጋዜጣ {6} ኢትዮ ምህዳር ጋዜጣ {7} የኛ ፕሬስ ጋዜጣ {8} ሊግ ስፖርት ጋዜጣ {9} ኢንተር ስፖርት ጋዜጣ {10} ወርልድ ስፖርት ጋዜጣ {11} የቀለም ቀንድ ጋዜጣ {12} ህብረ ብሄር መፅሄት {13} ቁም ነገር መፅሄት {14} ቤስት ስፖርት መፅሄት {15} ሸጊቱ መፅሄት {16} ንግሥት መፅሄት {17} ናሽናል ኮንስትራክሽን መፅሄት {18} ኢትዮጵያን ቢዝነስ ሪቨው መፅሄት {19} አዲስ ገፅ መፅሄት {20} ከ ሀ-ፐ መፅሄት {21} ፀሃይ መፅሄት {22} ሜዲካል መፅሄት {23} ፎከስ መፅሄት {24} አዲስ ስታንዳርድ መፅሄት {25} ጊዜ መፅሄት መንግሥታዊ ጋዜጦች፤ ወዘተ ናቸው፡፡ የሃገሪቱ መንግሥት ጋዜጦች የሆኑት {1} አዲስ ዘመን {2} ዘ ኢትዮጵያ ሄራልድ ወዘተ መንግሥታዊ መረጃ በመንፈግ ለሪፖርተር ጋዜጣ በመስጠት ወያኔ ቱልቱላነት ታሪካዊ ጋዜጦቹ እንዲኮስሱ በማድረግ የተሰራው ታሪክ የማጥፋት የ27 ዓመት ታሪክ በቃ ሊባል ይገባል፣ ጋዜጦቹ ወደ ወርቃማው ዘመናቸው ዳግም ተደራጅተውና በበቂ የሠው ኃይል ተደራጅተው ዳግም እንዲያብቡ ማድረግ የታሪክ ኃላፊነት አለብን፡፡

{V} የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለሥልጣን ማህበራትን፤ {1} የኢትዮጵያ ጋዜጠኞች ማህበር {2} የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ሴቶች ማህበር {3} የኢትዮጵያ የአካባቢ ጥበቃ ጋዜጠኞቸ ማህበር {4} የኢትዮጵያ ስፖርት ጋዜጠኞች ማህበር {5} የኢትዮጵያ ነፃ ጋዜጠኞች ማህበር {6} ብሄራዊ የጋዜጠኛች ህብረት 236

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ዳግም በሃቅ የመደራጀት መብታቸው ይጠበቅ፡፡ ምላሳዊ ጋዜጠኞች የሚመሩት እነ አማረ አረጋዊ፣ ሚሚ ስብሃቱ፣ አበበ ባልቻ፣ ወዘተርፈዎች ወደ ታሪካዊ የፕሬስ ሙዚየማችሁ የምትከቱበት ዘመን መጥቶል፡፡ የዲጅታል ቴክኖሎጅ ዘመን ወጣት ጋዜጠኞች በእውቀትና ክህሎት ተደራጅተው ወጣቶቹን ሊያደራጅ፣ እውቀት ሊያቀስሙ፣ ሙያቸውን ሊያቆድሱ፣ የጋዜጠኝነት ሙያ በትምህርት የሚሠጥ፣ በጥናት ምጥቀት፣ በምርምር ስራዎች አስተወፅኦ በረከት ያላቸው ጋዜጠኞች ማህበራትን የማደራጀትና የመምራት ብቃት ይኖራቸዋል እንላለን፡፡ ሚዛኑ እውቀት ነው፡፡

{VI} ድረ-ገጾች {1} አይጋ ፎረም {2} ኢትዮሚዲያ {3} ኢትዮጵያን ሪ ቪ ው {4} ዘ-ሃበሻ {5} አባይሚዲያ {6} ሳተናው ወዘተ ማህበራዊ ድረገጾች፤ ፌስቡክ፣ ቲውተር፣ ዩ ቲውብ፣ ሊንክድ ኢን ወዘተ አፈና አይካሄድባቸው፡፡ ላደረጋችሁት የአልሞት ባይ ተጋዳይ የጨለማ ዘመን ታሪክና ህዝብ ሲያስታውሳችሁ ይኖራል፡፡ ለድምፅ አላባው ወገናችሁ እልህ አስጨራ ሺ ትግል በማድረግ ላደረጋችሁት ትግል ልትኮሩ ይገባል፡፡ ‹‹ፍሪደም ሐውስ፣ ኢትዮጵያ ከቻይና ተከትላ ከሶሪያ እኩል የኢንተርኔት እና የሞባይል ተጠቃሚዎች ላይ ገደቦችን በመጣል በዓለም ሁለተኛ ደረጃን ይዛለች አለ ። የኢትዮጵያ መንግስት በተከታታይ በተነሳበት ህዝባዊ ተቃውሞ በመደናገጥ የተለያዩ እርምጃዎችን እየወሰደ ሲሆን ችግሩን መፍታት ስለተሳነው ህዝባዊ ንቅናቄው ከዳር እስከዳር ተጋግሎ መቀጠሉ ይነገራል ። በዚህም የተነሳ አገዛዙ ከዚህ በፊት እንደሚያደርገው የኢንተርኔት አገልግሎት በአማራ ክልል ሙሉ በሙሉ በሚባል ሁኔታ ማቋ ረጡ ሲነገር በኦሮሚያም የኢንተርኔት አገልግሎት ማግኘት ከባድ እንደሆነባቸው ነው የሚነገረው ። እንደዚሁም በዋና ከተማዋ አዲስ አበባም አገልግሎት ማግኘት እንደሚያስቸግር የታወቀ ሲሆን ባጠቃላይ የኢትዮጵያ መንግስት ህዝቡ መረጃ እንዳያገኝና እንዳይለዋወጥ በማድረግ ተቃውሞውን በሃይል ለመጨፍለቅ እየሞከረ መሆኑን ይነገራል ። ሀገሪ ቷ በፖለቲካ ምክንያት ኢንተርኔት ስታ ቋ ርጥ ለመጀመርያ ጊዜ አለመሆኑን አዲስ እስታንዳርድ ዘግ ቧ ል ። ጋዜጣው እንደዘገበው ከሆነ፣ አዲስ አበባን ጨምሮ በመላው ሀገሪቱ ኢንተርኔት መጠቀም ከባድ ነው ብ ሏ ል ። ኢትዮጵያ በድረገጽ ነፃነት ‘ Freedom of the Net’ ሪፖርት “የኢንተርኔት ነጻነት የሌለባት እንዲሁም 100 % የኢንተርኔት ነጻነት የሌለበት” በሚል መስፈርት ተመዝና 86 ነጥቦችን በማምጣት ከሶሪያ እኩል ሁለተኛ ደረጃን በመያዝ ከቻይና ቀጥላ ተቀምጣለች ብ ሏ ል ። ›› ( ኢትዮጵያ ከቻይና በመቀጠል የኢንተርኔት ገደብ በመጣል ከአለም ሁለተኛ ተባለች አባይ ሚዲያ ዜና በአሰግድ ታመነ) የኢንተርኔት አገልግሎት የማግኘት ነጻነት አለመኖር በሃገሪቱ ፀረ- ዴሞክራሲው ኃይል ሴራ በመሆኑ ነገር አለ ማለት እንደሆነ ህዝቡ ከትላንት ልምዱ እንዲገነዘብ ያስፈልጋል፡፡ ወጣቶች ዴሞከራቲክ ጋርድ ለፕሬስና ዴሞክራሲያዊ ነጻነት ትግል ማበብ እንታገለ፡፡

ለፕሬስ ነፃነት እንታገል!!! ለዴሞክራሲያዊ ነፃነት እንታገል!!!

(ተፃፈ ሰኔ 10 ቀን 2010 ዓ/ም አብይ እባክህ የሞሙሽን ፎቶ ላክልን፣ ጦርነት በኢትዮጵያ ምድር ‹‹መቼም የትም አይደገም!!!›› በነማሙሽ ይብቃ ወጣቱ ትውልድ እንዲል አይከን ይሆናልና!!! ታላንት ማሙሽን አላዳንከውም፣ ዛሬ ግን ብዙ ማሙሾችን አድነሃልና ክብር ይገባሃል!!!) ( JU NE 22, 2018)

237

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

{25}

የቻይና ወያኔ የእንጀራ እናት ጡጦ ‹ሴት -ቶፕ ቦክስ › ሴራ ! በዞን ዘጠኝ የፕሬስ ነፃነት አፈና ! ‹‹ከኢትዮጵያ ኢኮኖሚክስ ማህበር›› ክፍል አንድ

‹‹ ዓሳ ምን ቸግሮ አር ÷ል በየወንዙ፣ ገና ያበሉሃል መረብን ከያዙ ››

ዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል፣አቶ ጌታቸው አሰፋ፣ሜ/ጀ ዶ/ር ተክለብርሃን ወ/አረጋይ፣አቶ ወልደል ዑ ል ካሣ፣ አቶ ዘርዓይ አስግዶም፣ አቶ ጌታቸው ረዳ፣ (ወያኔን ለተፋለሙ የዞን ዘጠኝ ጦማሪዎች፣ለምስራቅ ክፍሌ፣እስክንድር ነጋ፣ደሠለኝና ለሁሉም ፋና-ወጊ ብዕረኞች መታወሻ ትሁን!የመንፈስ ደሃ መሪዎች ባሉበት አገር መፈጠራችን ያሳዝናል ! ኢትዮጵያ የህዝቦች እስር ቤት ናት!) በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን የሚያካትተው ራዲዮ፣ቴሌ ቪ ዥን፣ እንዲሁም ኢንተርኔት አገልግሎት በመንግሥታዊ ዘርፍ ተቆማት ሥር ይገኛሉ፡፡ በመንግሥትና በግል ዘርፍ ሥር የሚገ ኙ ጋዜጦችና መጽሔቶችም አሉ፡፡ የሶስት ሺ ህ ዘመን ታሪክ ያላት አገራችን በጥንት ዘመን በብራና ከተፃፉ በርካታ መዛግብትና መፀሃፍቶች ያሎት ሃገር፣ በዚህ በኢንተርኔት ዘመን የሚዲያ አፈናው ምሁራን እንዳይፅፉ፣ እንዳይመራመሩ በመደረጋቸው ቀ.ኃ.ሥ ከአሜሪካ፣ ኮነሬል መንግስቱ ከራሽያ፣ መለስ ከቻይና መንግሥታት ጋር የአፍሪካ ቡችላ ሆነው በመግዛት ላለፉት ሰባና ሰማንያ አመታት የዴሞክራሲና የሚዲያ አፈናው እንደቀጠለ ይገኛል፡፡ ቻይና ኢትዮጵያን የአፍሪካ ሞዴል አድርጋ ለመቅረፅና በሌሎች የአፍሪካ አገራቶች ገብታ ማዕድናቸውን በመዝረፍ የተጠቀመችባት ሞዴል ሀገር ናት፡፡ በአጠቃላይ በወያኔ ዘመነ አገዛዝ ወደ ቻይና እየተላኩ በተለይ የበይነ መረብ የስለላ የደህንነት ሰዎችና የፖለቲካ ካድሬዎችን ስልጠና የተሰጣቸው የሲ ቪ ል፣ የወታደር፣ የምሁራን፣ ወጣቶች፣ ወዘተ በማሠልጠን የቻይና ስውር ቅኝ አገዛዝ በሃገሪቱ ነግሶል፡፡ ወያኔ የሳተላይት ቴሌ ቪ ዝን ዲሾችን በመሰብሰብ ወያኔ የመረጠውን ቴሌ ቪ ዥን ቻናሎችን ብቻ እንድናይ ተወስኖል፡፡ የቻይናና ህወሓት መንግሥት ‹በሴት ቶፕ ቦክስ› ዲጂታል ቴክኖሎጂ ማስፋፋት ሰበብ አሁን የምንጠቀምበትን የሳተላይት ቴሌ ቪ ዝን ዲሾችን ከየቤቱ የመሠብሰብ ሴራ በቅርቡ ዳግም ይጀመራል፡፡ የቴሊቨዥን ቻናሎችን መወሰን የተቃዋሚ ሳተለይት ቴሌ ቪ ዥኖችን የኢትዮጵያ ሣተላይት ቴሌ ቪ ዥን ቢቢሲ፣ሲኤን ኤን ፣ አልጀዚራ፣ ወዘተ ቻናሎችን ማገድ መዝጋት፡፡ ሰማርት ሞባይል ፎን የመሰብሰብ እቅድና ተንቀሳቃሽ ሞባይሎችን በመመዝገብ ህዝቡን የመቆጣጠርና የስለላ ተግባር ቀጥሎል፡፡ ህዝቡ ማህበራዊ ሚዲያዎችን እንዳይጠቀም የፌስ ቡክ፣ የቲውተር፣ ዮቲውብ፣ ወዘተ እንዳይጠቀም ለማድረግ በሃገር ውስጥ የተመረቱ ሞባይሎችን ብቻ እንድንጠቀም በማድረግ እንደ 238

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ቻይና መንግሥት የሚከፍቱና የሚዘጉት ማህበራዊ ሚዲያዎች የመጀመር ሴራ አላቸው፡፡ ባህር ማዶ የሚሠራ ጩ የኢንተርኔት ድረ-ገፆችን ኢትሚዲያ፣ አባይሚዲያ፣ ሳተናው፣ ዘሃበሻ ወዘተ ማፈንና መዝጋት፡፡ ጋዜጠኞችን፣ ብሎገሮች፣ ፋና ወጊ ቀስቃሾችን ወዘተ በስለላ መከታተል፣ ማሰርና፣ ማሰደድ፡፡ ህብረተሰቡን የማያሳትፍ የቴሌ ቪ ዝን ፣ የሬዲዮ ፣የኢንተርኔት ፕሮግራሞች በማቅረብ ህዝቡን ማደንዘዝ፣ ጥያቄውን ማስረሳት፣የተሳሳተ መረጃ ማቅረብ፣ ያልሆነውን ሆነ ብሎ የኢኮኖሚ እድገት፣ ከአፍሪካ አንደኛ ከአውሮፓ አምስተና ወጣን፣ ሁለት አሃዝ አደግን፣ መካከለኛው ገቢ ካላቸው አገሮች ተርታ ተሰለፍን፣ ወዘተ እያሉ የእንጀራ እናት ጡጦ ማጥባት፡፡ የዓለም ዓቀፍ ቴሌኮሙኒ ኬ ሽንስ ህብረት (The International Telecommunications U nion (IT U )) በ2006 እኤአ በ ጄ ኔባ ከተማ በተስማሙት መሠረት ሁሉንም የቴሌ ቪ ዥን ሥርጭት/ ብሮድካስቲንግ ፍሪኮንሲ፣ከአናሎግ (ከምስል) ወደ ዲጂታል (የቁጥር ሆሄ) ቴክኖሎጂ በ2015 እኤአ ለመቀየር ሲስማሙ ለአብዛኛው የአፍሪካ አገራቶች እስከ 2018 እኤአ ጊዜ ገደብ አስቀምጠዋል፡፡ በ2012 እኤአ የአውሮፓ ህብረት፣ አሜሪካና የተባበሩት አረብ ኢምሬት አገራቶች ለዲጂታል ቴክኖሎጂ የሚስማማ መሠረተ ልማትን ዘረጉ፡፡ ቴክኖሎጂው ከፍተኛ የኢንቨስትመንት ወጪ ይጠይቃል፡፡ በኢትዮጵያ ሁለት ሚሊዮን ቴሌ ቪ ዥኖች ብቻ ወደ ሃገር ውስጥ ገብተዋል፣ ይህ ማለትም ከመቶ ሰዎች መኃል ሁለት ሰዎች ብቻ ቴሌ ቪ ዥን አላቸው ማለት ነው፡፡ አብዛኛዎቹ ቴሌ ቪ ዥኖች ደግሞ የአናሎግ (የምስል) ዘመን ቴክኖሎጂ ውጤት ናቸው፡፡ በዚህም የተነሳ ቴክኖሎጂውን ለማዘመን የሴት-ቶፕ ቦክስ ሳጥኖች የድምፅና የምስል ተሸካሚ/ፖርቶች በመቀየር አናሎጉን ወደ ዲጂታል (ምስሎችን ወደ ቁጥር ሆሄ) ቴክኖሎጂ መቀየር ያስፈልጋል፡፡ “Of the almost two million television sets in Ethiopia, most are believed to be analogue,…. Only those sets with audio/visual (AV) ports can be used during the switch, using the converter boxes.” ቴክኖሎጂውን ለመተግበር ወደ አገር ውስጥ የዲጂታል ቴሌ ቪ ዥን ምርቶችን በውጪ ምንዛሪ ገዝቶ ማስገባት አስፈላጊ ይሆናል፣አናሎጉን ወደ ዲጂታል ቴክኖሎጂ ለመቀየር እንዲሁም 74 ተጨማሪ ማሰራጫዎችን ከውጭ በማስገባት የተለያዩ ቻናሎችን ስርጭት ለማስፋፋትና ለማዳረስ አስፈላጊ ይሆናል፡፡ እንዲሁም ሁለት ሚሊዮን ዲጂታል ላዕላይ የቴሌ ቪ ዥን ስብስብ ቆት (Set-top boxes) ያስፈልጋል፡፡ የአናሎግ ቴሌ ቪ ዝን ባለቤቶች ሴት-ቶፕ ቦክስ ሳጥኖች በቤታቸው ውስጥ በመግጠም አናሎጉን ወደ ዲጂታል መቀየር ይቻላቸዋል፡፡ 800 ሚሊዩን ብር ለሴት-ቶፕ ቦክስ ሳጥኖች መግ ዣ ተመድቦል፡፡ የኢትዮጵያ ብሮድባንድ ኤጀንሲ ጨረታ በማውጣት አቅራቢዎች ይጋብዛል፡፡ ህብረተሰቡ የሴት-ቶፕ ቦክስ ሳጥኖች በዝቅተኛ ዋጋ በመግዛትና በአራት ግዜ የብድር ክፍያ እንዲያጠናቅቅ ይደረጋል፡፡ “The International Telecommunications U nion (IT U ) agreed in 2006, in Geneva, to change all broadcasting fre q uencies to digital by 2015, with provisions until 2018 for Ethiopia and most African countries. The change to digital will not only re q uire the import of digital televisions, but also 74 additional transmitters, necessary to transmit the extra channels. Two million set-top boxes, which are digital to analogue TV converter boxes, will also be re q uired for analogue TV owners. A budget of 800 million Br has been allocated for the purchase of the set-top boxes, Bedlu said, through which the EBA is preparing to float a tender for interested suppliers. The set-top boxes will be procured in four installments and provided to the public at lower prices to be paid in installments, he added.” ‹‹ኢትዮጵያ ወደ ዲጂታል ዘመን ለመሸጋገር ተዘጋጅታለች›› ( Ethiopia Prepares For Digital Age ) በሚል ርዕስ ይህን ለማስተዳደር አዲስ ህግ እንደሚወጣና ዲጂታል ቴሌ ቪ ዝን ለመቀየር ፋጣን ዘይቤ መሆኑን ይገልፃል፡፡ ላዕላይ የቴሌ ቪ ዥን ስብስብ ቆት (Set-top boxes) የዲጂታል ቴሌ ቪ ዥኖችን ስርጭት ወደ ምስል በመቀየር ሁሉም ቴሌ ቪ ዥኖች ወደ ከፍተኛ ጥራት፣ ምስልና ድምፅ (high definition televisions (HDTVs) ቴክኖሎጂ ያሸጋግራል፡፡ በዲጂታል ቴክኖሎጂ አንድ ቴሌ ቪ ዝን ጣቢያ በ22 ቻናሎች ማሰራጨት ይቻለዋል፡፡ (The digital technology will enable a single station to broadcast upwards of 22 channels.) የህግ ደንብና ረቅቅ ለብሮድ ባንድ ኢንተርኔት፣ ቴሌ ቪ ዥንና ራዲዮ ስርጭት ለማዘጋጀት በኢትዮጵ ብሮድካስቲንግ አውቶሪቲ፣ በኮሚኒ ኬ ሽንና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጅ ሚንስትሪ እና በመረጃና ደህንነት ኤጀንሲ እንዲሀም በኢትዮጵያ ሬዲና ቴሌ ቪ ዥን አገልግሎት ተሳታፊነት እንደሚዘጋጅ አቶ ል ዑ ል ገብሩ የኢትዮጵ ብሮድካስቲንግ አውቶሪቲ

239

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ምክትል ዴሬከተር ጀነራል ገል ጸ ው ነበር፡፡ አሁን ያለው የአናሎግ መሰረተ ልማት ወደ ብሮድ ባንድ ዲጂታል ቴክኖሎጂ መሠረተ ልማት መዘመን ግድ ይለዋል፡፡›› 1 በረከተ መርገም (ገሞራው) ኃይሉ ገብረ ዩሃንስ በ1951ዓ/ም እንደፃፈው በአዲስ አበባ ኮሌጆች የተማሪዎች አንድነት ማሕበር የግጥም ውድድር ቀረቦ ያሸነፈበት ግጥም ነበር፡፡ በተለይ በመገናኛ ብዙኃን ላይ ያወረደውን መርገም በሬዲዮ፣ሲኒማ፣ ካሜራና ፅሁፍን በተመለከተ በዛ ዘመን የነበረውን ከስድስት አስርታት በኃልም እዛው ስንረግጥ እንደታየው እያዋዛ ዳሰሰልን፡፡ ‹‹ በዓየር፡ ዕርዳታ፡ ጥረህ፡ ተጣጥረህ፡ ታግለህ፡ ያገኘ ኸ ው፡ አሠ ሡ ን፡ገሠ ሡ ኝ፤ልቅምቃሚ፡ ወሬ፤እንቶ፡ ፈንቶ፡ ተረብ፤ከሥፍራ፡ ወደ፡ ሥፍራ፤ለማዛመት፡ ለሰው፤ ምኞትና፡ ተስፋን፤ ድለላን፡ ፍራቻን፡ ለመሰበክ፡ ለመላው፡ ሬዲዩ፡ ስትፈጥር፤ ለውሽት፡ ማወጃ፤እንዲሆን፡ አስ በህ፤ከሆነ፡ የሠራ ኸ ው፡ የዋሁ፡ ማርኮኒ፤ ነፍስህን፡ አይማረው፡፡››2 ገሞራው ቴሌ ቪ ዝን በኢትዮጵያ (Television in Ethiopia)

በመንግሥታዊ ተቆማት ቁጥጥር ሥር የሚዘወሩ የኢትዮጵያ ቴሌ ቪ ዥን (ኢቲ ቪ ) በኃላ የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሮሽን (ኢቢሲ) የቴሌ ቪ ዥን ስርጭቶች አጀማመር አጭር ትረካ እንሆ፡፡ በቀ.ኃ.ሥ. ዘመነ መንግሥት በኢትዮጵያ በ1964 እኤአ ጥቁርና ነጭ ቀለም የሚያሳየው የመጀመሪ ቴሌ ቪ ዥን ወደ ሃገር ገባ፡፡ በወታደራዊው መንግሥት ዘመን በ1982 እኤአ በኢትዮጵያ ሠራተኞች ፓርቲ (ኢሠፓ) ምሥረታ የከለር ቴሌ ቪ ዥን ወደ ሃገር ለትንሽ በሆቴሎችና ሹማምንት ቤት ገባ፡፡ በኢህአዴግ ዘመን በ2008 እኤአ የመጀመሪያው የግል ቴሌ ቪ ዥን ጣቢያዎች መልሕቃቸውን ከምድረ-አሜሪካ ጥለው ኢቢኤስ የሳተላይት ቴሌ ቪ ዝን ብሎም የኢትዮጵያ ሣተላይት ቴሌ ቪ ዝን ኢሣት ፐ ሮግራማቸውን ጀመሩ፡፡ በ2016 እኤአ የግል ሣተላይት ቴሌ ቪ ዝን ጣቢያዎች በአገር ቤትና በባህር ማዶ አገራቶች የመስኮታቸውን መጋረጃ ለህዝብ ከፈቱ ቃና ቲ ቪ ፣ ናሁ ቲ ቪ ፣ ጄ ቲ ቪ እንዲሁም ዋልታ ቲ ቪ ይጠቀሳሉ፡፡ በ2017 የሚዲያ ቢዝነስ ዓለምን በሣተላት ቴሌ ቪ ዥን ስርጭታቸውን ከቀጠሉት መኃከል መንግሥታዊው ኢኤንኤን ቲ ቪ ፣ሌቲ ቪ ኢትዮጵያ፣ መንግስታዊው ፋና ቲ ቪ ፣ ኢኦቲሲ ቲ ቪ ገበያውን ተቀላቅለዋል፡፡ ሌሎች ድም ፂ ወያኔ እና አርኪ ቴሌ ቪ ዝን ለመበርገድ በመንገድ ላይ ናቸው፡፡ የኢትዮጵያ 100 ሚሊዮን ህዝብ 2 ሚሊዮን ቴሌ ቪ ዥኖች ብቻ አሎቸው፡፡ ማለትም በኢትዮጵያ ሁለት በመቶ የቴሌ ቪ ዥን ተጠቃሚ ይገኛሉ! በሃገሪቱ ከመቶ ሰዎች ውስጥ 2 ሰዎች ብቻ ቴሌ ቪ ዝን አላቸው፡፡ በኢትዮጵያ ለ5000 ሰዎች 1 ቴሌ ቪ ዝን የማየት ድርሻ አላቸው ማለት ነው፡፡ የሬዲዮ ሥርጭቱም እንዲሁ አናሳ ነው፡፡ የጋዜጦችና የመፅሄቶች ስርጭትም በጣም ዝቅተኛ ነው፡፡ የመገናኛ ብሁሃን ባለመኖራቸው የተነሳ ልጃገረዶች ያለእድሜቸው እያገቡ ለፊስቱላ በሽታ ሲዳረጉ ማየት፣ የሴት ልጆች ግርዛትና ተመጣጣኝ ምግብ በማጣት የህፃናት መቀንጨር የሚያስከትለው ጉዳት ወዘተ የመሳሰሉት በቴሌ ቪ ዥን፣ ሬዲዮ፣ ሞባይል፣ ጋዜጣ በመሳሰሉትን ለህብረተሰቡ በማዳረስ ማስተማር በቀደመ ነበር፡፡ ዓለም ላበረከተልን ዲጂታል ቴክኖሎጂ ጥበብ ለመቆደስ አልታደልንም፡፡ የዓለም ዓቀፋዊ ዲጂታል ቴክኖሎጂ የኮንፒውተር በይነ-መረቦችን ህዝቦችን ግን ኙ ነት ማለትም የግሉ ዘርፍ የግለሰቦችና፣ ቢዝነስ፣ እንዲሁም የመንግስታዊ ግን ኙ ነቶች ኢኮኖሚ እድገት፣ ለብዙ ሚሊየኖች የሥራ እድል ፈጠራ፣ ለህብረተሰብ ደህንነት፣ ለጤና፣ ለትምህርት፣ እውቀት መዳበር ከፍተኛ አስተዋፅኦ አድርጎል፡፡ በኢትዮጵያም የዲጂታል ቴክኖሎጂ ለብዙ ሰዎች የስራ ዕድል ፈጥሮል፣ ብዙ ሽዎች የሞባይል ሱቆች ተከፍተው ለብዙ ሰዎች የሥራና ገቢ ምንጭ ሆኖቸዋል፡፡ በቴሌኮምኒ ኬ ሽን ዘርፍ ከፍተኛ ገቢ መንግስት አግኝቶል፡፡ በሃገር ውስጥ የዲጂታል ቴክኖሎጂ ስርጭት 10 በመቶ መጨመር ማለት የብሄራዊ አማካኝ የአገር ውስጥ ምርት (ጂዲፒ) ከ 1 እስከ 1.8 በመቶ እንዲድግ እንደሚረዳ ጥናቶች ያሳያሉ፡፡ የዲጂታል ቴክኖሎጂ ከሁለተኛው ወደ ሶስተኛ ብሎም ወደ አራተኛው ትውልድ (2G, 3G and 4G technologies) ፈጣን ስርጭት እድገት በተሸጋገረ ጊዜ ኢኮኖሚ እድገትና የህብረተሰቡ ተጠቃሚነት በዛው ያህል ማደጉን አጥኝዎች በጥናት አረጋግጠዋል፡፡ “Success in the digitization world—Digitization is more than a matter of access. Our recent research shows that digitization multiplies the impact of connectivity, creating substantial incremental value in terms not only of job creation and economic growth, but also of societal well-being and government transparency. Today, more than 70 percent of the world’s citizens live in societies that have just begun their digitization 240

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA journeys. As the individuals and enterprises in these societies continue to progress in developing their own digitization capabilities, they will only increase and accelerate these economic and social benefits. Studies assessing the direct and indirect impact of mobile broadband in economies such as India ; South Africa ; Nigeria ; Taiwan, China ; and the U nited States show that a 10 percent increase in mobile broadband penetration is likely to yield an impact of between 1 and 1.8 percent in GDP.15 More specifically, Analysys Mason estimates that for India, every 10 percent increase in mobile broadband penetration will generate incremental revenue growth of 1,622 billion Indian rupees, or 1.1 percent of the entire Indian GDP. This impact is forecasted to build to 1.5 percent of Indian GDP in 2015, based on 12.5 percent mobile broadband penetration that year.16 A 2009 LECG study found that an investment of U S $ 20 billion in 3G networks over the next five years will benefit India’s economy by more than U S $ 70 billion and create up to 14 million jobs.17 According to the World Bank, a 10 percent increase in mobile phone penetration correlates to a 0.8 percent increase of per capita GDP, while a 10 percent increase in Internet penetration increases per capita GDP by 1.4 percent in developing countries.22” የግሎባል ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሪፖርትን ከድረ-ገ ፁ ያንብቡ፡፡ ወያኔ 80 በመቶ የገጠር ነዋሪዎች ይዞ፣70 በመቶ መብራት የሌላቸው ዜጎች እየመራ፣ 15 ሚሊዮን ህዝብ በዓለም ዓቀፍ ድጎማ በሴፍቲ ኔት እርዳታ እህል እየተሰፈረለት በሚኖርበት ምድር ወደ መካከለኛ ገቢ ወዳላቸው አገሮች ተርታ ሰተት ብለን መግባታችን ሳይታለም የተፈታ ነው ይለናል፡፡ ወያኔ የዲጂታል ቴክኖሎጂን ዘመን በረከቶች መገናኛ ብዙኃን፣ የጤና፣ ትምህርት፣ ባንክ፣ ወዘተ አገልግሎቶች የኢኮኖሚ ጠቄሜታን ባለመረዳትና ለፖለቲካ ሥልጣኑ ሲል ብቻ ብዙ የውጪ ቴሌ ቪ ዥን ቻናሎች ይዘጋል! ብዙ የኢንተርኔት በይነ መረቦች ተዘግተዋል! ብዙ ማህበራዊ ሚዲያዎ ታፍነዋል! የህወሓት ምላሳዊ ጋዜጠኞች እውቀት አልባና የደሞዝ ቅጥረኞች ናቸውና አድማጭና ተመልካች ካጡ ዓመታት ተቆጥሮል፡፡ የህግ ሉዓላዊነት ይከበር፣ለወያኔ የጦር አበጋዞችና የፖለቲካ ሹማምንት ገዳዮችና 25 ሽህ ህፃናት የሸጡ ለፍርድ ይቅረቡ!!! ጥልቅ ተሃድሶ ያኔ ነው!!! የፕሬስ ነፃነት የህዝቦች የትግል ውጤት ነው፡፡ አንዲት የታማኝ በየነ ሃቀኛ መረጃ፣ አንድ የወያኔ ክፍለ ጦርን ትንዳለች!!! የምር ጦማሪውን እኛ ስናውቀው! ወሬ በቅፌን ማን ደባለቀው!!! ምንጭ {1} (SPECIAL TO FORT U NE. Published on March 31, 2013 [ Vol 13 , No 674 ] ) {2} በረከተ መርገም (ገሞራው) ኃይሉ ገብረ ዩሃንስ በ1951ዓ/ም {3} (ጥቅምት 12ቀን 2009ዓ/ም አዲስ አድማስ ጋዜጣ) {4} © 2012 World Economic Forum, The Global Information Technology Report 2012 {5} (ህዳር 7ቀን 2009ዓም አዲስ ዘመን ጋዜጣ)

241

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

{26}

የቻይና ወያኔ የእንጀራ እናት ጡጦ ‹ሴት -ቶፕ ቦክስ › ሴራ !

‹‹ከኢትዮጵያ ኢኮኖሚክስ ማህበር›› ክፍል ሁለት ‹‹ ዓሳ ምን ቸግሮ አር ÷ል በየወንዙ፣ ገና ያበሉሃል መረብን ከያዙ ››

ዲጂታል ቴሌ ቪ ዥንና ሴት-ቶፕ ቦክስ፣ በኢትዮጵያ 16 በመቶ የኢንተርኔትና 2 በመቶ የቴሌ ቪ ዥን ተጠቃሚ! በወያኔ የሳተላይት ቴሌ ቪ ዝኖች ተሰብስበዋል፣ ገናም ይሰበሰባሉ!!! በጥቅምት 2009 ዓ/ም የህወኃት የጦር አበጋዞች መንግስት፣ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግና የመገናኛና ኢንፎርሜሽን ሚኒስቴር ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል፣የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለሥልጣን፣ በመረጃና ደህንነት ኤጀንሲ የፕሬስ አፈና ሚስጢርና ሴራ ሁሉም ያጋልጥ፡፡ የቻይና መንግስትን ኢንባሲዎች በያሉበት በኢትዮጵያ የፕሬስ አፈና ማጋለጥ ዲያስፖራው በየሠልፉ ማጋለጥ ይጠበቅበታል፡፡ የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለሥልጣን ለሁለት ‹‹ሴት ቶፕ ቦክስ›› ለማምረት ማለትም አሁን ያለውን አናሎግ የቴሌ ቪ ዥን ስርጭት ወደ ዲጂታል ሲቀየር ስርጭቱን መቀበል የሚያስችል በቴሌ ቪ ዥን አናት ላይ የሚደረግ መሣሪያ ወይም በቴሌ ቪ ዥኑ ላይ የሚገጠም አንቴና ነው፡፡ ከባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር አቶ ዘርዓይ አስግዶም ጋር የተፈራረሙት ጣና ኮሙኒ ኬ ሽን ኃ.የተ.የግ.ማ (አቶ ተደሰ ካሣ ብአዴን ኩባንያ በወልደል ዑ ል ካሣ አማካሪና አክሲን ባለሃብትነት የንግድና የስለላ ሽርካ በመሆን፣ ጣና ኮሙኒኬ ሽን ጣና ሞባይል መገጣጠሚያ ኩባንያ የተመሠረተ) እና ብረታ ብረት ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) ሃይቴክ ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ አቶ ወልዱ ይመሰል ናቸው፡፡ የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለሥልጣን ‹‹ሴት ቶፕ 242

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ቦክስ›› በመላ ሃገሪቱ ውስጥ በማስገጠም ዓለም አቀፍ ባለ ብዙ ቻናል ማሳያ ዲሾችን በመሰብሰብ የተቃዋሚ ቴሌ ቪ ዝንና ሬዲዮ ስርጭቶችን ምስልና ድምፅ ለማፈንና ለመዝጋት የታለመ ነው፡፡ የህወኃት የጦር አበጋዞች መንግስት፣ በፊዴራልና የክልሎች መንግሥት በኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለሥልጣን ሥር ክልላዊ መንግስታዊ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽኖች ማለትም የመገናኛ ብዙሃን ዘርፎችን በማደራጀት በሞኖፖል ተቆጣጥረውታል፡፡›› 3 ለብሮድ ባንድ ኢንተርኔት፣ ቴሌ ቪ ዥንና ራዲዮ ስርጭት ለማዘጋጀት በኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ አውቶሪቲ፣ በኮሚኒ ኬ ሽንና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጅ ሚንስትሪ እና በመረጃና ደህንነት ኤጀንሲ እንዲሁም በኢትዮጵያ ሬዲና ቴሌ ቪ ዥን አገልግሎት በኢትዮጵያ የሚገ ኙ ትን ብዙ ቻናሎችን የሚያሳዩንን የሳተላይት ዲሾች በመሰብሰብ ላዕላይ የቴሌ ቪ ዥን ስብስብ ቆት (Set-top boxes) የአናሎግ ምስልን ወደ የዲጂታል ቁጥር ቴሌ ቪ ዥኖችን ስርጭት በመቀየር ሁሉም ቴሌ ቪ ዥኖች ወደ ከፍተኛ ጥራት፣ ምስልና ድምፅ (high definition televisions (HDTVs) ቴክኖሎጂ ያሸጋግራል፡፡ ሆኖም ግን በዚህ ዲጂታል ቴክኖሎጂ አንድ ቴሌ ቪ ዝን ጣቢያ በ22 ቻናሎች ማሰራጨት መንግሥት በሚመርጥልንና በሚወስንልን የቻናሎች ዓይነት ብቻ እንድናይ ይደረጋል፡፡ (The digital technology will enable a single station to broadcast upwards of 22 channels.) የቻይና መንግስት በሃገሪቱ ውስጥ በተለይ የቢቢሲ፣ ሲኤንኤን፣ አልጀዚራ፣ ፕሬስ ቲ ቪ ፣ወዘተ የመሣሠሉትን የማይፈልጋቸውንና የሚቃወሞቸውን የቴሌ ቪ ዥን ሥርጭቶች በማገድ የፕሬስ ነፃነትን ያፈነ መንግሥት ነው፡፡ የኢትዮጵያ መንግሥት የቻይናን ፈለግ በመከተል ከህዝቡ ላይ የሣተላይት ዲሾችን በመሰብሰብ ሴት ቶፕ ቦክስ በመተካት የተወሰኑ የቴሌ ቪ ዥን ቻናሎች ስርጭትን ብቻ እንድናይ በማድረግ፣ የኢትዮጵያ ሣተላይት ቴሌ ቪ ዝን (ኢሣት) ቲ ቪ የመዝጋት እቅድ አላቸው፡፡ የህወኃት የጦር አበጋዞች መንግስት የተቃዋሚዎችን ቴሌቪ ዥን፣ ሬዲዮን፣ ኢንተርኔት ወዘተ በመዝጋት ሃገሪቱን ከዘመናዊ ቴክኖሎጂ እንዳትቆደስ በማድረግ ላይ ይገኛሉ፡፡ ለወያኔ የሚያስጨንቀው የፖለቲካ ተቃዋሚዎቹ ነገር ብቻ ስለሆነ ከዚህ ቴክኖሎጂ ሃገሪቱ በኢኮኖሚ፣ በባህል፣ በሳይንስና ቴክኖሎጂ፣ በኢንፎርሜሽን ኮሚኒ ኬ ሽን ቴክኖሎጂ ፣በዓለም አቀፍ ንግድ መረጃ የምታገኘው ጥቅም የሃገሪቱን ኢኮኖሚ እንደሚያሳድገው አልተገነዘቡም፡፡ ‘’ Gartner reported that worldwide sales of mobile devices reached 440.5 million units alone in the third q uarter of 2011, while smartphone sales increased by 42 percent from the previous year.1 Ericsson estimates that there will be more than 50 billion connected devices in the world by 2020.2 Even emerging markets are joining the trend, as mobile penetration increases (after Asia, in 2011 Africa became the second-largest mobile market in the world),3 and fixed broadband prices in developing countries dropped by over 50 percent in the last two years.4 This trend is expected to accelerate in the current decade. The topic of hyperconnectivity therefore is appropriate as the main theme of this year’s Report. Measuring the economic and social impacts of ICT is crucial. The NRI must include aspects of the way ICT is transforming the economy and society. In the economy, the development of the ICT industry has become increasingly important and now accounts for a significant share of value- added and employment. In addition, ICT interacts closely with many other sectors, thus enabling innovations to accrue and affecting the overall productivity of a country. Moreover, the impacts of ICT are also evident in the development of new skills that are important in knowledge-based, information-rich societies and that are crucial for employment. In society, ICT empowers citizens to participate more actively and steadily in social and political debates, and to obtain better and faster services —for example, financial services— that have an important impact on the q uality of life and can potentially transform the q uality and outcomes of important services such as education or health… Research has shown that the ICT industry contributes 25 percent of the European U nion’s growth in GDP and 40 percent of its productivity growth. Within the ICT domain, considering the value of cloud computing alone, the aggregate sum is forecasted to exceed U S $ 1 trillion in Europe by 2020. We have every reason to be excited and confident about the future of the ICT industry. 4

243

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA በፖለቲካ አምድ ስር ‹‹ከማህበራዊ ሚዲያ ተረቱን ወይስ ትምህርቱን››በሚል ርዕስ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ሜጀር ጀነራል ዶክተር ተክለብርሃን ወልደአረጋይ ቃለ መጠይቅ የተቀነጨበ ነው፡፡ ‹‹አዲስ ዘመን፡- በኢትዮጵያ ምን ያህል የኢንተርኔት እና የማህበራዊ ድረ-ገጽ ተጠቃሚዎች አሉ ? ሜጀር ጀነራል ዶክተር ተክለብርሃን ወልደአረጋይ፡- እስካሁን በአገራችን ኢንተርኔት ተጠቃሚ ነው የሚባለው ካለው የአገሪቱ የህዝብ ቁጥር 15 በመቶ ያህል ነው፡፡ ይህን በቁጥር ስናስቀምጠው 16 ሚሊዮን ይሆናል፡፡ የፋስቡክ ተጠቃሚ ህዝብ ቁጥር 4.5 (አራት ነጥብ አምስት) ሚሊዮን ነው፡፡ የኢንተርኔት ተጠቃሚዎች ቁጥር በ16 ዓመታት ውስጥ ከ10 ሺ ወደ 16 ሚሊዮን ማደጉ ትልቅ ለውጥ ነው፡፡ ቢሆንም ከአንዳንድ አገራት ጋር ሲተያይ ገና ይቀረናል፡፡ ኬ ንያ 48 ሚሊዮን አካባቢ ህዝብ ነው ያላት ከእዚህ ውስጥ 43 ሚሊዮኑ ወይም 90 በመቶው የኢንተርኔት ተጠቃሚ ነው፡፡ ይህ ከእኛ የቴክኖሎጂው አጠቃቀም ጋር ሲነፃፀር ቁጭት ሊፈጥር ይገባል፡፡›› 5 ብለዋል፡፡ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲው በተግባር የሚሠራው ግን የበይነ መረቦች፣ ሶሻል ሚዲያዎች፣ ኢንተርኔት ሲዘጋና ሲሰለል ይገኛል፡፡ ኢንተርኔት በኢትዮጵያ (Internet in Ethiopia) በኢትዮጵያ የኢንተርኔት አገልግሎት በመንግስታዊ ዘርፍ ቁጥጥር ሥር ይገኛል፡፡ የኢትዮጵያ ቴሌኮሙኒ ኬ ሽን ኮርፖሬሽን ቀጥሎም ኢትዮ-ቴሌኮም ብቸኛ የኢንተርኔት አገልግሎት አቅራቢ (Internet service provider (ISP) በመሆን በዓለም ተመዝግቦል፡፡ እንደሌሎች አገራቶች የግሉ ዘርፍ እንዲሳትፍና መንግሥታዊው ዘርፍ ከፊሉን እንኮ ፕራይቬታይዝ እንዲያደርግ ቢጠየቅም የወያኔ መንግሥት የለገደንቢን የወርቅ ማዕድን ሸጦ ቴሌን ‹የምትታለበዋ ላም› ይላታል፡፡ በዚህም ምክንያትና ሌሎችም፣ በኢትዮጵያ ኢንተርኔት ተጠቃሚዎች ድርሻ 3.7 በመቶ ብቻ ለመሆን ተገዶል 80 በመቶው ህዝብ የገጠር ነዋሪ በመሆኑ የኢንተርኔት ተደራሽነት ከባድ እንዲሆን አድርጎታል፡፡ በ2008 እኤአ 360000 ሰዎች የኢንተርኔት ተጠቃሚ ሲሆን በመላ ሃገሪቱ የስርጭቱ ደረጃ 0.4 ከመቶ ነበር፡፡ በ2017 እኤአ 16 ሚሊዮን የኢንተርኔት ተጠቃሚ ሲኖሩ ማለትም ከመቶ 16 ሰዎች አገልግሎቱን ያገኛሉ ማለት ነው፡፡ በተመሳሳይ የፌስ ቡክ ተጠቃሚዎች አራት ወይም አምስት ከመቶ ሰዎች ናቸው፡፡ የኢንተርኔትና የሶሻል ሚዲያዎች መስፋፋት የቢዝነስ፣ የጤና፣ የትምህርት፣ የባንክ አገልግሎት፣ የቤተ-መፅሃፍት፣ የአካባቢ ጥበቃ እውቀት ያቀስመናል እንዲሁም ሙስናን፣ ህገወጥ የሰዎች ዝውውርን፣ የህፃናት ሽያጭ፣ በማጋለጥና ግልፅነትን ለማስፈን ከፍተኛ አስተዋፆኦ አላቸው፡፡ የቻይና መንግሥት ልምድ በመገናኛ ብዙሃን የቻይና መንግስት በፖለቲካና ኢኮኖሚ ዓለም ዓቀፋዊ ተፅዕኖ ማሳደር ቢችልም የፕሬስ ነፃነት እቀባው ግን ብዙናኑ ዜጎቹ በመረጃ ርሃብና በነፃ ሃሳባቸውን መግለፅ ባለመቻላቸው የኢንተርኔት ዘመን እስረኞች አድርጎቸዋል፡፡ በ2017 እኤአ መረጃ መሠረት የቻይና 731 ሚሊዮን የኢንተርኔት ተጠቃሚዎች ሉባት ሃገር ናት፡፡ የቻይና መንግሥት የኢንተርኔት ድረ- ገጾችን በመዝጋት፣በተለይ በወርቃማው ጋሻ ፕሮጀክት (The Golden Shield Project) ወይም በታላቁ ፋየር ዎል (Great Firewall) ሚዲዎችን በመቆጣጠርና መረጃን በማጥለል ስልት፣ ሳንሱር በማድረግ፣ ስለላ ክትትል በማድረግ፣ ጋዜጠኞች፣ ጦማሪዎችና ፋና ወጊዎች ዘብጥያ በማውረድ ይታወቃል፡፡ የቻይና መንግስት ዓለም ዓቀፋዊ የኮንፒውተር በይነ-መረቦችን ውስጥ በኤሌክትሪክ ዴታቤዝ መረጃ/ደብዳቤ/ዶሴ የሚገና ኙ ዜጎቹን በመሰለል አልፎ የምድረ-ኢትዮጵያ ዜጎችን ሰልሎ ለወያኔ አሳልፎ በመስጠት ይታወቃል፡፡ The Chinese government deploys myriad ways of censoring the internet. The Golden Shield Project, collo q uially known as the Great Firewall , is the center of the government’s online censorship and surveillance effort. Its methods include bandwidth throttling, keyword filtering, and blocking access to certain websites. በምድረ-ቻይና ከሁለት ሽህ በላይ የሚሆኑ ታዋቂ ቻይናዊያን ፊርማቸውን ያኖሩበት የፖለቲካና የስብዓዊ መብቶች መከበርና የአንድ ፓርቲ ፈላጪ ቆራጭ አገዛዝ ይወገድ በሚል ቻርተር ዚሮ ስምንት ፊርማቸውን አኑረው ነበር፡፡ በዚህም የነፃነት ትግል የተነሳ በ2009 እኤአ በቻይና የዴሞክራሲያ ተሃድሶና የንግግር ነፃነት ቀስቃ ሺ በመሆን ሲታገል የነበረው ሊዩ ኢግዚፖ ( Liu X iaobo) የ11 ዓመታት ፅኑ እስራት ተፈረደበት፡፡ በ2010 እኤአ ሊዩ ኢግዚፖ የሰላም ተሸላሚ የሆነው ቻይናዊ እስረኛ በኖርዊጅያን የኖቤል ኮሚቴ ተሸላሚ ቢሆንም፣ የሽልማቱ ዜና ለቻይና ህዝብ እንዳይደርስ ታገደ፡፡ በ2017 እኤአ የቻይና መንግሥት 39 ጋዜጠኞች ማሰሩት የጋዜጠኞች ተሞጋት ማህበር (Committee to Protect J ournalists)አስታውቆል፡፡በቻይና ማዕከላዊ መንግስት በ2016 እኤአ ከ180 አገራቶች መሃል በ176 ደረጃ በፕሬስ ነፃነት ከመጨረሻዎቹ ተርታ መሆኖን ሪፖርተር ዊዝ አውት ቦርደር (Reporters Without 244

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA Borders) ፈርጆታል፡፡ በቻይና ዊኪፒዲያ፣ ፌስ ቡክ፣ ቲውተር፣ ዮ ቲብ እና ጉግል አገልግሎቶች ተዘግተዋል፡፡ የብሉምበርግ ድረገጽ የዜና መረጃ፣ ኒውርክ ታይምስ እና ሌሎች ዓለም ዓቀፍ ፓብሊ ኬ ሽንስ በተደጋጋሚ ታግተዋል ጋዜጠኞቻቸው እንዳይዘግቡ ቻይና ሃገር የመግቢያ ቪ ዛ ባለመስጠት ትታወቃለች፡፡ የቻይና ኮምኒስት ፓርቲ ማዕከላዊ የፕሮፓጋንዳ ዲፓርትመንት በመንግሥታዊ መዋቅሩ ሁለት ሚሊዮን የስለላ ሠራተኞች በማሰልጠን በመገናኛ ብዙሃን የኢንተርኔት፣ የቴሌ ቪ ዝን፣ ሬዲዮ፣ ፊልም፣ ጋዜጦች ወዘተ የሚቀርቡና የሚወጡ መረጃዎችን በሠፌድ አበጥሮ፣ በወንፊት ነፍቶ፣ በወፍጮ ፈጭቶ ኮምኒስታዊ መረጃ ለሃገር ውስጥና ለባህር ማዶ በማሰራጨት የፕሬስ ነፃነትን የዘጋ አንባገነን መንግሥት ነው፡፡ በቻይና ስለ ቲቤት፣ ታይናሚን አደባባይ ግድያ፣ አናሳ ሙስሊም ኡ ጉር ዜጎች Muslim U ighur minority group ፣ፋሉን ጎንግ Falun Gong መንፈሳዊ ንቅናቄ፣ስለ ታይዋንና ሆንግኮንግ እጣ ፈንታ፣ ቻይና በጉልባት ስለገነባችው የውቅያኖስ ላይ ትላቅ ወደብ፣ስለ መንግሥት ሙስና፣ መልካም አስተዳደር እጦት፣ መረጃ መስጠትና መዘገብ የተከለከለ ነው፡፡ “The Chinese government employs large numbers of people to monitor and censor China’s media. Experts refer to an October 2013 report in a state-run paper, the Beijing News , which said more than two million workers are responsible for reviewing internet posts using keyword searches and compiling reports for “decision makers.” These so- called “public opinion analysts” are hired both by the state and private companies to constantly monitor China’s internet.”…“The websites of U .S. outlets like Facebook, Twitter, and Instagram are blocked. Google, after a protracted battle with Chinese authorities over the banning of search terms, q uietly gave up its fight in early 2013 by turning off a notification that alerted Chinese users of potential censorship. In late 2014, China banned Google’s email service Gmail , a move that triggered a concerned response from the U .S. State Department .” የፕሬስ ነፃነት በሌለበት አገር የብዕር ሥም መጠቀም በኢሜል፣የፌስ ቡክ፣ የቲውተር ስም ቀይሮ በመጠቀም መጻፍ ብልህነት ነው፡፡ ዴሞክራሲ በሌለበት አገር በአንባገነኖች ወህኒ ቤት ከመማቀቅ በብእር ሥም እየፃፉ መጀመሪያ ራስህን ጠብቀህ ህብረተሰቡን ማስተማር የምሁራን ሥራ መሆን አለበት፡፡ ኢትዮጵያ ከቻይና ባገኘችው መጠነ ሰፊ የአፈና ድጋፍ ነው፣ ለዚህ ነው ወያኔን ለማሸነፍ ቻይና ከአገራችን ፖለቲካና ኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ማስወገድ የግድ የሚሆነው፡፡ ቻይና መንግስት ለወያኔ ኢህአዲግ መንግስት የ17 ቢሊዩን ዶላር ብድር አበድረዋል፣ የቻይና የቢዝነስ ድርጅቶች፣ የኮንስትራክሽን ኩባንያዎች መጠነ ሰፊ የስራ ዕድል በመንገድ ሥራ፣ በባቡር፣ በሃድሮፖወር፣ በህንፃ ግንባታ፣ በኢንዱስትሪያል ፓርክ ግንባታ፣ ወዘተ የስራ ዕድል አግኝተዋል፡፡ የቻይና ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ከአመት አመት እየጨመረ መምጣቱ ይስተዋላል፡፡ የቻይናን መንግሥት በሁሉም ቦታ መፋለም እንደ ጋምቤላ ነፃ አውጪ ግንባር፣ ሱማሌ ኦጋዴን ነፃ አውጪ ግንባር፣አፋር አርዱፍ፣ግንቦት ሰባት አርበኞች እንዲሁም የጎበዝ አለቆች የህልውና ጥያቄ ነውና፡፡ የኢትጵያውያን ዲያስፖራዎች በያሉበት የቻይና ኢንባሲዎች ላይ ተቃውሞ ማሰማትና ለዓለም ህብረተሰብ የቻይናን መንግሥት ማጋለጥ ቀጣይ ሥራ መሆን አለበት እንላለን!!! ኢትዮጵያ በሳይበር ስለላ መሪ ሆነች (Ethiopia: A leader in cyber espionage, By Ron Deibert, Wired, December 6, 2017 ) የሚል መረጃ ወሬ በዓለም አቀፍ መገናኛዎች ናኝቶል፡፡ ማመን ያቃታቸው አንድ ደሃ አገር በአውሮፓ በአሜሪካና አገር ውስጥ ያሉ ዜጎቹን መሰለሉ ብቻ ሳይሆን ለዚህ የሳይበር ስለላ የምታወጣው ወጪ፣ የውጪ ምንዛሪ፣ የትየለሌ መሆኑ ነው፡፡ ወያኔ እስከመቼ ዜጎች እየሰለለ ይገዛል!!! የቻይናን መንግሥት ሳይመታ የወያኔ መንግሥት አይወድቅም!!! እስክንድር ነጋና የሊዩ ኢግዚፖ ( Liu X iaobo) ከእስር ይፈቱ!!! ምንጭ {1}(SPECIAL TO FORT U NE. Published on March 31, 2013 [ Vol 13 , No 674 ] ) {2} በረከተ መርገም (ገሞራው) ኃይሉ ገብረ ዩሃንስ በ1951ዓ/ም {3} (ጥቅምት 12ቀን 2009ዓ/ም አዲስ አድማስ ጋዜጣ) {4} © 2012 World Economic Forum The Global Information Technology Report 2012 {5} (ህዳር 7ቀን 2009ዓም አዲስ ዘመን ጋዜጣ)

245

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

ዳግማዊው ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ THE SECOND PRIVITAIZATION

IN ETHIOPIA

246

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

{27}

1989 / 30 2008 ./ 263 ( ) () () () 247

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA 51 49

1989/

248

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

{28}

‹‹ፊት ከወጣ ጆሮ በኃላ የበቀለው ቀንድ በለጠው!!!››

‹‹ከኢትዮጵያ ኢኮኖሚክስ ማህበር››

አቶ ተወልደ ወ/መድህን፣ አለሙ አንባዬ፣ ጌታቸው በትረ፣ ጠ/ሚ መለስ ዜናዊ፣አቶ አርዓያ ግርማይ፣ አባይ ጸ ሃዬ፣አርከበ እቁባይ፣ ተክለወልድ አጥናፉ፣ ዶ/ር ደብረ ፂ ዮን ገ/ሚካኤል፣ አዜብ መስፍን፣ ክንፈ ዳኘው

ተወልደ በዓየር፤ አለሙ በባህር፣ ጌታቸው በባቡር፣ መለስ በሃድሮፓወር፣ ግርማዬ በምድር፣ አባይ በስኮር፤ አርከበ በኢንዱስትሪ መንደር፣ተክለወልድ በባንክ ብር፣ ደብረ ፂ ዮን በቴሌኮም ብድር፣ አዜብ በኢፈርት የዶላር አጥር፣ ክንፈ በሜቴክ የብር በር፣ ኢኮኖሚው ወደቀ ከሸረሪቶ ድር!!!

ለኢትዮጵያ ሃገራዊ ንቅናቄ፣ ለኢትዮጵያዊያን የጋራ ግበረ ኃይል፣ ለኢትዮጵያ ህዝብ የጋራ ትግል ሸንጎ፣ ለኢትዮጵያውያን ተጋሩ፣ ለሁሉም ተቃዋሚ የፖለቲካ ድርጅቶችና የሲ ቪ ክ ማህበራቶች፡- ቀጣዮን ብሄራዊ የወጣቶች የትግል አቅጣጫ ማሳየት ይጠበቅባችኃል፡፡ የኦሮሞ ቄሮ፣ የአማራ ፋኖ፣ የደቡብ አቦሸማኔ (የጉራጌ ዘርማ)፣ ለአፋር፣ ለሱማሌ፣ ለትግራይ አናብስቶች!!! ለዴሞክራሲያዊና ፕሬስ ነፃነት እውን መሆንና መከላከያ ሠራዊቱና ኮማንድ ፖስቱ በተግባር ወደ ጦር ካን ፑ መመለሱን ማረጋገጥ የህልውና የትግላችን ውጤት መሆኑን አንርሳ፡፡ መንግሥታዊ የመገናኛ ብዙሃን ፕራይቬታይዝ ይደረጉ፣ የፌዴራልና የክልል መገናኛ ብዙሃን የቴሌ ቪ ዝን፣ ሬዲዩና ኤፍ ኤም ሬዲዮኖች ለግሉ ዘርፍ በአክሲዮን ይሸጡ፡፡ ነፃ ፕሬስና ዴሞክራሲያዊ መብቶች ነፃነት የሚረጋገጠው አድርባይ ምላሳዊ ጋዜጠኞች ተወግደው የህዝብ ልጆች ንብረትና ኃብት ሲሆኑ ብቻ ነውሙስና ሌብነት ከኢትዮጵያ ምድር የሚጠፋው፡፡ ነፃ ጋዜፆችና መጥሄቶች እንደአሸን እንዲፈሉ አፋ ኙ የፕሬስ ህግ፣ ፀረ-ሽብርተኛነት ህግ በአፋጣኝ እንዲነሳ እንታገል!

‹‹የኢኮኖሚ አውድ›› አዘጋጅ አቶ ኤርሚያስ ለገሠ፣ ዶክተር ሽፈራው አዲሉና ዶክተር ሰማህኝ ጋሹ ያደረጋችሁት ውይይት ትምህርት ሰጪ በመሆኑ ለህብረተሰቡ ምሁራዊ ዕይታችሁን በማሳወቃችሁ ምስጋና ይገባችሆል፡፡ ከዚህ በማስቀጠል ሃገራችን ምንያህል የውጪ ብድርና የዕዳ ጫና አለባት፣ ‹መንግስታዊ የልማት ድርጅቶ› የሚባሉት የኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ ቴሌኮም፣ መብርት ኃይል፣ ባቡር ኮርፖሬሽን፣ ኢንዱስትሪያል ዞን፣ ስኮር ኮርፖሬሽን ለአበዳሪ አገሮች በእዳ ምክንያት ተሸጠዋል፣ ምንያህል ብድር እንዳለባቸው መረጃ ‹‹ከኢትዮጵያ ኢኮኖሚክስ ማህበር ›› በተለያዩ ድረ-ገፆች ስለ ፕራይቤታይ ዤ ሽን ጥናታዊ ፁ ሁፎች በመመልከትና ከሌላም የመረጃ ምንጭ በመጥቀስ ብታካፍሉ ጥሩ ይሆናል፣ብዙ አድማጭ አፍርታችሆል፡፡ 249

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ‹የመንግሥታዊ ልማት ድርጅቶች፣ብድርና የዕዳ ጫና፣ አይ ኤም ኤፍ በኢትዮጵያ የሚገ ኙ ‹የመንግሥታዊ ልማት ድርጅቶች› ያለባቸውን እዳና የዕዳ ጫና ምን ያህል እንደሆነ ከመግለፅ ታቅቦል፡፡ በአጠቃላይ መንግሥትና ‹የመንግሥታዊ ልማት ድርጅቶች› ከባህር ማዶ ብድር እንዳይወስዱና ሃገሪቱ ከመካከለኛ ወደ ከፍተኛ Ethiopia were changed from moderate to “high risk of debt distress.” የኢትዮጵያ የዕዳ መሸከም ጫናና ወለድ የመክፈል አቅም አስጊ ደረጃ ላይ ደርሶል መድረሱንና የዕዳ ጫናው ለከፍተኛ አደጋና ስጋት ሃገሪቱን ይዳርጋታል፣ ወደፊት እዳዋንም ለመክፈልም ከፍተኛ ዋጋ ይስከፍላታል ሪፖርቱ ብሎል፡፡ ከተለያዩ መረጃዎች በጥናት በተገኘው መሠረት ግን ‹የመንግሥታዊ ልማት ድርጅቶች› ያለባቸውን እዳ የመንግስት ልማት ድርጅቶችን እሴት የዋጋ ተመን›› በኢትዮጵያ አምስቱ ታላላቆቹ ‹‹መንግሥታዊ ልማት ድርጅቶች›› ውስጥ መንግሥታዊ ኃብት ኢንተርፕራይዞች ፕራይ ቩ ታይዝድ ቢደረጉ ያላው ዋጋ በ2010 እኤአ ጥናት መሠረት የተሰላ ነበር ማለትም የዛሬ 8 ዓመት በፊት የተደረገ የድርጅቶቹ እስት ተመን ነበር፣ በግዜው በነበረው የብር የዶለር ምንዛሪ ተመን የተሰላ ነው፡፡ { I} አምስቱ ትልልቅ መንግሥታዊ ኢንተርፕራይዝ፣ " BIG 5 " State Enterprises {1} አየር መንገድ፣ (1,203ቢሊዮን ዶላር/ 20,700ቢሊዮን ብር)፣ {2} የኢትዩጵያ ንግድ መርከብ ድርጅት (309 ሚሊዩን ዶላር/ 5,310ቢሊዮን ብር)፣ {3} የኢትዩጵያ ንግድ ባንክ (3,663 ሚሊዩን ዶለር/ 63,000ቢሊዮን ብር) {4}የኢትዮጵያ ኢንሹራንስ ኮርፖሬሽን/ 87 ሚሊዮን ዶልር/ 1,490 ቢሊዮን ብር) {5} ኢትዮጵያ ቴሌኮምኒ ኬ ሽን፣ (2,442 ቢሊዮን ዶላር/ 42,000 ቢሊዮን ብር)፣ ፕራይቬታይዝ ቢደረጉ፣ የ ሺ ያጪ ዋጋ ተመን እንዳላቸው ተገምተው ነበር፡፡ በጠቅላላው ከላይ የተዘረዘሩት ኢንተርፕራይዞች ፕራይ ቩ ታይዝድ ቢደረጉ ያላው ዋጋ (7,703 ቢሊዮን ዶላር/ 132,500 ቢሊዮን ብር) በግዚው የነበሩና አዳዲስ ፕሮጀክቶች የነበሩት ውስጥ የዋጋ ተመን ያልወጣላቸው {1} የኢትዮጵያ መብራት ኃይል፣ (5.4 ቢሊዮን ዶላር)፣ {2} ኢንዱስትሪያል ፓርኮ (10 ቢሊዮን ዶላር)፣ {3} የኢትዮጵያ ስኮር ኮርፖሬሽን (5.5 ቢሊዮን ዶላር)፣ {4} የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን (5.9 ቢሊዮን ዶላር)፣(ከቻይና፣ ህንድ፣ ዓለም ባንክ፣ የአፍሪካ ባንክ፣ አይ ኤፍ ኤም ወዘተ) ብድር ተበድረዋል፡፡ Table 7.2: V aluing the "B IG 5 " and Other Parastatals "B IG 5 " State Enterprises Profits — Applied Estimated Estimated B irr bns. P-E ratio V alue-- B irr V alue-- US D bns. bns. 1 Ethiopian Airlines 1 , 380 15 20 , 700 1 , 203 2 Ethiopian Shipping Lines 531 10 5 , 310 309 3 Commercial B an k of Ethiopia 4 , 200 15 63 , 000 3 , 663 4 Ethiopian Insurance Corporation 149 10 1 , 490 87 5 Ethio Telecom 2 , 800 15 42 , 000 2 , 442 TOTAL for "B IG 5 " State Enterprises 9 , 060 132 , 500 7 , 703 Other State Enterprises 81 PPESA -listed State Enterprises * 3 , 315 10 33 , 150 1 , 927 Grand Total for M ajor State Enterprises

"B IG 5 " plus PPESA -listed 12 , 375 165 , 650 9 , 631 Enterprises Grand Total with Go v t. Retaining M ajority Sta k es V aluation at just 49% sta k es sold - 81 , 169 4 , 719 {II } የግብርናና የግብርና አገልግሎት ዘርፍ፣ Agriculture and Agricultural Services አግሪካልቸራል ማቴሪያልስ ኤንድ ቴክኒካል ስር ቪ ስ ኢንተርፕራይዝ መነሻ ካፒታላቸው 184 ሚሊዮን ብር፣ አግሪካልቸራል ኢን ፑ ት ሰፕላይ ኢንተርፕራይዝ መነሻ ካፒታላቸው 38 ሚሊዮን ብር፣ አግሪካልቸራል ሜካናይ ዤ ሽን ስር ቪ ስ ኢንተርፕራይዝ መነሻ ካፒታላቸው 16 ሚሊዮን ብር፣ ናቹራል ጋም ፕሮዳክሽን ኢንተርፕራይዝ መነሻ ካፒታላቸው 8 ሚሊዮን ብር፣ አርሲ (217)፣ ባሌ(220) እና ሃዋሳ (33) አግሪካልቸራል ዲቨሎፕመንት ኢንተርፕራይዝ መነሻ ካፒታላቸው (217)፣ (220) እና (33) ሚሊዮን ብር፣ ፍሩት ኤንድ ቬጅቴብል ዲቨሎፕመንት ኢንተርፕራይዝ መነሻ ካፒታላቸው 3 ሚሊዮን ብር፣ የላይኛው አዋሽ አግሮ ኢንደስትሪ( U pper Awash Agro-Industry )በ208 ሚሊዩን ብር፣ ቡና

250

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ማደራጃና ማከማቻ(Coffee Processing & Warehouse Enterprise ) በ41 ሚሊዩን ብር፣ ኢትፍሩት 52 ሚሊዮን ብርአንዲሁም ኮፊ ፕላንቴሽን ዲቨሎፕመንት ኢንተርፕራይዝ 558 ሚሊዮን ብር ካፒታል አላቸው ፡፡ በአጠቃላይ የግብርናና የግብርና አገልግሎት ዘርፍ፣ 1,580 ሚሊዮን ብር መነሻ ካቲታል አላቸው፡፡ ከነዚህ ውስጥ የሜድሮክ እህት ካንፓኒ ለሆሪዘን ፕላንቴሽን ፒኤልሲ( HORIZON Plantations PLC ) የላይኛው አዋሽ አግሮ ኢንደስትሪ( U pper Awash Agro-Industry )በ860 ሚሊዩን ብር፣ ቡና ማደራጃና ማከማቻ(Coffee Processing & Warehouse Enterprise ) በ228.2 ሚሊዩን ብር፣ ጎጀብ እርሻ ልማት( Gojeb Farm )35.1 ሚሊዩን ብር፣በአጠቃላይ የሜድሮክ ባለቤት ሼ ክ አላሙዲና የፕራይቬታይዜሽን ኃላፊ በየነ ገብረመስቀል 1 ቢሊዩን 123 ሚሊዩን ብር የህዝብ ንብረቶቹን ለ ሼ ክ አላሙዲ ሸጠዋል፡፡ ቀሪዎቹ የፖለቲካ የንግድ ድርጅቶች የሆኑት የወያኔ ኢፈርት፣ የብአዴን ጥረት፣ የኦሮሚያ ዲንሾ እና የደቡብ ወንዶ የግብርና ዘርፍ ይሸጣሉ፡፡ {III } የኮንስትራክሽንና አገልግሎት፣ Construction and Construction Services አጠቃለላይ የኮንስትራክሽንና አገልግሎት ዘርፍ መነሻ ካፒታል 288 ሚሊዮን ብር ይገመታል፡፡ የፖለቲካ የንግድ ድርጅቶች የሆኑት የወያኔ ኢፈርት፣ የብአዴን ጥረት፣ የኦሮሚያ ዲንሾ እና የደቡብ ወንዶ የትራንስፖርት ዘርፎች በሽያጭ ይቀራመቱታል፡፡ {IV } የሆቴልና ቱሪዝም ዘርፍ፣ Hotel and Tourism ጊዮን ሆቴል መነሻ ካፒታል 32 ሚሊዮን ብር፣ ፍልውሃ ስር ቪ ሰ ኢንተርፕራይዝ መነሻ ካፒታል 5 ሚሊዮን ብር፣ ኢትዮጵያ ቱሪስት ትሬዲነግ ኢንተርፕራይዝ መነሻ ካፒታል 38 ሚሊዮን ብር፣ ራስ ሆቴል መነሻ ካፒታል 7 ሚሊዮን ብር፣ ኤትዮጵያ ሆቴል መነሻ ካፒታል 7 ሚሊዮን ብር፣ ዋቢሸበሌ ሆቴል መነሻ ካፒታል 11 ሚሊዮን ብር፣ አጠቃላይ የሆቴልና ቱሪዝም ዘርፍ መነሻ ካፒታላቸው 100 ሚሊዮን ብር፣ ይገመታል፡፡ የሂልተን ሆቴል ካፒታል አይጨምርም፡፡ የፖለቲካ የንግድ ድርጅቶች የሆኑት የወያኔ ኢፈርት፣ የብአዴን ጥረት፣ የኦሮሚያ ዲንሾ እና የደቡብ ወንዶ የሆቴል ዘርፍ ድርጅቶና በሆቴል ላይ የተሠማሩ የእነሱ ባለኃብቶች ይሸጣሉ፡፡

Table 7.1: Ethiopia's Large State Owned Enterprises Name of State Enterprise Capital (Mn ETB) I- The " BIG 5 " State Enterprises 1 Ethiopian Airlines 6,638 2 Commercial Bank of Ethiopia 6,200 3 Ethiopian Insurance Corporation 350 4 Ethio Telecom 5 Ethiopian Electric Power Corporation 23,622 II - Agriculture and Agricultural Services 6 Agricultural Materials and Technical Service Enterprise 184 7 Agricultural Input Supply Enterprise 38 8 Agricultural Mechanization Service Enterprise 16 9 Natural Gum Production Enterprise 8 10 Arsi Agricultural Development Enterprise 217 11 Bale Agricultural Development Enterprise 220 12 Awassa Agricultural Development Enterprise 33 13 Fruit and Vegetable Development Enterprise 3 14 U pper Awash Agro Industry 208 15 Coffee Preparation and Storage Enterprise 41 16 ETFR U IT 52 17 Coffee Plantation Development Enterprise 558 Sub -Total 1,580 III - Construction and Construction Services 18 Building Materials Supplier Enterprise 11 19 Awash Construction S.C 93 20 Construction Design S.C 33 21 Transport Construction Design S.C 44 22 Batu construction S.C 70 23 Tikur Abay Construction S.C 125 24 Tabor Ceramic products factory 178 25 Construction Works and Coffee Technology Expansion Enterprise 18 26 Bricks Products Factory S.C 11 27 Ethiopian Marble Product Enterprise 5 Sub -Total 588 IV - Hotel and Tourism 28 Ethiopia Hotel 7 29 Ethiopian Tourist Trading Enterprise 38 30 Ras Hotels 7 31 Felweha Services Enterprise 5 32 Wabe Shebelle Hotels 11 33 Ghion Hotel 32 251

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA Sub -Total 100 V- Transport Services 34 Ethiopian Shipping Lines 758 35 Ethiopian Maritime and Transit Enterprise 24 36 Walya Cross Country Transport S.C 19 37 Weyira Transport enterprise 63 38 Anbesa City Bus 530 39 Bekelcha Transport S.C 125 40 Comet Transport S.C 270 41 Shebelle Transport S.C 124 Sub -Total 1,914 VI - Trade 42 Merchandise Wholsale and Import Trade Enterprise 98 43 Ethiopian Petroleum Enterprise 306 Sub -Total 404 VII - Services 44 Industry Project Service Enterprise 8 45 Public Procurement Services Enterprise 12 Sub -Total 20

{V} የትራንስፖርት ዘርፍ፣ Transport Services ኢትዮጵያ ሽፒንግ ላይንስ መነሻ ካፒታል 758ሚሊዮን ብር፣የኢትዮጵያ ማሪታይም ትራንዚት ኢንተርፕራይዝ መነሻ ካፒታል 24ሚሊዮን ብር፣ ዋልያ አገር አቆራጭ ትራንስፖርት መነሻ ካፒታል 19 ሚሊዮን ብር፣ ወይራ ትራንስፖርት ኢንተርፕራይዝ መነሻ ካፒታል 63 ሚሊዮን ብር፣ አንበሳ የከተማ አውቶቡስ መነሻ ካፒታል 530 ሚሊዮን ብር፣ በከልቻ ትራንስፖርት መነሻ ካፒታል 125ሚሊዮን ብር፣ ኮሜት ትራንስፖርተ መነሻ ካፒታል 270ሚሊዮን ብር፣ ሸበሌ ትራንስፖርት መነሻ ካፒታል 124ሚሊዮን ብር አጠቃለላይ የትራንስፖርት ዘርፍ መነሻ ካፒታል አንድ ቢሊዮን 914 ሚሊዮን ብር ይገመታል፡፡ የፖለቲካ የንግድ ድርጅቶች የሆኑት የወያኔ ኢፈርት፣ የብአዴን ጥረት፣ የኦሮሚያ ዲንሾ እና የደቡብ ወንዶ የትራንስፖርት ዘርፎች ስካይ ባሰ፣ ሰላም ባስ፣ አባይ ባስ፣ ሊማሊሞ ባስ፣ወዘተ ኃብት ይሆናሉ፡፡

{VI } የንግድ ዘርፍ፣ Trade ሜሪቼንዳይዝ ሆልሴል ኤንድ ኢንፖርት ትሬድ ኢንተርፕራይዝ መነሻ ካፒታላቸው 98 ሚሊዮን ብር፣ ኢትዮጵያ ፒትሮሊየም ኢንተርፕራይዝ መነሻ ካፒታላቸው 306 ሚሊዮን ብር ይገመታል፡፡አጠቃላይ መነሻ ካፒታላቸው 404 ሚሊዮን ብር ይገመታል፡፡ የኢፈርት ጉና ትሬዲንግ ሀውስ የውጭ ገቢ ንግድ ስራ ላይ በወያኔ/ኢፈርት በ10 ሚሊዮን ዶላር ካፒታል የተመሠረተ ድርጅት ሲሆን ሲሆን ካንፓኒው፣ ሰሊጥ፣ ቡና፣ ሙጫ፣ ቅመማ ቅመም፣ የቅባት እህል በመላክ ከ750 ሚሊዮን ዶላር እስከ አንድ ቢሊዮን ዶላር የሚያገኝ ድርጅት ስለሆነ እነዚህን የንግድ ዘርፎ ይገዞቸዋል፡፡ {VII } አገልግሎት ዘርፍ፣ Services የኢነዱስትሪ ፕሮጀክት ስር ቪ ስ ኢንተርፕራይዝ መነሻ ካፒታላቸው 8 ሚሊዮን ብር፣ፕብሊክ ፕሮኪርመንት ስር ቪ ስ ኢነተርፕራይዝ መነሻ ካፒታላቸው 12 ሚሊዮን ብር፣ አጠቃላይ መነሻ ካፒታላቸው 20 ሚሊዮን ብር ይገመታል፡፡ የወያኔ ኢህአዴግ የፖለቲካ የንግድ ድርጅቶች ይገዞቸዋል፡፡

VIII - Food Manufacturing 46 Dire Dawa Food Complex S.C 101 47 Awassa Flour Factory 22 48 Tigray Flour Factory 4 49 Kokeb Flour Factory 7 50 Nazreth Edible oil S.C 3 51 Hamaresa Edible oil S.C 75 Sub -Total 212 I X - Iron & Steel Manufacturing 52 Akaki Spare parts and Hand Materials Factory 156 53 Nazreth Tractor Assemble 10 54 Ethiopia Plastic S.C 35 55 Kality Steel and Metal Works Factory 14 56 Ethiopia Steel Melting Enterprise 29 57 Ethiopian Cork and Can Manufacturing S.C. 41 Sub -Total 286 X- Paper & Printing 58 Artistic Printig Enterprise 5 59 Birhanena Selam Printing Enterprise 34 60 Commercial Printing Enterprise 7 61 Bole Printing Enterprise 10 62 Educational Material Producer and Distributor 181 63 Ethiopia Pulp and Paper Factory S.C 82 Sub -Total 318 X I - Chemical Industry 64 Adami Tulu Anti Pest Manufacturing Enterprise 43 65 Costic Soda Factory 59 66 Awash Melkassa Aluminum Sulphate 95 Sub -Total 197 X II - Pharmaceuticals 67 Ethiopia Pharmaceautical Factory S.C 150 X III - Cement 252

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA 68 Mugher Cement Enterprise 342 X IV - Mines 69 Ethiopian Mines Development S.C 219 70 Adolla Gold Mine Enterprise 63 71 Abijata Soda Ash S.C 34 Sub -Total 316 X V - Beverage 72 Asela Malt Factory 55 73 Awash Wine Factory 63 74 Bedele Brewery S.C 178 75 Harar Brewery Factory S.C 157 76 Metabo Brewery Factory S.C 122 77 National Alcohol factory 13 Sub -Total 588 X VI - Textile and leather 78 Kombolcha Textile S.C 202 79 Bahir Dar Textile S.C 85 80 Anbesa Shoe S.C 16 Sub -Total 302 According to PPESA, which is the autonomous agency charged with the responsibility of assisting SOEs to achieve commercial viability before selling or leasing them to private investors and other officials of the GoE there is no plan for a voucher or share privatization. In relation to the market potential assessment of a capital market in Ethiopia, this is a very disappointing development as there are over 70 SOEs with an estimated value of ETB 2.5 bn. (approximately U SD 147 M) to be privatized throughout the next five years – see Annex IV).

{VIII } የምግብ ማኑፋክቸሪንግ፣ Food Manufacturing ድሬዳዋ ፉድ ኮምፕሌክስ መነሻ ካፒታላቸው 101 ሚሊዮን ብር፣ አዋሣ ፍሎር ፋክተሪ መነሻ ካፒታላቸው 22 ሚሊዮን ብር፣ ትግራይ ፍሎር ፋክተሪ መነሻ ካፒታላቸው 4 ሚሊዮን ብር፣ ኮከብ ፍሎር ፋክተሪ መነሻ ካፒታላቸው 7 ሚሊዮን ብር፣ ናዝሬት ኢዲየብል ኦይል መነሻ ካፒታላቸው 3 ሚሊዮን ብር፣ ሃማሬሳ ኢዲየብል ኦይል መነሻ ካፒታላቸው 75 ሚሊዮን ብር ይገመታል፡፡አጠቃላይ መነሻ ካፒታላቸው 212 ሚሊዮን ብር ይገመታል፡፡ ሐማሬሳ የምግብ ዘይት ፋብሪካ 50 ሚሊዩን ብር ተሸጠ ኢትዩ-ኤሽያን ኢንደስትሪስ ለተባለው ኩባንያ ጥቅምት 30 2007 እኢአ ተሸጦል፡፡ ሐማሬሳ የምግብ ዘይት ፋብሪካ በ1983ዓም በአክሲዩን ማህበርነት እንዲዋቀር በተደረገበት ወቅት 81 ሚሊዩን ብር መነሻ የተከፈለ ካፒታል ስራ መጀመሩን ፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡የ31ሚሊዩን ብር ቅናሽ የመሸጡ ሚስጢር ምን ይሆን!!! ቀሪዎቹን የወያኔ ኢህአዴግ የፖለቲካ የንግድ ድርጅቶች ይገዞቸዋል፡፡ { I X } ብረትና የብረት ነክ ማኑፋክቸሪንግ ፣ Iron & Steel Manufacturing አቃቂ ስ ፔ ር ፓርና ሃንድ ማቴሪል ፋክተሪ 156 ሚሊዩን ብር መነሻ የተከፈለ ካፒታል፣ ናዝሬት ትራክተር አሴምብሊ 10 ሚሊዩን ብር መነሻ የተከፈለ ካፒታል ፣ ኢትይያ ፕላስቲክ 35 ሚሊዩን ብር መነሻ የተከፈለ ካፒታል፣ ቃሊቲ ስቲልና ሜታል ዎርክ ፋክተሪ 14 ሚሊዩን ብር መነሻ የተከፈለ ካፒታል፣ ኢትዮጵያ ስቲል ሜልቲንግ ኢንተርፕራይዝ 29 ሚሊዩን ብር መነሻ የተከፈለ ካፒታል፣ ኢትዮጵያን ኮርክ ና ካን ማኑፍክቸሪንግ 41 ሚሊዩን ብር መነሻ የተከፈለ ካፒታል በአጠቃላይ 286 ሚሊዩን ብር መነሻ የተከፈለ ካፒታል እንዳላው ይታወቃል፡፡ የወያኔ ኢህአዴግ የፖለቲካ የንግድ ድርጅቶች ይገዞቸዋል፡፡ { X} የወረቀትና የህትመት ፋብሪካዎች ፣ Paper & Printing አርቲስቲክ ፕሪንቲንግ ኢንተርፕራይዝ መነሻ ካፒታል 5 ሚሊዮን ብር፣ ብርሃነ ሰላም ፕሪንቲንግ ኢንተርፕራይዝ መነሻ ካፒታላቸው 34 ሚሊዮን ብር፣ ኮሜርሻል ፕሪንቲንግ ኢንተርፕራይዝ መነሻ ካፒታላቸው 7 ሚሊዮን ብር፣ ቦሌ ፕሪንቲንግ ኢንተርፕራይዝ መነሻ ካፒታላቸው 10 ሚሊዮን ብር፣ ኤ ጁኬ ሽናል ማቴሪያል ፕሮዲዮሰር ኤንድ ዲስፒውተር መነሻ ካፒታላቸው 181 ሚሊዮን ብር፣ ኢትዮጵያ ፕልፕ ኤንድ ፔፐ ር ፋክተሪ መነሻ ካፒታላቸው 82 ሚሊዮን ብር ካፒታል ይገመታል፡፡ አጠቃላይ ፔፐ ር ኤንድ ፕሪንቲንግ፣ 318 ሚሊዮን ብር ካፒታል ይሆናል፡፡ ብርሃነ ሰላም ማተሚያ ድረጅትና ኤ ጁኬ ሽናል ማቴሪያል ፕሮዲዮሰር ኤንድ ዲስፒውተር ለወያኔ ኢፈርት ሜጋ ማተሚያ ድርጅት ይሸጣል፡፡ {X I } Chemical Industry ከሠንጠረ ዡ ያስተውሉ 253

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA {X II } Pharmaceuticals ከሠንጠረ ዡ ያስተውሉ { X III } ሲሚንቶ፣ Cement ሙገር ሲሚንት ኢንተርፕራይዝ መነሻ ካፒታላቸው 342 ሚሊዮን ብር ካፒታል ይገመታል፡፡ ሙገር ሲሚንት ኢንተርፕራይዝ፣ ለመሶቦ ሲሚንቶ ፋብሪካ ይሸጣል፡፡ {X IV } የማዕድን ዘርፍ፣ Mines የኢህአዲግ መንግስት የለገደንቢ የወርቅ ማዕድንን ለአላሙዲን 98 በመቶ በመሸጥ 2 በመቶ የመንግሥት በማድረግ የህዝብ ኃብት የዘረፈ ድርጅት ሲሆን እንዲሁም የኢዛና የወርቅ ማዕድንን የኢፈርት ንብረት በማድረጉ አስቀድመን የህዝብ ሃብት ወደ ህዝብ መመለስ ይኖርበታል፡፡ {X V } Beverage ከሠንጠረ ዡ ያስተውሉ {X VI } የጨርቃ ጨርቅና የቆዳ ፋብሪካዎች ፣ Textile and leather ኮንቦልቻ ጨርቃ ጨርቅ መነሻ ካፒታል 202 ሚሊዮን ብር ካፒታል፣ ባህርዳር ጨርቃጨርቅመነሻ ካፒታላቸው 85 ሚሊዮን ብር ካፒታል ፣ አንበሳ ጫማ መነሻ ካፒታላቸው 16 ሚሊዮን ብር ካፒታል ነው፡፡ በአጠቃላይ መነሻ ካፒታላቸው 302 ሚሊዮን ብር ካፒታል ሲሆን የበአዲኑ ጥረት የባህር ዳር ጨርቃጨርቅ ፋብሪካን በሽያጭ ተረክቦል፡፡ ቀሪውም ለክልል ፓርቲዎች ድርሻ ሆኖል ወይም ይሆናል፡፡ ሠንጠረዥ 5፡ ከፍተኛ የካፒታል ወጪ የወጣባቸው ሃያ የተመረጡ መንግስታዊ ኢንተርፕራይዞች Table 5: Twenty Selected PPESA Enterprises with High Paid -up Capital Company Company sector Paid -up Paid -up Capital(ETB) Capital( U SD) Ethiopian Petroleum Enterprise Trade 300,000,000 17,595,308 Mugher Cement Enterprise Cement 266,727,000 15,643,812 Ethiopian Shipping Lines Transport 205,233,000 12,037,126 Comet Transport Enterprise Transport 204,823,000 12,013,079 Tabor Ceramics Factory Construction 171,876,000 10,080,704 Bedele Brewery Factory Brewery 163,254,000 9,575,015 Agr/E q u. and Technical Service Agricultur e 149,786,000 8,785,103 Combolcha Textile Factory Textile 149,547,000 8,771,085 Akaki S/Parts & Handtools Metal 142,298,000 8,345,924 Ethiopian Mineral Development Mining 128,525,000 7,538,123 Ethiopian Pharm. Manufact. Pharmaceuticals 122,963,000 7,211,906 Blue Nile Construction Construction 120,590,000 7,072,727 Educational Materials & Production Printing 114,948,000 6,741,818

Awash Melkassa Al.Sulfate Chemical 94,519,000 5,543,636 Hamaressa Edible Oil Factory Food 81,490,000 4,779,472 MEWIT Trade 50,000,000 2,932,551 Coffee Plantation Development Food 48,102,000 2,821,232 Ghion Hotels Enterprise Hotels & Tourism 19,241,000 1,128,504 Procurement Service Service 11,016,000 646,100 Ethiopian Tourist Trading Hotels & Tourism 10,234,000 600,235 Source : PPESA ማሳሰቢያ (ህዝብ መነሻ ካፒታል ወጪአቸውን ይወቅና ከመሸጣቸው በፊት ይጠይቅ) U nless the GoE is prepared to at least partly sell shares of some large and popular SOEs to investors and as long as the GoE is not willing to change its existing privatization procedures, there will not be a q ualified potential of sustainable li q uidity for a local secondary stock market. 35 According to the WB, infrastructure needs for less developed countries are at 7-9 % of GDP, but public spending is only 2-4 %; the resulting gap is 5 % of the GDB, e q ualing ETB 29 bn (approximately U SD 1.7 bn). This is not including the capital demand for the Great Renaissance Dam. 36 According to the WB, infrastructure needs for less developed countries are at 7-9 % of GDP. 37 The Africa Report, http://www.theafricareport.com/rankings/top-500-companies.html layer ማጠቃለያ፣በኢትዬጵያ ኢህአዲግ ዘመን የመንግስት ልማት ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ኤጀንሲ ባለፈው 20 አመታት 365 መንግስታዊ ድርጅቶች ወደ ግል ዘርፍ አዘዋውሮል፡፡ከ1996 ዓ.ም እስከ 2006 ዓ/ም እኢአ ድረስ ከመንግስት ወደግል ዘርፍ ንብረትነት ካዘዋወራቸው ወይም ከሸጣቸው የመንግስት ልማት ድርጅቶች 18.3 ቢሊዩን ብር ገቢ ከሽያ ጩ የተሰበሰበው 14.3 ቢሊዮን ብር መሆኑን አስታወቀ፡፡

254

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ኤጀንሲው 4.0 ቢሊዩን ብር የህዝብ ገንዘብ አልሰበሰበም፡፡ የፕራይቬታይ ዤ ሽን ድክመት ዋነኛዎቹ የተገ ኙ ት ተመክሮዎች ውስጥ አብይ ምክንያቶች፡- {1} በመንግስት ልማት ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ኤጀንሲ፣(Privatization And Public Enterprises Supervising Agency ) ባለፈው 20 አመታት 365 መንግስታዊ ድርጅቶች ወደ ግል ዘርፍ ተዛውረዋል፣ የፕራይቬታይዜሽን መመሪያና የአፈፃፀም ዕቅድ ከኢትዬጵያ ምልዓተ-ህዝብ ለውይይት ያልቀረበ፣ በተቃዋሚ ፓርቲዎችም እይታ ያልተዳሰሰ፣ በምሁራኖች ጥናት በአመዛ ኙ በእንግዚዘኛ ቆንቆ የቀረበ በመሆኑ፣ በህዝቡ እንብዛም አይታወቅም፡፡ በዚህም ምክንያት የመንግስት ልማት ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ኤጀንሲ በተዘጋው በር በስተጀርባ የፕራይቬታይዜሽን ዕቅድና አፈፃፀም ተከናውኖል፡፡ በዚህም ምክንያት በኤጀንሲው ሠራተኞች ፍላጎት ላይ የተመሰረተ ግልፅነት በሌለው መልኩ፣በዘር፣ በአድሎና፣በሙስና ወዘተ የሚከወኑ የሽያጭ ተግባሮች መኖራቸው የተነሳ የህዝብ ኃብት መዘረፉን ተስተውሎል፡፡ ስለዚህ የወያኔ /ኢፈርት፣ሜቴክ፣ ጥረት፣ ወንዶ፣ ዲንሾ ፣ ሜድክ ወያኔ ካፒታል በሽርካ የሚሠሩ ልጅእግር ሚሊየነሮችና ቢሊየነሮች እነዚህን ኢንተርፕራይዞች አየር መንገድን ፣ ቴሌ፣ መብራት ኃይል፣ ንግድ መርከብ፣ስኮር ኮርፖሬሽን፣ ኢንዱስትሪያል ዞኖች፣ ሆቴሎች፣ ወዘተ በእነሱ ሊሸጡ መቻላቸው ሃቅ ነው፡፡ {2} የመንግስት ልማት ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ኤጀንሲ በየግዜው ለህዝብ፣ ሀ) ምን ያህል የመንግስት ኮርፖሬሽኖችና ንብረቶች እንደነበሩ ፣ የስም ዝርዝራቸው፣ ብዛታቸውና ዘርፋቸው አለማሳወቃቸው፡፡ ለ) በፕራይቬታይዜሽን ወደ ግል ባለቤትነት ለነማን ተሸጡ፣ በምን ያህል ዋጋ፣ የአፈፃፀሙ ሁኔታና ክትትሉ ሪፖርት መደረግ ይኖርበታል፡፡ ሐ) ቀሪዎቹ የመንግስት ኮርፖሬሽኖችና ንብረቶች የትኞቹ ናቸው፡፡ መ) መንግስት ከየፕራይቬታይዜሽን ገቢዎች ምን ያህል ገንዘብ ወሰደ፣ ገንዘቡን በየትኛው የልማት ዘርፍ ላይ አዋለው፡፡ {3} ሠራተኞ መባረር፣ ወደ ግሉ ዘርፍ ንብረትነትና ባለቤትነትን የተዘዋወሩት ድርጅቶች የነበራቸው ሠራተኛ፣ የሰው ሃይል ብዛት ወደ ግል ዘርፍ ከተዘዋወረ በኃላ ያለው የሰው ሃይል ቁጥር ለህዝብና ለጋዜጠኞች በየግዜው መገለፅ ነበረበት ብዙ ሠራተኞ መባረራቸው እሙን ነው፡፡ የፕራይቬታይዜሽን ዋና ዓላማዎች ስራ ፈጠራ፣ ምርታማነትን መጨመርና የገቢ ምንጭ በማዳበር የሃገራችንን ልማት ማፋጠን ናቸው፡፡ከዚህ አካያ በኢትዬጵያ ፕራይቬታይዜሽን ወደ ብራይቬታይዜሽን መሸጋገሩ እሙን ሆኖል፡፡ በዳፕራይቡታይ ዤ ሽን ብዙ ሠራተኞች ከኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ ኢትዮቴሌ፣ መብራት ኃይል፣ ባቡር ኮርፖሬሽን፣ ኢንዱስትሪያል ዞኖች ወዘተ እንደሚባረሩ ነብይ መሆን አይጠይቅም፡፡ በቀዳማዊው ፕራይቬታይ ዤ ሽን ዘመን ብዙ ሠራተኞች መባረራቸውን ጥናቶች ገልፀዋል፡፡ {4} የሬዲዬና የቴሌቨዝን አገልግሎቶች፣ ባንኮች፣ ኢንሹራንስና ፋይናንሻል ኮርፖሬሽኖች፣ የመርከብ ዕቃን የማጎጎ ዣ አገልግሎት፣የአየር መንገድ፣ የአውሮፕላን ማረፊያ፣ ከመንግስት ዘርፍ ወደ ግሉ ዘርፍ ንብረትነት እንዴት እንደሚዘዋወሩ፣ ድርጅቶቹ ብዙ ቢሊዩን ዶላር ብድርና የእዳ ጫና እያለባቸው እንዴት ፕራይቬታይዝ ማድረግ ይቻላል፣ ሃገሪቱ የገባችው ብድር ምንያህል ሆኖል፣ የቻይና መንግሥት ብድር ይገለፅ፣ ቻይና መንግሥት በተለይ አየር መንገድ፣ ቴሌኮም፣ ባቡር ወዘተ ለ50 ዓመታት ይሸጣሉ፣ በዚህ ሁኔታ መንግሥት ከፍተኛውን አክሲዮን በመያዝ ቀሪውን ለግል ዘርፍ ይሸጣል መባሉ ስህተት ይሆናል፡፡ {5} የመሬት ሃብት ከኢህአዲግ መንግስት ንብረትነትና የኮንዶሚኒየም የቤቶች ግንባታ፣ ከመንግስት ዘርፍ ወደ ግሉ ዘርፍ ንብረትነት የሚዘዋወሩት መቼ ነው፡፡ የፕሬስ ነጻነት ሙስናን ለመዋጋት ወሳኝ ሚና ይጫወታል፡፡ ስለዚህ ተቃዋሚ ፓርቲዎች፣ ጋዜጠኞች ምሁራን ተጨማሪ ጥናቶች በማድረግ ለህዝብ ማሳወቅ የዜግነት ግዴታና ሃላፊነት አለባቸው፡፡ ምሁራኖች በሚያውቁትና ማበርከት በሚችሉት የእውቀት ችሎታ በጋራ ሆኖ በመሰባሰብ በጥናት ላይ የተደገፈ መረጃዎችን ለህዝብ የማቅረብ ባህል እንዲጎለብቱ ያስፈልጋል፡፡ በቀዳማዊው የመንግሥታዊ ዘርፍ፤ ነቀላና ተከላ!!!የህወኃት/ኢህአዴግ መንግሥታዊ የኢኮኖሚ ዘርፍ ወደ ግል ዘርፍ ኃብትና ንብረት የማዘዋወር፣ ያደረገው ነቀላና ተከላ በኢትዮጵ ምድር አልሰመረም፡፡ የህወኃት/ኢህአዴግ የጦር አበጋዞች መንግሥትም፤ የደርግን መንግሥታዊ ካፒታሊዝምን ውርስ ማለትም ፋብሪካዎች፣ ባንኮችና ኢንሹራንሰ፣ የከተማ ትርፍ ቤቶችን፣ የገጠር መሬትን፣ የመንግሥት እርሻዎችን ወደ ግል ዘርፍ በስመ ፕራይቬታይዜሽን፣ የወያኔ መንግሥት ወደ እራሱ የፖለቲካ ፓርቲዎቹ ኃብትና ንብረትነት በማዘዋወር ምጣኔ ኃብቱን ተቆጣጠረ፡፡ የህወኃት/ኢህአዴግ መንግሥት የመሬት ፖሊሲ ከደርግ የቀጠለ ሲሆን የደርግ መንግሥታዊ ዘርፍ ወደ ኢህአዴግ ፖለቲካ ፓርቲዎች፣ በህወኃት፣ ብአዴን፣ ኦህዴድ፣ ደህዴድ ኃብትና ንብረትነት ተዘዋወሩ፡፡ ባንኮችና ኢንሹራንሰ፣ የከተማ ትርፍ 255

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ቤቶችን፣ የገጠር መሬትን፣ፋብሪካዎች፣ የመንግሥት እርሻዎች በእነዚህ የፖለቲካ ፓርቲዎችና በቢዝነስ አጋሮች ኢፈርት፣ ጥረት፣ ዲንሾና ወንዶ እንዲሁም ጥቂት ባለኃብቶች ሚድሮክ ወዘተ በጋራ የህዝብ ኃብትና ንበረት ተቀራምተው የያዙበት አንባገነን ስርዓት መስረቱ፡፡ ከመንግሥታዊ ዘርፍ ወደ ግላዊ ዘርፍ የተደረገው የኢኮኖሚ ነቀላና ተከላ ያልተሳካው ለዚህ ነው፡፡ የደርግ መንግሥታዊ ዘርፍ ነቀላ በወያኔ መንግሥታዊ ዘርፍ ተከላ ተጠናቀቀ፡፡ የህወኃት/ኢህአዴግ የፖለቲካ ፓርቲዎች በ‹‹ልማታዊ መንግሥት›› ስም የኢትዮጵያን ህዝብ አርባና ሃምሳ ዓመታት ለመግዛት እንዲችሉ ኢኮኖሚውን በሙሉ ተቆጣጥረዋል፡፡ በኢትዮጵያ የመለስ ዜናዊ ውርስና ቅርስ የሆነው የሙስና ፋብሪካ ምርት አምራች የመንግስት ልማት ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ኤጀንሲ ዴሬክተር ጀነራል አሰፋ አብርሃና ዴሬክተር ጀነራል በየነ ገብረመስቀል እንዲሁም ገዥው 35 በመቶ እጅ በእጅ በመክፈል 65 በመቶውን ነአምስት አመታት ለመክፈል ወል ይገባል፡፡ ገዥው ከባንክና ፋይናንሻል ዘርፍ የብድር አቅርቦት በማግኘት በጨበጣ የህዝብ ኃባትና ንብረት በሽያጭ እንዲዘረፍ ተደረገ፡፡ የደርግን መንግሥታዊ ዘርፍ ወደ ህወኃት/ኢህአዲግ የፓርቲዎች መንግስታዊ ዘርፍነት በማዘዋወር ‹‹በልማታዊ መንግሥት ስም›› ህዝብን ያጭበረበሩበት የወያኔ መንግሥታዊ ዘርፍ ነቀላና ተከላ ጥናታዊ ዘገባ ሚስጢር ‹‹አንድ ወናፍ፣ ሁለት አፍ፡፡›› ሆኖ ተደመደመ፡፡ ለዚህ ነው ኃብታም የነበሩት ደህይተው፣ ደሃ የነበሩት ባለፀጋ ሆነው የተገላበጡበትን የ27 ዓመታት ዘመንን አበው ‹‹ፊት ከወጣ ጆሮ በኃላ የበቀለው ቀንድ በለጠው!!!›› ብለው ያወጉት፡፡ ዳግማዊ የመንግሥታዊ ዘርፍ፤ ነቀላና ተከላ!!! ‹‹የሀብት ዝውውርን በተመለከተ ለፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ የሚሆን ተሞክሮ ይገኛል፡፡ የእንግሊዞ ጠ/ሚ/ር ማርጋሬት ታቸር የሀገራቸውን ሃድሮ ፓወር ማመንጫ ጣቢያ ለአንድ ሚሊዮን ዜጎች ነበር በአክሲዮን የሸጡላቸው ይህንን ልምድ ኢትዮጵያ ውስጥ ላለው የፕራይቬታይዜሽን ትግበራ ለማዋል ዶክተር አብይ እንዴት አልተቻላቸውም ?፡፡ ማሳሰቢያ ፣ ህዝብ ቀሪዎቹን መንግሥታዊ ድርጅቶች መነሻ ካፒታል ወጫቸውን በማወቅና ዛሬ በጨመሩት እሴትና ባለው ተጨማሪ ዋጋ በጥናት ተሰልቶ እንዲቀርብና ከዛም እንዲሸጡ መንግሥትን መጫን ያስፈልጋል፡፡ የቀዳማዊው የመንግሥታዊው ዘርፍ የፕራይቬታይ ዤ ሽን ውጤት ሹማምንቱ ለህዝብ አቅርበው ውይይት መደረግ ይኖርበታል፡፡ የምሁራን ጥናቶቻቸውን እንዲያቀርቡ መጋበዝ አለባቸው፡፡ በተመሳሳይ ዳግማዊ የመንግሥታዊ ዘርፍ ፕራይቬታይ ዤ ሽን ፕሮግራም፣ ለተፎካካሪ ፓርቲዎች ለህዝብና ምሁራን ለውይይት መቅረብ ይኖርበታል እንላለን!!! ዘራፊዎቹ የወያኔ ኢፈርትና ሜቴክ ድርጅቶች ንብረቶች መጀመሪያ በአክሲዮን ለህዝብ ይሸጡ!!! የሙስናና የሌቦች ሃብትና ፎቆች ተወርሰው እዳችን ይከፈል፣ ከሳውዲ አረቢያ የሙስኛዎችን ኃብት ማምከን ተማሩ!!! ሙስናና ሌብነትን ለመዋጋት፣ የፕሬስ ነፃነት!!! የህወሃት/ኢህአዴግ አንባገነንና ፀረ-ዴሞክራሲ አገዛዝን እንዋጋ!!! ህብረ ብሄር የወጣቶች ህዝባዊ ዴሞክራቲክ ጋርድ በሚሥጢር ይደራጅ!!!፡

(ተፃፈ ሰኔ 2010 ዓ/ም ) በተለያዮ ድረ ገፆች ላይ ( JU NE 13, 2018) ወጥቶ ተነበበ

256

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

{29}

‹‹‹የጂቲፒ ቱ፣ ሞቱ!!! የዓሣ ግማቱ ከአናቱ!!! ››!!!

‹‹እምቢልታ መለከት፣ የሚሰማው የት ነው አንዱም በስርቆሽ በር፣ አንዱም በግቢ ነው፡፡›› ማኅተመ ወርቅ እ ሼ ቴ 1927 ዓ.ም {I} የአንደኛው እድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ (GTP) ከ2003 እስከ 2007 ዓ/ም ጀምሮ የተከናወነ እቅድ ሲሆን፤ የመንግስትና መንግስታዊ ልማት ዘርፍ ድርጅቶች የግንባታ ወጪ ከፍተኛውን ድርሻ እንዳለው ይታወቃል፡፡ የመንግስት የበጀት ወጪና ከበጀት ወጪ በመንግስታዊ ልማት ዘርፍ አጠቃላይ የግንባታ ወጪ ድምር 1.26 ቲሪሊየን ብር ነበር፡፡ በሌላ አገላለፅ፣ በአምስቱ አመት ውስጥ፤ የመንግስታዊ ልማት ዘርፍ የግንባታ ወጪ 41 በመቶ የአመታዊ አጠቃላይ ብሄራዊ ምርት ይሸፍናል፡፡ በአጭሩ ለመግለፅ በሚቀጥሉት አመታቶች ውስጥ፣ ከአጠቃላይ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ሁለት አምስተኛው በመንግስታዊ ዘርፍ ወጪ እንደሆነ ታውቆል፡፡ የመንግስታዊ ዘርፍ ወጪ ልዩ የሚያደርገው ነገር ቢኖር ያልተለመደ የካፒታል ወጪ (capital expenditure) ሲሆን ከአጠቃላይ የመንግስታዊ ወጪ 56 በመቶ እሰከ 61 በመቶ ከፍ እንዳለ ይታወቃል፡፡ በሌላው የአፍሪካ ሃገራቶች የመንግስታዊ ዘርፍ ወጪ ለካፒታል ወጪ 25 በመቶ እንደሆነ ይታወቃል፡፡ በኢትዩጵያ የመንግስታዊ ዘርፍ ወጪ በተለይ፤ ለካፒታል ወጪ (ለመንገድ ሥራ፣ ለኤሌትሪክ ማመንጫ ግንባታ ሥራ፣ ለውኃ አቅርቦት፣ ወዘተ) በጣም ከፍተኛ ሲሆን ለካፒታል መሣሪያዎች (ማሽነሪዎችና የተግባር መገልገያ መሣሪያዎች ግዥ ይውላል፡፡ A five-year Growth and Transformation Plan (GTP) enacted in early 2011 has set the stage for an even bigger role for public sector spending in the coming years. For the five-year GTP period as a whole, the sum of budgetary government spending and off-budget spending by public enterprises is programmed to reach Birr 1.26 trillion, or an average of 41 percent of GDP per year over five years (Table 1.3). In short, the e q uivalent of two-fifths of total economic activity will be linked to public sector activity in the coming years. One of the most distinctive features of the public spending envisaged above is the unusually high level of capital expenditure, which will see its share rising from 56 to 61 percent of total government expenditure. 2 We find that Ethiopia now has the highest capital expenditure share in government spending among African countries, where the 257

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA normal capital expenditure share in government spending is near 25 percent (Table 1.4). This means that much more spending is being funneled to capital projects (roads, power plants, water systems, etc.) and to capital eq uipment (machinery and e q uipment imports), rather than to current expenditure items such as wages, salaries, and operational and maintenance costs. 1 Data for government expenditure based on MOFED budget data. Credit to government and credit to public sector figures from the IMF Staff Report of November 2010 (www.imf.org), with FY 2010/11 representing estimates. 2 Beyond the high concentration on capital spending, two e q ually notable elements of the GTP public sector spending plans are its large borrowing re q uirements and its substantial foreign currency demands, issues that are addressed later in Chapter 7.4 Ethiopia Macroeconomic Handbook 2011-12 {II} የሁለተኛ የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ከ2008 እስከ 2012 ዓ/ም የሚያስፈልጉ ግብዓቶች ፋይናንስ ዘርፍ፣{በአጠቃላይ ለሁለተኛ የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ተግባራዊ ለማድረግ ወይም ማስፈፃሚ በአምስት አመት ፕሮግራም ውስጥ 2.4 ትሪሊዩን ብር ይጠይቃል፡፡} {2.4 ትሪሊዩን ብር ወጪ ለመሸፈን በ2012 ዓ/ም መጨረሻ ላይ የሚኖረው የአገር ውስጥ የገቢ አቅም 2.03 ትሪሊዩን ብር ነው፡፡ በመሆኑም የበጀት ጉድለቱ ዕርዳታን ጨምሮ 341.2 ቢሊዩን ብር ይሆናል የሚል ታሳቢ በረቂቅ እቅዱ ተይዞል፡፡} {}ዕቅዱን ተግባራዊ ለማድረግ የሚፈለገው የውጭ ምንዛሪ 119.5 ቢሊዩን ዶላር እንደሚሆን የተገመተ ሲሆን፣ ከዚህ ውስጥ የኢንዱስትሪው ዘርፍ 30 በመቶ ማለትም (35.85 ቢሊዩን ዶላር)፣ የአገልግሎት ዘርፍ ደግሞ 41.7 በመቶ ማለትም (49.8315 ቢሊዩን ዶላር) ለሌሎች ዘርፎች ቀሪው (33.8185 ቢሊዩን ዶላር) እንደሆነ ይገመታል፡፡ የመንግስታዊ ዘርፍ ኢንቨስትመንት ወጪ ዕቅድ ለሚቀጥሉት አምስት አመታት መሠረት አስፈላጊ፣ የካፒታል ወጪ ሃገሪቱን ለማሳደግ ያስፈልጋል፤ ከሚያካትታቸው ውስጥ የተፈጥሮ መሰረተ-ልማት ግንባታ ለሰው ኃይል፣ለእቃዎችና ለአገልግሎት ዘርፍ መጎጎ ዣ ነትና ለገበያ ኢኮኖሚ የሚያስፈልጉ መንገዶች፣ባቡር መስመር መዘርጋት፣የኤሌትሪክ ኃይል ማመንጨት፣ኤሌትሪክ መስመርና ኤሌትሪክ ቆት ማከፋፈያ መዘርጋት፣ የውኃና የፍሳሽ አገልግሎት ወዘተ የመሳሰሉት ይካተታሉ፡፡ የአንደኛውና ሁለተኛው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድና አፈፃፀም በማነፃፀር ቀሪዎቹን ሁለት አመታት ታሳቢ በማድረግ ነው፡፡ የሁለተኛ የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ከ2008 እስከ 2012 ዓ/ም ተግዳሮቶች፣ በተከሰተው የህዝብ አልገዛም ባይነትና ህዝባዊ ተጋድሎ እቅዱ ሊጨናገፍ ችሎል፡፡ የሁለተኛ የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ አፈፃፀም ላይ ከሚጠቀሱት ዋና ዋና ችግሮች መኃል የሚከተሉት ይጠቀሳሉ፤ {1} ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ፍሰት (Foreign Direct Investment Inflows) ‹‹የአስቸ ኳይ ጊዜ አዋጅ›› ለሃገሪቱን የኢኮኖሚ ዘርፍ የሚያስከትለው ጉዳት በተመለከተ በሃገሪቱ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ፍሰት ይቀንሳል፡፡ ሰላም በሌለበት ሃገር የባህር ማዶ ኢንቨስተሮችን አይስብም፣ እንዲያውም ያፈሰሱትን ምዋለንዋይ ሸጠው ለመውጣት ይገደዳሉ፡፡ በሃገራችን የኢኮኖሚ ነፃነት ከሚገለፅባቸው ዋና ዋና መርሆዎች ውስጥ አንዱንም አታሞላ፡፡ አንደኛው የህግ የበላይነት፣የፍትህ ሥርዓት መከበር፣የንብረት ባለቤትነት መብት መከበር፣ የመንግሥት ሙስናን ለመዋጋት ያለው አቅም የመሳሰሉት ይጠቀሳሉ፡፡ የሃገር ውስጥና የባህር ማዶ ኢንቨስተሮች የህግ ሉዓላዊነት ያለበት ሃገር መዋለ-ንዋያቸውን አፍሰው በነፃነት ኃብት ማፍራት ይሻሉ፡፡ ህግና ፍትህ ባለበት ሃገር ቀጥተኛ የውጪ ኢንቨስትመንት ፍስት ከአመት አመት እንዲጨምር ያደርጋል፡፡ በኢትዩጵያ ህግ የለም፣ ፍትህና ርትህ አይሠራም፣ የዜጎች ንብረት የማፍራት መብት የለም፡፡ በኢትዩጵያ የህወሓት መንግሥት በሞኖፖል የተያዙ ንብረቶችና ኃብቶች መካከል፡- በሃገሪቱ የመሬት ኃብት የህወሓት መንግሥት በመሆኑ የግብርና፣የማኑፋክቸሪንግና አገልግሎት ዘርፍ ክፍለ ኢኮኖሚ እድገቱ የቀጨጨ ለመሆን በቅቶል፡፡ ህዝባችን የመሬት ኃብት ንብረት የመያዝ መብትና ነፃነት ስለሌለው በርሃብ አለንጋ ይሰቃያል፡፡ ህዝቡን መመገብ የማይችል መንግሥት ህዝቡን መግዛት አይችልም፡፡ በሃገሪቱ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ፍሰት በ2008እኤአ (109 ሚሊዮን ዶላር)፣በ2009እኤአ (211 ሚሊዮን ዶላር)፣በ2010እኤአ (288 ሚሊዮን ዶላር)፣በ2011እኤአ (627 ሚሊዮን ዶላር)፣በ2012እኤአ (279 ሚሊዮን ዶላር)፣በ2013እኤአ (1281 ቢሊዮን ዶላር)፣በ2014እኤአ (2132 ቢሊዮን ዶላር)፣በ2015እኤአ (2168 ቢሊዮን ዶላር)፣2016እኤአ (አልተገለ ጸ ም)፣ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ፍሰት ነበር፡፡‹‹የአስቸ ኳይ ጊዜ አዋጅ ምክንት ቀጥተኛ የውጪ ኢንቨስትመንት ፍስት በጣም ይቀንሳል፡፡››

258

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA {2} ካፒታል ኩብለላ፣ ከሃገሪቱ በህገወጥ መንገድ የሚወጣ የውጪ ምንዛሪ ካፒታል ኩብለላ Capital flight ከ2 እስከ 3 ቢሊዮን ዶላር በአመት እንደሚደርስ የአፍሪካው ልጅ ታቡ ኢንቤኪ አጋልጠዋል፡፡ በአጠቃላይ በህወኃት/ኢህአዲግ መንግስት የልማት ድርጅቶች ኢንተርፕራይዝ ዕዳ 27 ቢሊዩን ዶላር በላይ ብድር እንዳለባቸው ዝርዝር ጥናቱ ያሳያል፣ ከዚህ ውስጥ 7 ቢሊዮን ዶላር እዳቸውን ከፍለዋል ብንል እንኮ ከ15 አስከ 20 ቢሊዮን ዶላር ዕዳ እንዳለባቸው፣ መንግስት ከ30 እስከ 35 ቢሊዮን ዶላር ጋር ሲደመር ሃገሪቱ በትንሹ 50 ቢሊዮን ዶላር እዳ አለባት እንላለን፡፡የልማት ድርጅቶች ኢንተርፕራይዝ ኦዲት አለመደረጋቸው ዋንኛ ምክንያት ሌብነትና ሙስኝነት መሆኑን አይ ኤፍ ኤም የኦዲት ሪፖርት በየአመቱ እንደማያቀርቡና መንግሥት ሪፖርት እንዲየቀርቡ እንዲያደርግ ምክረ ሃሳባቸውን አካፍለዋል፡፡ {3} ብድርና የዕዳ ጫና፣ አይ ኤም ኤፍ በኢትዮጵያ የሚገ ኙ ‹የመንግሥታዊ ልማት ድርጅቶች› ያለባቸውን እዳና የዕዳ ጫና ምን ያህል እንደሆነ ከመግለፅ ታቅቦል፡፡ በአጠቃላይ መንግሥትና ‹የመንግሥታዊ ልማት ድርጅቶች› ከባህር ማዶ ብድር እንዳይወስዱና ሃገሪቱ ከመካከለኛ ወደ ከፍተኛ Ethiopia were changed from moderate to “high risk of debt distress.” የኢትዮጵያ የዕዳ መሸከም ጫናና ወለድ የመክፈል አቅም አስጊ ደረጃ ላይ ደርሶል መድረሱንና የዕዳ ጫናው ለከፍተኛ አደጋና ስጋት ሃገሪቱን ይዳርጋታል፣ ወደፊት እዳዋንም ለመክፈልም ከፍተኛ ዋጋ ይስከፍላታል ሪፖርቱ ብሎል፡፡ ከተለያዩ መረጃዎች በጥናት በተገኘው መሠረት ግን ‹የመንግሥታዊ ልማት ድርጅቶች› ያለባቸውን እዳ {6.1}የኢትዬጵያ አየር መንገድ በአጠቃላይ ከ 2008እኤአ እስከ 2014እኤአ የኢህአዲግ መንግስትና የኢትዬጵያ አየር መንገድ ድርጅት 5,608 ,000 , 000 ቢሊዩን ዩኤስ ዶላር፣ {6.2}ኢትዬ ቴሌኮም፣በአጠቃላይ፣ከ2006 እኤአ እስከ 2013እኤአ የቻይና መንግስት ከቻይና የቴሌኮም ካንፓኒ፤ዜድቲኢ ZTE Corporationና ሀዊ Huawei Technologies Co. Ltd. የቻይና ኮምኒስት ፓርቲ ንብረት የሆኑት ድርጅቶች ጋር የኢትዬጵያ ቴሌኮምኒ ኬ ሽን ኮርፖሬሽን (አሁን ኢትዬቴሌኮም) የ4.8 ቢሊዬን ዩኤስ ዶለር (72,142,100,000 ቢሊዬን ብር) ብድር በመፈራረም የእዳው ክፍያም ከኢትዩጵያ የሠሊጥ ምርት ወደ ቻይና በመላክ እንደሚወራረድ ይታወቃል፡፡ {6.3} የኢትዬጵያ መብራት ኃይል ባለሥልጣን(5 ቢሊዩን 490 ሚሊዬን ዶላር ብድር እንዳለበት ጥናቱ ያሳያል፡፡) {6.4} የኢትዮጵያ ስ£ር ኮርፖሬሽን አጠቃላይ የግንባታ ስራ ወጭ 100 ቢሊዩን ብር (5.5 ቢሊዩን ዩኤስ ዶለር) እንደሚሆን ሲገመት ማሽነሪዎች ለመግዛት ግማሹ በውጭ ምንዛሪ ገንዘብ ይሻል፡፡የኢትዮጵያ ስኮር ኮርፖሬሽን 500 ሚሊዩን ዩኤስ ዶለር ብድር ከቻይና ልማታ ባንክ (China Development Bank Corp.) ጋር ተፈራረመ፡፡ {6.5} የኢትዩጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ያለበት በአጠቃላይ ብድር 5 ቢሊዩን 4 ሚሊዩን ዶላር ብድር ሥራው ተጠናቆል፡፡ “In 2012 China Civil Engineering Construction Corp.and China Railway Group Ltd. are working on sections of the 656 kilometer trade route connecting Addis Ababa to Djibouti at a cost of over 1 billion U SD each.’’…“ U ntil 2015 Ethiopia is building 4,744 kilometers of electrified railway lines at a cost of 5.9 billion U SD 110.8 billion birr/ to satisfy transport demands in the country.” {6.6} የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ፕሮጀክት፣ ግንባታ በአራት አቅጣጫዎች እየተገነባ ሲሆን፤በአጠቃላይ 34 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን ነው፡፡ ለግንባታው ወጭ 475 ሚሊዩን ዶላር ሲሆን፣ከዚህ ውስጥ 85 በመቶ ከቻይና ኤግዚም ባንክ በብድር የተገኘ ሲሆን 15 በመቶው በኢትዩጵያ መንግስት የሚሸፈን ነው፡፡ በዚህም የዕዳ ጫና የተነሳ በ2010ዓ/ም ሁሉም የመንግሥት ተቆማት በተለይም እንደ ኢትዮጵያ አየር መንገድና ኢትዮቴሎኮም የመሳሰሉት የልማት ድርጅቶች የአጭር ጊዜ ብድሮችን ከመበደር እንዲቆጠቡ ማስጠንቀቂያ ተስጥቶቸዋል፡፡ በዚህም የአገሪቱ የብድር ዕዳ ጫና ቀስ በቀስ እያደገ በመምጣቱ ሳቢያ፣ እንዲሁም አበዳሪዎችን እምነትም ላለማጣት ጭምር መንግሥት በአጭር ጊዜ የሚከፈሉ ብድሮችን በማቆረጥ በብድር ዕዳ ክፍያ ላይ ማተኮሩን መርጦል፡፡ {4} የባህር ማዶ ልማት ትብብር (ODA፡ Official Development Assistance) ከ1991 እኤአ እስከ 2012 እኤአ ለህወሃት/ኢህአዴግ መንግስት አርባ ቢሊዩን ዶላር የልማት እርዳታ ሰጥተዋል፡፡ በአለፉት ሃያ ዓመታት ውስጥ በአማካኝ በአመት ሁለት ቢሊዩን ዶላር እርዳታ ሃገሪቱ እንዳገኘች ያስረዳል፡፡ የባህር ማዶ ልማት ትብብር እርዳታ ከ2008 እስከ 2015እኤአ ያለውን ብቻ ብናይ ከ3 እስከ4 ቢሊዩን ዶላር ሃገራችን የልማት እርዳታ አግጥታለች፡፡ በኦዲኤ ዋና ዋናዎቹ እርዳታ አድራጊ መንግስቶችና ተቆማት አሜሪካ መንግሥት፣ የእንግሊዝ መንግሥት፣ የአውሮፓ ህብረት ኢንስቲቲዉሽኖች፣ ኢንተርናሽናል ዲቨሎፕመንት አሲስታንስና ግሎባል ፈንድ ናቸው፡፡ የህወሓት/ ኢህአዴግ ፋሽስታዊ መንግሥት ለ ሦ ስተኛ ጊዜ የአስቸ ኳይ ጊዜ አዋጅ› እንዲያነሳ ጫና እንዲደረግበት የዲያስፖራው የትግል እንቅስቃሴ 259

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA በነዚህ አገሮችና ድርጅቶች ላይ ማነጣጠር ይኖርበታል፡፡ ወያኔ የተነቃነቀ በትረ ሥልጣኑን ዴሞክራሲን በማፈን፣ ስብዓዊ መብቶችን በማፈን፣ ህገ-መንግስቱን በመጣስ የኢትዮጵያ ህዝብን አፍኖ በመግዛት ላይ መሆኑን በሠላማዊ ሠልፍ መግለፅ አስፈላጊ ነው፡፡ የህወሓት መንግሥትን የአስቸ ኳይ ጊዜ አዋጅ› የወያኔ አንባገነን ስርዓት መገለጫ በመሆኑ የባህር ማዶ ልማት ትብብር አጋር አገራቶች ድጋፍ ይቀንሳል ብሎም ይቆማል፡፡ {5} በኢትዮጵያ ከውጭ የተላከ ገንዘብ/ የውጭ ሐዋላ መቀነስ፣ ከ2000 እስከ 2015እኤአ በ 2000 እኤአ 53 ሚሊዩን ዶለር የነበረው እያደገ መሄዱን የብሄራዊ ባንክ ገዥ ይፋ አድርረው ነበር፡፡ በግምት አንድ ሚሊዩን ከሚሆኑት ባህር ማዶ ሃገራት ከሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ሰደተኛች በ2012 እኤአ 2.4 ቢሊዩን ዶለር ከውጭ ሐዋላ ወደ ሀገር ውስጥ እንደገባ የብሄራዊ ባንክ ገልፆል፡፡ በዚህም መሠረት ከባህር ማዶ ከሚኖሩ ኢትዬጵያውያን ወደ ሃገር ውስጥ የተላከ ገንዘብ የዓለም ባንክ ባወጣው መረጃ፣ ከሠንጠረ ዡ ላይ መመልከት እንደሚቻለው ዝቅተኛ ከውጭ ሐዋላ የተገኘው ገቢ በ2001 እኤአ 18 ሚሊዩን ዶለር የነበረ ሲሆን ከፍተኛ 3 ቢሊዩን ዩኤስ ዶላር በ2013እኤአ እድረት እንዳሳየ መረዳት ይቻላል፡፡ እንዲሁም በ2015 እኤአ 4 ቢሊዩን ዶላር ወደ ሃገር ቤት ገንዘብ ልከዋል፡፡ በዚህም መሠረት በውጭ የሚኖሩ ኢትዬጵያውያን ወገናቸውን በመርዳትና በማስተዳደር የሲሶ መንግስትነት ድርሻ በመወጣት ላይ ይገኛሉ ሰለዚህም በሀገራቸው ጉዳይ ከማንም በላይ ሊያገባቸውና ድምፃቸውም ሊሰማ ይገባቸዋል፡፡

የፖለቲካ እስረኞች ይፈቱ!!!የአየር ኃይል አብራሪዎች የሆኑት መቶ አለቃ ኃይሉ ገብሬ፣ ማስረሻ ሰጤ፣ ዳንኤል ግርማ፣ አንተነህ ታደሰ እንዲሁም አበበ ወንድም አገኝ፣ ፍቅረማርያም አስማማው፣ የኦነግ፣ ግንቦት ሰባት፣ የኦብነግ እና የአረና የፖለቲከኛ እስረኞች ይፈቱ፡፡

ያለ ኢኮኖሚ ነፃነት የፖለቲካ ነፃ ነት የለም!!! የሙስናው ቀይ መሥመር ተጣሰ፣ ህግ የለም ፍትህ የለም!! የህግ ልዕልና በኢትዮጵያ ይስፈን!!! የፖለቲካ እስረኞች ይፈቱ!!! ‹‹ የአስቸ ኳይ ጊዜ አዋጅ ››

( JU NE 5, 2018)

260

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

{30}

የቻይና መንግሥት የኢትዩጵያ መንግሥታዊ የልማት ድርጅቶችን ፕራይቬታይዝ እያደረገ ነው!

‹‹ማነሽ ባለ ሳምንት….››

የቻይና መንግሥት ለኢትዩጵያ መንግሥታዊ የልማት ድርጅቶችን ባለባቸው ከፍተኛ ብድር የተነሳና ዕዳቸውን መክፈል ስለተሳናቸው የፕራይቬታይዜሽን መርሃ-ግብር ነድፎ የኢትዩጵያ ንግድ መርከብ ድርጅትና የኢትዩጵያ ምድር ባቡር ድርጅትን ለመቆጣጠር አሰፍስፎል፡፡ የኢትዩጵያ መንግሥትና መንግሥታዊ የልማት ድርጅቶች ያለባቸውን ዕዳ መክፈል የሚችሉት በውጪ ንግድ ዘርፍ ሃገሪቱ ወደ ባህር ማዶ አገራቶች ምርቶ ቾ ን ልካ የውጪ ምንዛሪ በማግኘት ያለባትን ዕዳ በዶላር የመክፈል ግዴታ አለባት፡፡ አንድ ሃገር የውጪ እዳዋን የመክፈል ዓለም ዓቀፋዊ ስምምነት አለ፡፡ እዳዋን መክፈል ካልቻለችም የገነባችውን መሠረተ,ልማቶች የተበደረችባቸው ፕሮጀክቶች፣በፕራይቬታይዜሽን መርሃ- ግብር ለአበዳሪው ሃገር ወይም በዓለም አቀፍ ጨረታ ይቸበቸባሉ ፡፡ ሰው ሰው ያልሸተተ ልማት መጨረሻው ይሄው ነው፡፡ 261

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA በኢትጵያ መንግሥት ቁጥጥር ሥር የሚገ ኙ መንግሥታዊ ልማት ድርጅቶች ያለባቸው ብድርና አበዳሪዎች ተ/ቁ መንግሥታዊ ልማት ያለባቸው አበዳሪው መንግስት፣ባንክና ድርጅቶች ድርጅቶች ብድር(በዶላር) 1 የኢትዩጵያ አየር 5 ቢሊዩን 608 የቻይናው ኤክፖርት ኢንፖርት ባንክ አይሮፕላኖቹን መንገድ ድርጅት ሚሊዩን ዩኤስ ዶላር

2 የኢትዩጵያ መብራት 5 ቢሊዩን 490 (የዓለም ባንክ ዓለም ዓቀፍ ልማት ትብብር ( International ኃይል ድርጅት/ ሚሊዬን Development Association (IDA)፣ የአፍሪካ የልማት ባንክ ዩኤስ ዶላር African Development Bank(AfDB)፣ የአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ European Investment Bank (EIB) etc.) የቻይናና የህንድ የንግድ ባንኮች 3 የኢትዩጵያ ምድር 5 ቢሊዩን በቻይና የሬል ዌ ይ ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽንና ቻይና ባቡር ድርጅት 4ሚሊዩን ዶላር ሲቨል ኢንጅነሪንግ ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን፣ ከክሬዲት ስዊስ፣የቻይና አስመጭና ላኪ ባንክ( 4 የኢትዩጵያ 4.8 ቢሊዬን የቻይና መንግስት ከቻይና የቴሌኮም ካንፓኒ፤ዜድቲኢ ቴሌኮሙኒ ኬ ሽን ዩኤስ ዶለር ZTE Corporation ና ሀዊ Huawei Technologies Co. ድርጅት/ ቴሌ-ኮም Ltd. 5 የኢትዩጵያ ንግድ 301.5 ሚሊዩን የቻይና አስመጭና ላኪ ባንክ ( Chinese Export and Import መርከብ ድርጅት ዩኤስ ዶላር Bank 6 የኢትዩጵያ ስኮር 919 ሚሊዩን 500 ሚ/ዶላር ከቻይና ልማታ ባንክ (China Development ኮርፖሬሽን ዩኤስ ዶለር Bank Corp.) 394ሚ/ዶላር ከህንድ አስመጭና ላኪ ባንክ (Export-Import Bank of India) ፣25 ሚ/ዶላር ከምስራቅና ምዕራብ አፍሪካ የንግድና ልማት ባንክ (ፒቲኤ ባንክ) 7 የኢትዩጵያ ንግድ 400 ሚሊዩን የቻይና አስመጭና ላኪ ባንክ 300 ሚ/ዶላር ( Chinese Export ባንክ ዩኤስ ዶለር and Import Bank፣ ቱርክ አስመጭና ላኪ ባንክ 100ሚ/ዶላር ( Turkish Export and Import Bank) ድምር 22 ቢሊዩን 427 ሚሊዩን ዩኤስ ዶለር የህወሃት/ኢህአዲግ ‹‹የመንግስት የልማት ድርጅቶች›› በመባል የሚታወቁት ያለ መንግስት ዋስትና ሳይገባላቸው ከውጭ ዕዳ መበደር የሚችሉ የመንግስት የልማት ድርጅቶች ሲሆኑ የብድራቸው መጠን በተከታታይ በማስረጃ ይቀርባል፡፡የኢትዬጵያ አየር መንገድ፣ኢትዬ ቴሌኮም፣ የኢትዬጵያ ኤሌትሪክ ኃይል፣የኢትዬጵያ ንግድ ባንክ፣ የኢትዬጵያ ንግድ መርከብ ድር ጁ ት፣የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽንና ስካóY ኮርፖሬሽን የመሳሰሉት ናቸው፡፡ • በ2013/14 እኤአ የመንግስት የልማት ድርጅቶች በራሳቸው የሚያደርጉት የውጭ ብድር 11.749 ቢሊዬን ዩኤስ ዶለር ይገመታል፡፡ • በ2015/17 እኤአ የመንግስት የልማት ድርጅቶች በራሳቸው የሚያደርጉት የውጭ ብድር 22..427 ቢሊዬን ዩኤስ ዶለር ይገመታል፡፡

{1} የኢትዬጵያ አየር መንገድ ድርጅት ከ2008እኤአ እስከ 2014እኤአ የኢትዬጵያ አየር መንገድ ድርጅት 5,608 ,000 ,000 ቢሊዩን ዩኤስ ዶላር ወይም (104 ,599 ,294 ,400 ቢሊዩን ብር) አይሮፕላኖች ለመግዛት የውጭ ብድር ተበድሮል፡፡ የቻይናው ኤክፖርት ኢንፖርት ባንክ አይሮፕላኖቹን 1,730 ,000 ,000 ቢሊዩን ዩኤስ ዶላር ወይም (32 ,267 ,614 ,000 ቢሊዩን ብር) በማበደር የኢትዬጵያ አየር መንገድ አይሮፕላኖች በወለድ አግድ collatoral እንደተያዘ አጥኝዋች ይናገራሉ፡፡ የኢትዬጵያ አየር መንገድ፣አይሮፕላኖቹን እያስያዙ ከተለያዩ ባንኮች የሚያደርጎቸውን የውጭ ብድሮች ቀጥለን እንመልከት፡፡ • በ2008 እኤአ ስምንት ቦንባርዲየር ኪው 400 አይሮፕላኖች 242 ሚሊዩን ዩኤስ ዶላር፣

262

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA • በ2010እኤአ አስር ቦይንግ 737-800 አይሮፕላኖች 767 ሚሊዩን ዩኤስ ዶላር ዋጋ ለመግዛት ተስማምተዋል፣ የቻይናው ኤክፖርት ኢንፖርት ባንክ የ1.6 ቢሊዩን ዩኤስ ዶላር ለአስር ቦይንግ ድሪም ላይነርስ አበድሮል፡፡ • በ2011 እኤአ አራት ቦይንግ 777ኤፍ አይሮፕላኖች በ1.1 ቢሊዩን ዩኤስ ዶላር ለመግዛት ስምምነት ተፈፅሞል፡፡ • በ2012 እኤአ አምስት ኪው 400 አይሮፕላኖች 160 ሚሊዩን ዩኤስ ዶለርና ተጨማሪ አንድ ቦይንግ 777-200ኤልአር አይሮፕላን 276 ሚሊዩን ዩኤስ ዶለር ለመግዛት ስምምነት ተደርጎል፡፡ በተለያየ ግዜትም የተገዙት አይሮፕላኖች ወደ አገር ውስጥ ገብተዋል፡፡ • በ2013 እኤአ ኤር ሊዝ ኮርፖሬሽንና የኢትዬጵያ አየር መንገድ ሁለት ቦይንግ 777-300 ኢአር አይሮፕላኖች ለመከራየት ተስማምተው፣ የቻይናው ኤክፖርት ኢንፖርት ባንክ የ130 ሚሊዩን ዩኤስ ዶላር ለኢትዬጵያ አየር መንገድ ብድር አበደረ፡፡ • በ2014 እኤአ የኢትዬጵያ አየር መንገድ 20 ቦይንግ 737 ማክስ 8 አይሮፕላኖች የ2.1 ቢሊዩን ዩኤስ ዶላር ከዩኤስ አ ቪ የሽን ጋር ስምምነት አደርገዋል፡፡ በተጨማሪም አስራአምስት 737 ማክስ 8 ነዳጅ ቆጣቢ አይሮፕላኖች ለመግዛት ስምምነት ፈፅመዋል፡፡በአጠቃላይ ከ 2008እኤአ እስከ 2014እኤአ የኢህአዲግ መንግስትና የኢትዬጵያ አየር መንገድ ድርጅት 5,608 ,000 , 000 ቢሊዩን ዩኤስ ዶላር ወይም (104 ,599 ,294 ,400 ቢሊዩን ብር) አይሮፕላኖች ለመግዛት የውጭ ብድር ተበድሮል፡፡ የቻይናው ኤክፖርት ኢንፖርት ባንክ አይሮፕላኖቹን 1,730 ,000 ,000 ቢሊዩን ዩኤስ ዶላር ወይም (32 ,267 ,614 ,000 ቢሊዩን ብር) በማበደር የአንበሳውን ድርሻ በመያዝ የኢትዬጵያ አየር መንገድ አይሮፕላኖች በወለድ አግድ collatoral በመያዝ እንደሚያበድር ሳይታለም የተፈታ ነው፡፡ የኢትዬጵያ አየር መንገድ Total assets (አጠቃላይ ንብረት) 26.368 ቢሊዩን ብር(1 ,413 ,697 ,338 ቢሊዩን ዩኤስ ዶላር)በ 2012 እኤአ ነበር፡፡ በእዳ ብዛትም የኢትዬቻይና አየር መንገድ እንዳይባል ያሰጋዋል፡፡የኢህአዲግ መንግስትና የኢትዬጵያ አየር መንገድ ድርጅት የውጭ ብድር በተመለከተ ብቻ የቀረበ ሲሆን፣ የአገር ውስጥ ብድር ከተለያዩ ባንኮች የተበደሩትን እንደማይጨምር አንባቢ ሊገነዘብ ይገባል፡፡ 2012 እኤአ የኢትዩ ጰ ያ የአገር ውስጥ ብድር 45.5 ፐ ርሰንት ከዓመታዊ አጠቃላይን ብሔራዊ ምርት የነበረ ሲሆን የውጭ ብድር 10 ፐ ርሰንት ከዓመታዊ አጠቃላይን ብሔራዊ ምርት የያዘ ነበር፡፡

{2} የኢትዬጵያ ኤሌትሪክ ኃይል 5 ቢሊዩን 490 ሚሊዬን ዩኤስ ዶላር ብድር እንዳለበት ጥናቱ በዝርዝር ያሳያል፡፡ (ሀ) የኢትዬጵያ ኤሌትሪክ ኃይል1.2 ቢሊዩን ዩኤስ ዶላር ከኢትዬጵያ መንግስት የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር IFIs/ Government to Sector Institutions on -lending የኢትዬጵያ ኤሌትሪክ ኃይል ሹማምንት ጋር ከተለያዩ ዓለም ዓቀፍ የገንዘብ ተቆማቶች መኃል (የዓለም ባንክ ዓለም ዓቀፍ ልማት ትብብር( International Development Association (IDA)፣ የአፍሪካ የልማት ባንክ African Development Bank (AfDB)፣ የአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ European Investment Bank (EIB) etc.) ኮንሴሽናል ብድር (Concessionary loans) ለኤሌትሪክ አገልግሎት ዘርፉ አበድረዋል፡፡ ኮንሴሽናል ብድር ዋንኛ ገፅታዎች አንደኛ ብድሩ የመካከለኛና የረጅም ግዜ ብድሮችን ሲያካትት፣ የብድሩ ግዜ ለሃያ ዓመታት መሆኑ፡፡ ሁለተኛ የብድሩ የእፎይታ ግዜ (grace period) አምስት ዓመታት መሆኑና፡፡ በእፎይታ ግዜት ተበዳሪው መንግስት ወለዱን ብቻ እንጂ ዋናውን ገንዘብ (principal) መክፈል አይችልም፡፡ ሦ ስተኛ ተበዳሪዉ መንግስት የተበደረውን ገንዘብ በአነስተኛ ወለድ ከ 3 እስከ 6 በመቶ ጨምሮ የመክፈል ግዴታ ይጠበቅበታል፡፡

The Sector’s Current Estimated Loan Portfolio የኢትዬጵያ ኤሌትሪክ ኃይል፣ኤሌትሪክ ኃይል ዘርፍ የውጭ ብድር Borrowing Loan Amount Repayment Period Grace Period Interest Rate % Source U S $ million Years years የወለድ መጠን በመቶኛ የብድር ምንጭ የዕዳ መጠን(ዩኤስ ዶለር በሚሊዩን) የክፍያ ዘመን የእፎይታ ግዜ በአመት IFIs/ 1,250 20 5 5.00 % Government on Lending Commercial 1,000 10 3 6.00 % Banks Bonds 3,000 7 0 5.00 % 263

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA Supplier’s 240 4 1 5.00 % Credits Total 5,490 (averages of categories used) Current estimate

(IMF Country Report No. 14/303, THE FEDERAL DEMOCRATIC REP U BLIC OF ETHIOPIA 2014 ARTICLE IV CONS U LTATION ) ያወጣውን ሪፖርት ከድረ-ገ ፁ መመልከት አስፈላጊ ነው፡፡

{3} የኢትዩጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን፡-

በቻይና የሬል ዌ ይ ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽንና ቻይና ሲቨል ኢንጅነሪንግ ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን 3.4 (በ ሦ ስት ቢሊዩን አራት መቶ ሚሊዩን) ዶላር ብድር እየተገነባ ያለው 758 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው፣ የሰውና ዕቃ ማጎጎ ዣ የኤሌትሪክ ባቡር አዲስአበባ ከተማን ከጅቡቲ ጋር ያገናኛል፡፡ በአንድ ግዜ 2760 ሰዎችን ጭኖ በሰዓት 120 ኪሎ ሜትር እንዲሁም 3500 ቶን ሸቀጥ በመጫን በሰዓት 80 ኪሎ ሜትር የመጎዝ አቅም እንዳለው መስከረም 26 ቀን 2009ዓ/ም አዲስ ዘመን ጋዜጣ ዘግቦል፡፡ በሃምሌ 2008 ዓ/ም 35.47 ሚሊዩን ዶላር ወለድ ሲከፍልና በጥር ወር 2009 ዓ/ም 45 ሚሊዩን ዶላር የብድሩን ወለድ መክፈል ይጠበቅታል፡፡ ከክሬዲት ስዊስ የተገኘው 1ቢሊዩን 165 ሚሊዩን ዶላር ብድር ከአዋሽ ወልዲያ- ሃራ ገበያ የባቡር ፕሮጀክት ነው፡፡ በሃምሌ 208 ዓ/ም 18.73 ሚሊዩን ዶላር ወለድ ሲከፍልና በጥር ወር 2009 ዓ/ም 22.41 ሚሊዩን ዶላር የብድሩን ወለድ መክፈል ይጠበቅታል፡፡ በቻይና የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ፕሮጀክት በ439 ሚሊዩን ዶላር ብድር በአዲስአበባ ከተማ ውስጥ የተሠራ ፕሮጀክት ነው፡፡ በሃምሌ 2008 ዓ/ም 28.93 ሚሊዩን ዶላር ወለድ ሲከፍልና በጥር ወር 2009 ዓ/ም 29.24ሚሊዩን ዶላር የብድሩን ወለድ መክፈል ይጠበቅታል፡፡ በአጠቃላይ የኢትዩጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ያለበት ብድር 5 ቢሊዩን 4ሚሊዩን ዶላር እንደሆነ ሂሳቡን ማስላት ይቻላል፡፡

{4} የኢትዩጵያ ቴሌኮሙኒ ኬ ሽን ኮርፖሬሽን በ2006 እኤአ የኢትዩጵያ ቴሌኮሙን ኬ ሽን ኮርፖሬሽን ከቻይና መንግስት ንብረት ከሆኑ ሦ ስት ካንፓኒዎች ጋር ማለትም ዜድቲኢ ኮርፖሬሽን፣ ሃዊ ቴክኖሎጂና የቻይና ዓለም ዓቀፍ ቴሌኮሙን ኬ ሽን ግንባታ ኮርፖሬሽን ጋር 1.5 ቢሊዩን ዩኤስ ዶላር (12,585,000,000 ቢሊዩን ብር) ብድር ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ Year Project cost U S Project cost number of Project objectives U SD D $= Birr Birr mobile telephone users 2006 ZTE $ 1.5 billion 8.39 12 ,585 ,000 ,000 1.5 million Its work helped boost the capacity of the mobile-phone network 7 million 2008 ZTE 400,000,000 9.67 3,868 ,000 ,000 3.5 million for the supply of 15 million wireless mobile networks in Ethiopia

10/13/12 Huawei $ 1.3 –billion 18.6518 24,247,340,000 20 million to improve and telecommunications ZTE network 2013 Huawei $ 1.6 billion 19.6511 31 ,441 ,760 ,000 20 million boosting the capacity and of Ethiopia's mobile- ZTE phone network to 50 million subscribers in 2015 from 20 million now Total 4.8 billion 72,142,100,000

264

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA በአጠቃላይ ከላይ ከሠንጠረ ዡ እንደሚስተዋለው፣ከ2006 እኤአ እስከ 2013እኤአ የቻይና መንግስት ከቻይና የቴሌኮም ካንፓኒ፤ዜድቲኢ ZTE Corporation ና ሀዊ Huawei Technologies Co. Ltd. የቻይና ኮምኒስት ፓርቲ ንብረት የሆኑት ድርጅቶች ጋር የኢትዬጵያ ቴሌኮምኒ ኬ ሽን ኮርፖሬሽን (አሁን ኢትዬቴሌኮም) የ4.8 ቢሊዬን ዩኤስ ዶለር (72,142,100,000 ቢሊዬን ብር) ብድር በመፈራረም የእዳው ክፍያም ከኢትዩጵያ የሠሊጥ ምርት ወደ ቻይና በመላክ እንደሚወራረድ ይታወቃል፡፡ የቻይና ካንፓኒዎች በኢትዬጵያ የቴሌኮሚኒ ኬ ሽን ዘርፍ ትልልቅ ፕሮጀክቶችን በማሸነፍ ኃያልነታቸውን አስመስክረዋል፡፡ የቻይና የቴሌኮም ካንፓኒ፤ዜድቲኢ የቻይና መንግስት ንብረት የሆነው ድርጅት ለኢትዬጵያ ቴሌኮም 1.5 ቢሊዬን ዩኤስ ዶለር የብድር አቅርቦት በማመቻቸትና በማበደር የቴሌኮሚኒ ኬ ሽን አገልግሎት ዘርፍን መቆጣጠር ችለዋል፡፡ የብድሩ ስምምነት መሠረት ዜድቲኢ ያለ አንዳች ጫረታ ሥራውን እንዲሰራ ተሰጥቶታል፡፡ የቻይና መንግስት የቴሌኮሚኒ ኬ ሽን ዘርፍ በመቆጣጠር የሃገሪቱን ደህንነትና መረጃ አጠቃላይ ብሄረዊ ሚስጢር ሁሉ በእነሱ ቁጥጥር ስር መሆኑን አደጋ እንዳለው አንድ ቀን ገሃድ ይወጣል፡፡ የቻይና መንግስት ዛሬም በሃገሪቱ ውስጥ የተነሳውን ህዝባዊ እንቢተኝነትና ተጋድሎ ለማጨናገፍ የኢንተርኔት አገልግሎቶችን ማለትም ፋስቡክ፣ ቲውተር፣ዋት ኢዛ አፕ፣ኢሞ፣ቨይበር፣ ቲውብ፣ ኢትዩጵያዊያን ድረ- ገፆችን (ኢትዩሚዲያ፣ ኢትዩፕን ሪ ቪ ው፣ ዘ ሃበሻ፣ ወዘተ) ከውጭ የሚተላለፉ የሬዲና የቴሌ ቪ ዝን ስርጭቶችንና የሃገር ውስጥ ሚዲያዎችን በማፈን ታላቅ ሥራ አከናውነዋል፡፡ በዚህ አመፅም አንዱም የቻይና ፋብሪካዎች አለመነካታቸው አስፈላጊው መረጃ በእጃቸው እንደሆነ ይመሰክራል፡፡ የቻይና መንግስት የህወሓት የጦር አበጋዞች መንግስት መከታና ጋሻ ነው፣ የቻይና ኢንቨስተሮች ከኢትዩ ጶ ያ እስካልወጡ ድረስ ህወሓት መንግስት አይወድቅም፡፡ ቻይና መንግስታዊ ኢንቨስትመንት በሃገሪቱ ሰፍኖል የግል ዘርፉ የተሰማራበትን ሥራ በሙሉ ነጥቀው ይዘዋል፡፡

የኢትዬጵያ የቴሌኮሚኒ ኬ ሽን አገልግሎት ዘርፍ፣ በ2006 እኤአ ኢትዩጵያ በዘርፉ ካረገችው የመዋዕለ ንዋይ ፍሰት 34,520,000 ሚሊዬን ዶለር የቻይና 12,113,000 ሚሊዬን ዶለር ከመቶ 35 እጅ በመቶ ቻይና ድርሻ ነበራት፡፡ በ2007 እኤአ ኢትዬጵያ በዘርፉ 1,048,600,000 ቢሊዬን ዶለር ድርሻ ሲኖራት ቻይና 1,027,600,000 ቢሊዬን ዶለር ከመቶ 97.99 እጅ ዘርፉን በመቆጣጠር የአንበሳውን ድርሻ ለመያዝ በቅታለች፡፡ ከ2006 እኤአ እስከ 2013እኤአ ህወሃት/ኢህአዲግ መንግስትና የቻይና መንግስት ከቻይና የቴሌኮም ካንፓኒ፤ዜድቲኢ ZT E Corporation ና ሀዊ Huawei Technologies Co. Ltd. ድርጅቶች ጋር የኢትዬቴሌኮም የ4.8 ቢሊዬን ዩኤስ ዶለር ወይም (72,142,100,000 ቢሊዬን ብር) ብድር በመፈራረም በእዳው ጫና ወደፊት የኢትዩጵያ ቴሌኮምኒ ኬ ሽን ዘርፍ ወደ ግል ዘርፍ በሚዘዋወርበት አስገዳጂ ሁኔታ ለቻይና መንግስት ለቻይና ቴሌኮም ካንፓኒዎች እንደሚሸጥ ምንም ጥርጥር የለውም፡፡ በማዕድንና ሚንራል በኩልም ከጠቅላላው የኢትዬጵያ 10,608,458 ቢሊዬን ዶለር የመዋዕለ ንዋይ ፍሰት የቻይና ድርሻ 6,957,130 ቢሊዬን ዶለር ሲሆን ይህውም ከመቶ 65.58 እጅ እንደሆነ ያሳያል፡፡ በትራንስፖርት ዘርፍም ከጠቅላላው የኢትዬጵያ 356,220,000 ሚሊዬን ዶለር የመዋዕለ ንዋይ ፍሰት የቻይና ድርሻ 352,570,000 ሚሊዬን ዶለር ሲሆን ይህውም ከመቶ 99.02 እጅ እንደሆነ ያሳያል፡፡ በአጠቃላይ የኢኮኖሚ ዘርፎች ማለትም በግብርና፤በኢንድስትሪና በአገልግሎት ዘርፎች ከጠቅላላው የኢትዬጵያ 13,535,999,000 ቢሊዬን ዶለር የመዋዕለ ንዋይ ፍሰት የቻይና ድርሻ 1,852,532,958 ቢሊዬን ዶለር ሲሆን ይህውም ከመቶ 13.68 እጅ እንደሆነ ያሳያል፡፡ {5} የኢትዩጵያ ንግድ መርከብ ድርጅት

የኢትዩጵያ ንግድ መርከብ ድርጅት በኢትዩጵያ ንጉሰ ነገሥት መንግስት በ49 በመቶ የአክሲዩን ድርሻ እና መሠረቱን በዋሽንግተን ዲሲ ባደረገው ታውረስ ኢንቨስትመንት ኢንክ በ51 በመቶ የአክሲዩን ድርሻ በ1964 እኤአ ተመሠረተ፡፡ የኢትዩጵያ ንግድ መርከብ ድርጅት የመጀመሪያዎቹን ሦ ስት መርከቦች፣ሁለት ዕቃ ማመላለሻ ካርጎ መርከቦች ‹‹የይሁዳ አንበሣ›› እና ‹‹ንግስተ ሣባ›› እንዲሁም ‹‹ላሊበላ››የተሰኘውን 34000 ቶን የነዳጂ መጫኛ ታንከር መርከብ በ1966 እኤአ በሮተርዳም ከተማ በደመቀ ሥነስርዓት ተረከቡ፡፡በ1985 እኤአ ተጨማሪ ሦ ስት መርከቦች አሠራ እነሱም ‹‹አባይ ወንዝ››፣‹‹አንድነት››እና ‹‹ነፃነት›› በመባል ይታወቃሉ፡፡ በ1986 እኤአ ሁለት መርከቦች ‹‹አብዬት›› እና ‹‹አድማስ›› ተገዙ፡፡ በወታደራዊው መንግስት ዘመን መንግሥት ትዕዛዝ ‹‹አብዩት››ና ‹‹አባይ ወንዝ›› የተባሉት መርከቦች በታላቆ ዩናይትድ ኪንግደም ማለትም የሃገረ እንግሊዝ የመርከብ ሥሪት ነበሩ፡፡ እንዲሁም ‹‹አንድነት›› እና ‹‹ነፃነት›› 265

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA የተባሉት መርከቦች የሃገረ-ጣሊያን ስሪት እንደሆኑ ታሪክ ይዘክራል፡፡ በ1990 እኤአ ‹‹ተከዜ›› በመባል የሚታወቀው መርከብ ተጨመረ፡፡ በ2006 እኤአ ‹‹ሸበሌ›› ተብሎ የተሠየመው መርከብ እንዲሁም በ2007 እኤአ ‹‹ጊቤ›› የተሰ ኙ ት መርከቦች የኢትጵያ ስንደቅ ዓላማ በማውለብለብ ውቅያኖስ ሰንጥቀው፣ ከአድማስ ባሻገር ከአጥናፍ አጥናፍ ቀዝፈው፣ መአልት ወለሊት ገዝፈው፣ መርከቦቹ የውጪና የገቢ ንግድ ምርትና ሸቀጣ-ሸቀጥ፣ ከአገር ቤት ወደ ባህር ማዶ አገራት አጎጉዘው ለሃገርና ወገን ሃሌንታነታቸውን አሳይተው ወርቃማ ዘመናቸውን አሣልፈዋል፡፡፡

• የኢትዩጵያ ንግድ መርከብ ድርጅት ‹‹አባይ ወንዝ›› እና ‹‹አብዬት›› የተባሉትን መርከቦቹን ለብረታ ብረትና ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) ሸጦል፡፡ • የኢትዩጵያ ንግድ መርከብ ድርጅት ሁለት ዘርፈ ብዙ መርከቦች ከቻይና መግዛቱ ይታወቃል እነሱም ‹‹ሸበሌ›› እና ‹‹ጊቤ›› በመባል ይታወቃሉ፡፡ • የኢትዩጵያ ንግድ መርከብ ድርጅት ሰባት የእቃ ማመላለሻ መርከቦች 28000 ቶን ዕቃ የሚጭኑ ሁለገብ ማጎጎ ዣ እያንዳንዳቸውን በ32.5 ሚሊዩን ዶላር እንዲሁም ሁለት የነዳጅ/ የዘይት 41000 ቶን ጫኝ ማጎጎ ዣ መርከቦች እያንዳንዳቸውን በ37 ሚሊዩን ዶላር በጠቅላላው 301.5 ሚሊዩን ዶላር ዋጋ ወጥቶባቸዋል፡፡ ዘጠ ኙ ም መርከቦች የተሠሩት በቻይና ማኑፋክቸሪንግ ካንፓኒ የመርከብ ሠሪ ታይዝሁ ኩዋን (Taizhou Kouan) ሲሆን ብድሩን ያመቻቸው የቻይና አስመጭና ላኪ ባንክ 80 በመቶ ለማበደር ከየኢትዩጵያ ንግድ መርከብ ድርጅት ጋር ስምምነት ተፈራረመ፡፡ • ታላቁ የቻይና የማጎጎ ዣ አገልግሎት ‹‹ቻይና ማርቻንት ግሩፕ›› (China Merchant Group (CMG)) ከህወሓት/ኢህአዴግ መንግሥት ጋር መንግሥታዊውን የኢትዩጵያ መርከብ ድርጅት 40 በመቶ አክሲዩን ለመግዛት እየተደራደረ ቢሆንም ሹማምንቶቹ ሃሳብ ከመስጠት ተቆጥበዋል፡፡

ኤክስፕሬስ ትራንዚት ሰር ቪ ስ (Express Transit Service ) ኤክስፕሬስ ትራንዚት ሰር ቪ ስ ካንፓኒ በኢፈርት በ1995እኤአ ሲቆቆም በ30 ሚሊዩን ብር ካፒታል የተመሠረተ ድርጅት ነው፡፡ ካንፓኒው ከሚሰጣቸው የኪራይ አገልግሎቶች ውስጥ አጠቃላይ የመጋዘን ቦታዎች ለካርጎና ለኮንቴይነሮች ማስቀመጫ ስፍራ ማደራጀት፣ እንዲሁም ካንፓኒው የራሱ የጭነት መኪኖች በማዘጋጀት የትራንስፖርት አገልግሎት ከጅቡቲ ወደብ ወደ ኢትዩጵያ በማመላለስ ከፍተኛ የገበያ ድርሻ በዘርፍ እንዳለው ይገልፃል፡፡ ካንፓኒው ዋና ቢሮና አስር ቅርንጫፍ ቢሮዎች በሃገሪቱ ውስጥ አሉት፡፡ ኤክስፕሬስ ትራንዚት ሰር ቪ ስ ፖርት ሱዳን ወደብን ተጠቃሚ ብቸኛ ትራንዚት ካንፓኒ ነው፡፡ ካንፓኒው የዓለም አቀፍ ትራንስፖርት ድር ጁ ት አባል ነው፡፡ ካንፓኒው ትራንዚት ሰር ቪ ስ በግሉ ዘርፍ የአንበሳውን ድርሻ እንዳለውና በመንግስታዊ፣ መንግስታዊ ባልሆኑ ድርጅቶችና የዓለም አቀፍ ድርጅቶች ብዙ ደንበኞች እንዳሉት በድረ-ገፅ ላይ ገልፆል፡፡

{6} የኢትዩጵያ ስካüር ኮርፖሬሽን ሜቴክ ለኢትዩጵያ ስካ üር ኮርፖሬሽን፣ አስር የሸንኮራ አገዳ እርሻዎችና የስካ üር ፋብሪካዎች ፕሮጀክቶች ሥራን በአምስት ቢሊዩን ዩኤስ ዶላር ገንብቶ በመጠናቀቅ ላይ ነው ቢባልም ሃገሪቶ ከ500 ሚሊዩን ዶለር በላይ በማውጣት ከውጭ የስካ üር ምርት በማስገባት ላይ ትገኛለች፡፡ የኢትዬጵያ ስካóY ኮርፖሬሽን ብድር፣ ከቻይና ልማታ ባንክ (China Development Bank Corp.) 500 ሚሊዩን ዩኤስ ዶለር ብድር ተፈራርሞል፡፡ የኢትዬጵያ ስካóY ኮርፖሬሽን በብድሩ ሁለት ትልልቅ የስካóY ድፍድፍ ማጣሪያ ፋብሪካዎች ይገነባል፡፡ አንዱ ፋብሪካ በደቡብ ኢትዬጵያ ኦሞ ዞን ውስጥ የሚገነባ ሲሆን ሁለተኛው ፋብሪካ በሰሜን ምዕራብ አፋር ክልል ውስጥ በሜታል ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ኢትዬጵያ መከላከያ ሠራዊት መንግስታዊ ድር ጁ ትና በቻይና ኮምፕላንት ግሩፖ ኢንክ (China Complant Group Inc) የሚገነባ ሲሆን ምርቱን በ2025 እኤአ አስር እጥፍ ለማድረግ ታቅዶል፡፡ የኩራዝ ስካDር ልማት ፕሮጀክት በ150000 ሄክታር መሬት ላይ የሸንኮራ አገዳ በማልማት በ2013/14እኤአ ይጠናቀቃል ተብሎ ቢጠበቅም አልተሳካም፡፡ የፕሮጀክት ግንባታ ሃገሪቱን 118.3 ሚሊዩን ብር ወይም (6.4 ሚሊዩን ዶላር) ወጭ የሚጠይቅ ሲሆን መዋዕለ ንዋዩ በመንግስታዊው፣ በኢትዩጵያ የውሃ ሥራዎች ዲዛይን ና ቁጥጥር ኢንተርፕራይዝ(Ethiopian Waterworks Design & Supervision Enterprise (EWDSE) በደቡብ ኢትዩጵያ ዲዛይንና ቁጥጥር ኢንተርፕራይዝ(Southern 266

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA Ethiopia Design & Supervision Enterprise (SEDSE)ህብረትና 40 በመቶ የአክሲዩን ሼ ር ንብረትነት የሚገነባ ፕሮጀክት ነው፡፡ በአጠቃላይ መንግስት 225 ሚሊዩን ዶላር ለስድስት ስካDር ፍብሪካዎች ግንባታ ወጭ፣ በኦሞ ሸለቆ ለሚገኘው ኩራዝ ስካDር ልማት ፕሮጀክት ግንባታ ሥራው፣ ለሜታልና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ሰጥቶል፡፡የኢትዬጵያ ስካóY ኮርፖሬሽን አጠቃላይ የግንባታ ስራ ወጭ 100 ቢሊዩን ብር (5.5 ቢሊዩን ዩኤስ ዶለር) እንደሚሆን ሲገመት ማሽነሪዎች ለመግዛት ግማሹ በውጭ ምንዛሪ ገንዘብ ይሻል፡፡ የኢትዬጵያ ስካóY ኮርፖሬሽን በአፋር ክልል ትንዳሆ 30 በመቶ ምርት በማምረት ላይ ሲገኝ በአሁኑ ግዜ በ394 ሚሊዩን ዩኤስ ዶለር ብድር ከህንድ አስመጭና ላኪ ባንክ (Export-Import Bank of India) በተገኘ ብድር የፋብሪካው ግንባታ ሥራ በህንድ (India’s Overseas Infrastructure Alliance) በመከናወን ላይ ይገኛል፡፡ የኢትዬጵያ ስካóY ኮርፖሬሽን በጥናት ላይ የተመሰረተ ሥራ እንደማይሰራ በምሁራኖች ዘንድ ይታወቃል፡፡ በሌላ በኩልም፣የምስራቅና ምዕራብ አፍሪካ የንግድና ልማት ባንክ (ፒቲኤ ባንክ) ለኢትዬጵያ ስካóY ኮርፖሬሽን 25 ሚሊዩን ዩኤስ ዶለር ብድር ለመስጠት ስምምነታ ላይ ተደርሶል፡፡

{7} የኢትዬጵያ ንግድ ባንክ ዲሴንበር 6/2011እኤአ የቻይና አስመጭና ላኪ ባንክ( Chinese Export and Import Bank)ለኢትዬጵያ ዩኤስ 400 ሚሊዩን ዶለር (6.9 ቢሊዬን ብር) ሁለት የብድር ስምምነቶች አድርገዋል፡፡ከጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ጋር የባንኩ ምክትል ፕሬዜዳንት ዘሁ ሆንጃይ( Zhu Hongjie) እንደገለ ጹ ት ባንኩ 1.81ቢሊዬን ዩኤስ ዶለር(31ቢሊዩን ብር) እንዳበደሩ ገል ጸ ዋል፡፡አንዱ ስምምነት ባንኩ 100 ሚሊዩን ዶለር ለአዲስ አበባ የውሃ ሥራዎች አቅርቦት ፕሮጀክቶች ግንባታ ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ከኢትዬጵያ ንግድ ባንክ ጋር 300 ሚሊዩን ዶለር የባንኩን የብድር አቅርቦት ከፍ ለማድረግ እንደሆነ ተዘግቦል፡፡ ዘሁ ሆንጃይ እንደገለ ፁ ት ከሆነ ባንኩ እስካሁን 11.4 ቢሊዬን ዩኤስ ዶለር(272.2 ቢሊዩን ብር)እንዳበደሩ ገል ጸ ዋል፡፡ ‹‹ It is notable that the state-owned already borrows from foreign banks, as seen in its recent MO U to borrow $ 300 million from China E X IM Bank and also a $ 100 loan million agreement with the Turkish E X IM Bank. A similar opportunity to private banks could help strengthen their operations while providing much-needed long-term capital to their clients who stand to benefit from the associated on-lending.›› (Ethiopia Macroeconomic Handbook 2011-12)

Table 1.3 Growth and Transformation Plan -- Projected Budget and Off -Budget Spending (In Birr Millions) 2010/11 2011/12 2012/13 2013/14 2014/15 Total Total Public Sector Spending 188,688 258,812 274,157 266,680 271,813 1,260,150 In Percent of GDP 42 % 49 % 45 % 37 % 32 % 41 % Budgetary spending 92,049 106,125 130,187 161,452 201,146 690,959 In Percent of GDP 21 % 20 % 21 % 22 % 24 % 22 % Non -Budgetary spending 96,639 152,687 143,970 105,228 70,667 569,191 In Percent of GDP 22 % 29 % 23 % 15 % 8 % 19 % Nominal GDP 448,348 526,853 616,047 723,157 848,235 Source: Growth and Transformation Plan (2010/11--2014/15) ; Nominal GDP of GTP used for FY 2010/11 even though inflation has resulted in higher starting base. Source: Ethiopia: Macroeconomic Handbook 2011/12 (Access Capital) • አጠቃላይ የመንግስታዊ ዘርፍ ወጪ፡- Total Public Sector Spending በሁለት ይከፈላል በባጀት የፀደቀና ከባጀት ያልፀደቀ ድምር ውጤት ነው፡፡ በዚህም መሠረት ከ2010/11 ዓ/ም ከ188,688 ቢሊዩን ብር፣ማለትም ከብሄራዊ አማካይ ጠቅላላ አመታዊ ምርት (Real GDP) (42 % )በመቶ ድርሻ ሲኖረው በ2014/15 እኤአ 271,813 ቢሊዩን ብር ማለትም ጂዲፒ (32 % ) አጠቃላይ የመንግስታዊ ዘርፍ ወጪ እያደገ እንደመጣ ከሠንጠረ ዡ መረዳት ይቻላል፡፡ • የመንግስታዊ ዘርፍ ባጀታዊ ወጪ፡- Budgetary spending የመንግስታዊ ዘርፍ በዓመቱ በተያዘው ባጀት ወጪ መሠረት ተፈፃሚ የሆነ ወጪ ማለት ነው፡፡ በዚህም መሠረት ከ2010/11 ዓ/ም ከ92,049 ቢሊዩን ብር፣ማለትም ብሄራዊ አማካይ ጠቅላላ አመታዊ ምርት (21 % ) በመቶ ድርሻ ሲኖረው በ2014/15 እኤአ 201,146 ቢሊዩን ብር፣ ማለትም ጂዲፒ (24 % ) በመቶ ድርሻ የመንግስታዊ ዘርፍ ባጀታዊ ወጪ በመሸፈንና እያደገ እንደመጣ ከሠንጠረ ዡ መረዳት ይቻላል፡፡

267

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA • የመንግስታዊ ዘርፍ ባጀታዊ ያልሆነ ወጪ፤- Non-Budgetary spending የመንግስታዊ ዘርፍ በዓመቱ በተያዘው ኢ-ባጀታዊ ወይም ከተያዘለት ባጀት ውጭ የወጣ ገንዘብ ሲሆን በዚህ መሠረት ከተያዘው ባጀት ወጪ ሆኖ ተፈፃሚ የሆነ ማለት ነው፡፡ በዚህም መሠረት ከ2010/11 ዓ/ም ከ96,639 ቢሊዩን ብር፣ማለትም ብሄራዊ አማካይ ጠቅላላ አመታዊ ምርት (22 % ) በመቶ ድርሻ የነበረው ሲሆን በ2014/15 እኤአ 70,667 ቢሊዩን ብር ማለትም ጂዲፒ (8 % ) በመቶ ድርሻ በመሸፈን፣የመንግስታዊ ዘርፍ ባጀታዊ ያልሆነ ወጪ እየቀነሰ እንደመጣ ከሠንጠረ ዡ መረዳት ይቻላል፡፡

የመንግስታዊ ዘርፍ ባጀታዊ ያልሆነ ወጪ፤- Non-Budgetary spending Table 1.8: GTP Off -Budget Spending on Infrastructure & Industrial Projects — Ranked by Value Sector/Sub -Sector Birr Business Beneficiaries Foreign or Domestic Millions Energy 177,735 Salini for Abay Dam construction ; Mainly foreign, some Cement companies ; Hydro plant domestic e q uipment producers Railways 110,796 China Railway Group $ 1.6 bn ; OIA Mainly foreign, some (India) ; local contractors ; METEC domestic Sugar Industry 73,575 Sugar plant e q uipment producers Mainly foreign, some domestic Chemical, Pharmaceuticals & 34,593 Private and state enterprises Mainly domestic Cement Industries Ethiopian Airlines 31,142 Boeing, Airbus, Bombardier, Exclusively foreign Fokker Ethio Telecom 21,670 Telecom and networking Exclusively foreign e q uipment providers Metal Engineering Industry 20,466 METEC Mainly foreign, some domestic Mgmt & Privatization of Public 19,095 State enterprises Mainly domestic Enterprises Textile & Garment Industry 15,946 Private enterprises Mainly domestic AA Condo Construction 14,960 Domestic contractors and SMEs Mainly domestic Fertilizer Industry 13,205 New state enterprise Mainly domestic Leather Products Industry 6,734 Private enterprises Mainly domestic Ethiopian Maritime Transit 6,666 Domestic transit service providers Mainly domestic Service Micro & Small Scale 6,600 Domestic SMEs Mainly domestic Enterprises Ethiopian Airports Enterprise 6,198 Domestic contractors -- runway, Mainly domestic civil works producers Agro -processing Industry 3,347 Domestic contractors and Mainly domestic agricultural producers Ethiopian Dry Port Service 3,276 Domestic contractors Mainly domestic Ethiopian Shipping Lines 3,187 Ship -builders (China, Korea) Mainly foreign Total Off -budget spending 569,191 Source: Growth and Transformation Plan (2010/11--2014/15) ; Sectors Ranked by Total Spending level፡Source: Ethiopia: Macroeconomic Handbook 2011/12 (Access Capital) የመንግስታዊ ዘርፍ ባጀታዊ ያልሆነ ወጪ፤-የመንግስታዊ ዘርፍ በዓመቱ ኢ-ባጀታዊ ወይም ከተያዘለት ባጀት ውጭ የወጣ ገንዘብ በተለይም በመሠረተ- ልማት ና በኢንዱስትሪያል ፕሮጀክቶች እንዴደረጃቸውና የገንዘብ ወጪያቸው በሚቀጥለው ሠንጠረዥ ማየት ይቻላል፡፡ በመንግስታዊ ዘርፍ ባጀታዊ ያልሆነ ወጪ በዋናነት ከሚጠቀሱት መንግስታዊ የልማት ድርጅቶች ውስጥ ፤-የኢትዩጵያ መብራት ኃይል ድርጅት፣የኢትዩጵያ ምድር ባቡር ድርጅት፣የኢትዩጵያ ስካ üር ኮርፖሬሽን፣የኢትዩጵያ አየር መንገድ ድርጅት፣የኢትዩጵያ ቴሌኮሙኒ ኬ ሽን ድርጅት፣የኢትዩጵያ ንግድ መርከብ ድርጅት፣የብረታ ብረትና ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን ይገ ኙ በታል፡፡ ሌሎቹንም ከሠንጠረ ዡ ይመልከቱ፡፡

የመንግሥት ልማት ድርጅቶች ዕዳ ማሻቀብ የአገሪቱን እዳ የመክፈል አቅም እንደሚጎዳ ፊች(የመበደር አቅም ምዘና ኤጀንሲ)የተባለው ኩባንያ ሃምሌ 6 ቀን 2008 ዓ/ም ባወጣው መግለጫ የኢትዩጵያ 268

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA መንግስት የ2009 ዓ/ም በጀትን በመገምገም በጥንቃቄ የተዘጋጀ መሆኑን ገልፆ፣ የመንግሥት ልማት ድርጅቶች ማለትም (የኢትዩጵያ አየር መንገድ፣ኢትዩ-ቴሌኮም፣መብራት ኃይል፣ስካFር ኮርፖሬሽን፣ወዘተ) ዕዳ ግን በማሻቀብ ላይ መሆኑንና ለሚቀጥሉት ሁለት አመታትም መጨመሩን ይቀጥላል የሚል ግምት እንዳለው አስታውቆ ነበር፡፡ በአገሪቱ ስርዓት መሠረት በርካታ ፕሮጀክቶች ከበጀት ውጪ ሆነው ተግባራዊ የሚያደርጉት በመንግሥት የልማት ድርጅቶች መሆኑን የሚገልፀው የድርጅቱ መግለጫ፣ግዙፍ የሚባሉ የአገሪቱ ፕሮጀክቶች ከኃይል ማመንጫ እስከ ትራንስፖርትና ንግድ ስራዎች ድረስ በእነዚህ የመንግሥት ልማት ድርጅቶች እንደሚከናወኑ አትቶ ነበር፡፡ በአገሪቱ አመራሮች የተለጠጡ ዕቅዶች በተለይም በኃይል ማመንጫና በመሠረተ ልማት ግንባታዎች ከፍተኛ ተሳትፎ የሚያደርጉት የልማት ድርጅቶች መሆናቸውን ገልፆ ነበር፡፡ በዚህ የተነሳ የእነዚህ ድርጅቶች ዕዳ እ.ኤ.አ በ2015 መጨረሻ ማለትም በታሕሳስ 2008 ዓ/ም ከአገሪቱ አጠቃላይ ምርት 29 በመቶ እንደደረሰ ጠቁማ õል፡፡ የአገሪቱ አጠቃላይ ምርት (ጂዲፒ) 1.2 ትሪሊዩን ብር መድረሱን መረጃዎች ያመላክታሉ፡፡ በመሆኑም የአገሪቱን እዳ የመክፈል አቅም ለመገምገም፣ የእነዚህ ድርጅቶችን የዕዳ መጠን መከታተልና እንደ ቀጣይ የአገሪቱ ዕዳ አድርጎ እንደማያይ ድርጅቱ ገልፆል፡፡ የመንግስትና መንግስታዊ ልማት ኢንተርፕራይዝ ዘርፍ የኢንቨስትመንት ወጪ፣አጠቃላይ የመንግስታዊ ዘርፍ የኢንቨስትመንት ወጪ ከ100 ቢሊዩን ብር በላይ ሆኖል፣ባለፈው ሦ ስት አመታት ውስጥ በዕጥፍ አድጎል፣ ባለፉት ስድስት አመታት ውስጥ አራት እጥፍ ጨምሮል፡፡ የመንግስታዊ ዘርፍ የኢንቨስትመንት ወጪ ከጠቅላላው የሃገር ውስጥ ምርት ያለውን ድርሻ አንድ አምስተኛ ሆኖል፡፡ እንዲሁም የመንግስታዊ የልማት ኢንተርፕራይዞች የኢንቨስትመንት ወጪ በመጨመር ላይ ይገኛል፣ለዚህም ማስረጃ ከባንኮች የሚያገ ኙ ት ብድር በአምስት እጥፍ ጨምሮል፡፡ ማለትም ከአምስት አመታት በፊት ከባንክ ያገ ኙ ት ብድር ስምንት ቢሊዩን ብር የነበረው በ2010/11 እኤአ 42 ቢሊዩን ብር ከባንክ ብድር አግኝተዋል፡፡ በዚህም የተነሳ የመንግስትና መንግስታዊ ልማት ኢንተርፕራይዝ ዘርፍ ሁለት ሦ ስተኛውን የባንክ ብድር እንደሚወስዱ ይታወቃል፡፡ የግሉ ዘርፍ የኢንቨስትመንት ወጪ ከባንክ የማግኘት እድሉ እየቀጨጨ የሄደው በዚህ ሁኔታ ነው፡፡ በሁለተኛው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ዘመን የመንግስትና መንግስታዊ ልማት ኢንተርፕራይዝ ዘርፍ የኢንቨስትመንት ወጪ ከአጠቃላይ ከሃገሪቱ ኢንቨስትመንት ከ60 እስከ 70 በመቶ እጅ እንደሚደርስ ይገመታል፡፡

ዓለም አቀፍ የገንዘብ ተቆም (ኤይኤምኤፍ)ና የኢትዩጵያ መንግስት በጥቅምት 2014 እኤአ የአንቀፅ አራት የምክክር አቅጣጫ (ARTICLE IV CONS U LTATION )ባወጣው ሪፖርት መሠረት:- ኤይኤምኤፍ ደግሞ የሃገሪቱ ብድርና የዕዳ መዝገብ በአንድ ላይ መሆን እንዳለበት ማለትም ሃገሪቱ ከውጭ ንግድ ገቢዋ፣ከገቢ ንግድ ወጭዋ፣አጠቃላይ የንግድ ሚዛኖና የውጭ ዕዳዋ በአንድነት መሰላት አለበት ይላሉ፡፡ የእነዚህ መንግስታዊ ድርጅቶች ዕዳ በመንግስት የበጀት ድልድል ውስጥም የብድሩ መጠን፣የአከፋፈል ሁኔታና ውዝፍ እዳ ሁኔታ ሁሉ በአንድ ላይ መታየት እንዳለበት ያስረዳሉ፡፡ ኢትዩጵያ ያለባትን ጠቅላላ የዕዳ መጠን መንግስት በመደበቁ ምክንያትና ሀገሪቱ ዕዳውን ለመክፈል እማትችልበት ሁኔታ ላይ መድረሶንና የዕዳው ቁልል ወደ አደገኛ ደረጃ እየደረሰ መሆኑን ገልፀዋል፡፡ በመቀጠልም ጥናቱ ስለ መንግሥታዊ ዘርፍ እዳ ያትታል፤መነበብ ያለበት ዶሴ ነው፡፡ የሃገሪቱን አጠቃላይ ኢኮኖሚ ግብርና፣ኢንደስትሪና አገልግሎት ዘርፎች በመረጃና ጥናት ላይ ተመስርቶ በማቅረብ መጭውን ትውልድ ስለ ሀገራችን ተጨባጭ ሁኔታ በማሳወቅ ወጣት የፖለቲካ ሳይንስ ተመራማሪዎችን ማፍራት የወቅቱ አንገብጋቢ ጉዳይ ነው፡፡ የሃገሪቱን ፖለቲካ በትረ ሥልጣን ለመጨበጥ ኢኮኖሚውን ማወቅ ግድ ይላል፡፡ የኢትዩጵያን ኢኮኖሚ ሁኔታ በአማርኛና በሌሎች sንsዎች ለህዝብ በማቅረብ ምሁራን በማወያየት ህዝብን ማሳወቅ ትልቅ ሃላፊነት ይጠበቅብናል፡፡ የውጭ ዕዳ ክፍያ ማጠቃለያ በ2007 እኢአ የኢትዬጵያ የፌዴራል መንግስት በጀት 178.6 ቢሊዩን ብር ሆኖ በፓርላማ እንደፀደቀ ሲገለፅ ከዚህም ውስጥ የአመቱ የውጭ ዕዳ ክፍያ 8.2 ቢሊዩን ብር እንደሆነ ተገልፆል፡፡ኢትዩጵያ ዕዳውን ለመክፈል በዓመት 8.2 ቢሊዩን ብር እየከፈለችና ሌላ ገንዘብ ሳትበደር እዳዋን ለመጨረስ ከ45 ዓመታት እስከ 68 አመታት ይፈጅባታል፡፡ በ2008 እኢአ የኢትዬጵያ የፌዴራል መንግስት ባጀት 223.3 ቢሊዩን ብር ከዚህም ውስጥ በሶስተኛ ደረጃ ላይ ከሃገሪቱ ባጀት ትልቁን ድርሻ የያዘው፣ የአመቱ የውጭ ዕዳ ክፍያ 11.903 ቢሊዩን ብር እንደሆነና ተገልፆል፡፡ የውጪ እዳ ክፍያው ከ2007ዓ/ም በጀት በ3,703 ,000 ,000 ቢሊዩን ብር ከፍ እንዳለ የአሃዙ ስሌት ያሳያል፡፡ 269

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA በ2009 እኢአ 274.3 ቢሊዩን ብር በጀት ቀርቦ ከዚህ ውስጥ 13.9 ሚሊዩን ብር የተያዘው ለውጭ ዕዳ ክፍያ መሆኑ ይታወቃል፡፡ የኢትዬጵያ የፌዴራል መንግስት በጀትና የአመቱ የውጭ ዕዳ ክፍያ

ዓመት (ኢትዩጵየ መንግስት በጀ ት የአመቱ የውጭ ዕዳ ክፍያ ዕዳ የበጀት በመቶኛ አቆጣጠር) 2007 178.6 ቢሊዩን ብር 8.2 ቢሊዩን ብር 4.6 2008 223.3 ቢሊዩን ብር 11.903 ቢሊዩን ብር 5.3 2009 274.3 ቢሊዩን ብር 13.9 ሚሊዩን ብር 5.1 የኢትዬጵያ የውጪ ብድር ክምችት ከብሄራዊ አማካይ ጠቅላላ አመታዊ ምርት ድርሻ በ2011 እኤአ 19.9 በመቶ የነበረ ሲሆን በ2014 እኤአ 27 በመቶ ነበር፡፡ የመንግሥታዊ ልማት ዘርፎች ብድር ከብሄራዊ አማካይ ጠቅላላ አመታዊ ምርት ድርሻ በ2011እኤአ 20.9 በመቶ የነበረ ሲሆን በ2014 እኤአ 42.0 በመቶ ሆኖል፡፡ በ2016/17 እኤአ የህወሓት መንግስትና ብሄራዊ ባንክ ባለሞሎች የሃገሪቱን ልትወጣ በማትችለው የውጪ ብድር ክምችት ከተው ኢኮኖሚውን አዘቅት እንደሚከቱት አጥኝዎች ተንብየዋል፡፡ ለዚህም ግልፅ ማሽረጃ የ2009 ዓ/ም የመጀመሪያና ሁለተኛ በጀት ዓመት እቅድና አፈጻ ጸ ም፣ በተለይ የውጪ ንግድ ገቢ ማሽቆልቆል፣ የውጪ ብድር መክፈል አቅም መሽመመድና የውጪ ምንዛሪ እጥረት በቀጣይነት ይከሰታል፡፡ ቀጥሎ ያሉትን መረጃዎች ያንብቡት፡፡ External Debt and Public Debt ( % Of GDP ) Year 2011 2012 2013 2014 2015 External Debt( % of GDP) 19.9 22.1 22.6 27.0 Public Debt ( % Of GDP ) 20.9 21.6 22.3 42.0 External Debt ( % of GDP) 2011(19.9),2012(22.1),2013(22.6)2014(27.0),2015(-) P U BLIC DEBT( % OF GDP)2011(20.9)2012(21.6)2013(22.3) Ethiopia's large-scale public investment in infrastructure has been financed by significant borrowing, which has resulted in higher public debt. Ethiopia reached the completion point under the Heavily Indebted Poor Countries (HIPC) Initiative in 2004 and benefited from debt relief under the Multilateral Debt Relief Initiative (MDRI) in 2006.1) Public and publicly guaranteed (PPG) external debt 2) fell in the years that followed, reaching a low of 22.1 percent of GDP in 2012. 3) It rose to 27.0 percent of GDP by 2014 (and total public debt was 42 percent of GDP) • ለማጠቃለል የኢትዬጵያ አጠቃላይ የአገር ውስጥ ምርት (GDP) አነስተኛ መሆን ምክንያት የሃገሪቱ የኢኮኖሚ እድገት፣ በተቆለለ የውጭ ብድር ክምችትና የእዳ ክፍያ ምክንያት በረጅም ግዜያት ውስጥ እንደሚናጋና እንደሚጎዳ ያስገነዝባል፡፡ • የኢትዬጵያ የውጭ ብድር በ1975 እኤአ የኢትዬጵያ የውጭ ብድር 343.7 ሚሊዩን ዩኤስ ዶለር የነበረ ሲሆን ይህውም አመታዊ አጠቃላይ የአገር ውስጥ ምርት (GDP) 14 % እጅ ይይዝ ነበር፡፡ በ1991 እኤአ የኢትዬጵያ የውጭ ብድር 9.1 ቢሊዬን ዩኤስ ዶለር የነበረ ሲሆን ይህውም አመታዊ አጠቃላይ የአገር ውስጥ ምርት (GDP) 214 % እጅ ይይዝ ነበር፡፡ በ ጁ ን 30 1999 ይሄ አሃዝ 10.2 ቢሊዬን ዩኤስ ዶለር ከፍ ብሎል፡፡በ2011እኤአ የኢትዬጵያ የውጭ ብድር 7.102 ቢሊዩን ዩኤስ ዶለር የነበረ ሲሆን ይህውም አመታዊ አጠቃላይ የአገር ውስጥ ምርት (GDP) 23.5 % እጅ ይይዝ ነበር፡፡ 2012እኤአ የኢትዬጵያ የውጭ ብድር 12 ቢሊዩን ዩኤስ ዶለር የነበረ ሲሆን ይህውም አመታዊ አጠቃላይ የአገር ውስጥ ምርት (GDP) -- % እጅ ይይዝ ነበር፡፡ 2013እኤአ የኢትዬጵያ የውጭ ብድር 16.11 ቢሊዩን ዩኤስ ዶለር የነበረ ሲሆን ይህውም አመታዊ አጠቃላይ የአገር ውስጥ ምርት($46) ቢሊዬን ዩኤስ ዶለር (GDP) 35 % እጅ ይይዝ ነበር፡፡

270

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

{31}

የፕራይቬታይዜሽን ምክር ቤት !!!

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ 21 አባላት ያሉት የፕራይቬታይ ዤ ሽን ምክር ቤት የኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ መብት ኃይል፣ኢትዮቴሌኮም፣ በማቆቆም የመንግስት ድርጅቶችን በከፊል ወደ ግል የሚዘዋወሩበትን ሂደት ግልፅና ተጠያቂነት እንዲኖረው ለማድረግ ኃላፊነት ተሠጥቶቸው ሥራ ጀምረዋል፡፡ የፕራይቬታይ ዤ ሽን ፕሮግራሙ በፓርቲዎች የንግድ ድርጅቶች የባንክ፣ ኢንሹራንስና ማይክሮ ፋይናንስ ድርጅቶች፣ ኢፈርት፣ ሜቴክ፣ ጥረጥ፣ ዲንሾ፣ ወንዶ ድርጅቶችን በማጠናከር ሥራዎች ላይ ተጠምደው ለስድስት ወራት ሥራ ክንውናቸው በኢኮኖሚው ዘርፍ አሣማዎቹን ሊፒስቲክ በመቀባት ቆንጆ ለማድረግ የማህይም ስራ ላይ ተጠምደዋል፡፡ ይሄም ሳያውቁ ሳይሆን የህወሓት/ኢህአዴግ በትረ ሥልጣኑን ለኦህዴድ/ኢህአግ ሲያስተላልፍ ልማታዊ መንግስትና አብታዊ ዲሞክራሲ እንዲቀጥል፣ ህወሓት ሹማምንት ለህግ እንዳይቀርቡ ስምምነት፣ ህወሓት ትግራይ ውስጥ ያለው መከላከያ ሠራዊት የአየር ጋይል ፣ የታንከኛ ብርጌድ፣ የጦር ግምጃ ቤቶች፣ የስለላ ተቆማት ወዘተ እዛው እንዲቆዩ የኢኮኖሚ ምዝበራ ሁሉ እንዳይነሳ፣ የወልቃይት፣ የራያ፣ የአፋር ወዘተ ወደ ትግራይ የተጠቃለለ ህዝብ የማንነት ጥያቄ እንዳይነሳ፣ በተደረገ የፖለቲካ ስምምነት መሠረት ለኦህዴድ/ብኤን ፖለቲካ ሥልጣን አስረክቦ፣ ህወሓት መቐሌ መሽጎ ሃገሪቱን ይበጠብጣል ሽብር ስፖንሰር በማድረግ መሣሪያና ገንዘብ ያሰራጫል፡፡ ጥቅምት 7 ቀን 2011ዓ/ም በትግራይ ክልል ልዩ ሃይል አባላት በአፋር ክልል ሰመራ ከተማ ሰላማዊ ሠልፍ ላይ 8 ሰዎች በጥይት ቆስለዋል፡፡ በተመሳሳይ በአማራ ክልል ራያ፣ አላማጣና፣ ቆቦ ህዝብ ሠላማዊ ሠልፍ ላይ 5 ሰዎች ተገድለዋል ብዙ ሰዎች ቆስለዋል እንዲሁም ከአንድ ሽህ በላይ ሰዎች ታስረው፡፡ የወልቃይት ህዝብም ከቀየው እየተሰደደ ወደ ጎንደር ከተማ በመሄድ ይገኛል፡፡ የቻይና መንግስት በሽን ጃንግ ሙስሊሞችን በኮንስንትሬሽን ካንፖች እስር ቤቶች እየገነባች እንደሆነ በሳተላይት በማጋለጥ ቻይና መንግሥት ሙስሊም ዜጎ ቾ ን በማሰር እያስተማርናቸውና እያሰለጠንናቸው በማለት ለዓለም ህብረተሰብን ሲያጭበረብሩ እንዳለ የቢቢሲ ጋዜጠኛ ከሰሞኑ አጋልጠዋል፡፡ የኢትዮጵያ መንግሥት ከአንድ ሽህ በላይ የአዲስ አበባ ወጣቶችን በግፋ አስሮ ፍርድ ቤት ሳያቀርብ ጦላይ ወስዶ ማሰሩ ከቻይና መንግሥት የተማረው የስልጠና ፕሮግራም መሆኑ በዚህ አረጋግጠናል፡፡ የትግራይ ክልላዊ መንግሥት በወሎ ሀዝብ አላማጣ ቆቦና ራያ፣ በጎንደር ህዝብ ወልቃይት፣ በአፋር ህዝብ የሚፈፅመው የግፍ አገዛዝ እንደቀጠለ መሆኑ ለማወቅ ተችሎል፡፡ የህግ 271

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ሉዓላዊነት በሃገሪቱ ውስጥ እንደ ዜጋ ተዘዋውሮ የመስራት መብትና ሃብት አፍርቶ መኖር ዋስትና፣ ስራ አጥነት ሌላ ያገኘው ጥቅም የለም፡፡ አዲስ የኢኮኖሚ ፍኖተ ካርታ፣ የማክሮና ማይክሮ ኢኮኖሚ እቅድና የንዋይ መሠረተ ልማት ሲገነባ ብቻ በፖለቲካ በትረ ስልጣን ላይ መቆየት ይቻላል፣ ኢኮኖሚውን የሚመሩ በተግባር ሊቀይሩ የሚችሉ ፖለቲከኛ ያልሆኑ ቴክኖከረራቶች ያስፈልጋሉ፡፡ የግል ባንኮች የውጭ ምንዛሪ ግኝታቸው 30 በመቶ ለብሄራዊ ባንክ የሚሸጡበት ተመን በመግ ዣ ና በመሸጫ መካከል ባለ (አማካይ) ዋጋ እንዲሆን የማክሮ ኢኮኖሚ ኮሚቴ ወስኖል፡፡ የግል ባንኮቹ የህወሃት የፖለቲካ ድርጅቶች የንግድ ድርጅቶች ናቸው፣ በዘር የተደራ ጁ ወጋገን፣ አንበሳ፣ እናት (ህወሃት)፣ የብአዴን፣ የኦህዴድና የደኢህዴድ ወዘተ ባንኮች፣ ኢንሹራንሶችና ማይክሮ ፋይናንስ ድርጅቶች መሆናቸውን መግለፅ ግድ ይላል፡፡ የኢህአዴግ ባንኮች በወንጀል ተ ጸ ንሰው በሃጢ ኣ ት ይወለዳሉ! (“Banking was conceived in iniquity and born in sin.” Josiah Stamp) የባንክ ፋይናንሻ ዘርፍ ውድቀት በመንግሥት ፖሊሲ ብልሹነት፣ በመልካም አስተዳደር እጦት በሙስናና ሌብነት የብድር አሰጣጥ፣አሰባሰብና የተበላሸ ብድር ቁጥጥር መላላት፣ አድሎዊ አሰራር፣ ግልፅና ተጠያቂነት ያለው የባንክ ህግና ደንብና መመሪያ እጦት፣ ስግብግብነትና ግለኝነት ይነግሳል፡፡ “ The banking collapse was caused, more than anything, by bad government policy and the total failure of bad regulation, rather than by greed. “ Niigel Farage ዲያስፖራው የውጭ ምንዛሪ በምን ዘርፍ ላይ እንደሚውል መረጃ ከሌላቸው ገንዘባቸው ለወያኔ ገቢ ይሆናል፡፡ {1} በፋይናንሻል ኢንቲግሪቲ ድርጅት፣ ጥናት መሠረት ኢትዮጵያ ከዓለም 180 ሃገራት 107ኛ ደረጃ፣ እንዲሁም ከአፍሪካ ሃገራት 20ኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች፡፡ በሙስና ከመቶ 35 በመቶ ውጤት በማግኘት ወድቃለች፡፡ በሙስና፣ ኮንትሮባንድ ንግድና ኪራይ ሰብሳቢነት ህገውጥ ሥራ የተጀመረው የሙስና እንቅስቃሴና የታሰሩት ግለሰቦችና የተወረሰው ንብረት ምን ደረጃ ላይ እንደደረሰ ለህዝብ በየወሩ ሪፖርት ጠቅላይ ሚንስትሩ ማድረግና ለህዝብ የማሳወቅ ሃላፊነት አለበት፡፡ የፀረ ሙስና ባህላችሁ ያዝ ለቀቅ፣ ለፖለቲካ ፍጆታ ብቻ ነው፡፡ እንደ ሳውዲ አረቢያ ንጉስ የፀረ ሙስና ዘመቻ 100 ቢሊዮን ዶላር የህዝብ ኃብትና ንብረት አድርገዋል፡፡ ሙስናን ማምከን ቆራጥነት ከሌላችሁ በውርደት ትወርዳላችሁ! ለ ጸ ረ ሙስና ኮሚሽን ኃብትና ንብረታችሁን አስመዝግቡ!!! የደሃ ህዝብ የደም ገንዘብ ያንቃልና!!! የወያኔ ጭንብል ካጠለቀ ጠቅላይ ሚኒስትርነት ይሠውራችሁ!!! ህይወት አጭር ናት ህዝብን ከርሃብ፣ ከስደት፣ ከበሽታ፣ ታደጉት!!! {2} የጠቅላይ ኦዲተር ፅህፈት ቤት በተደጋጋሚ ለፓርላማ ያቀረቡት የኦዲት ሪፖርት ድጋፍ ተሰጥቶት በፍርድ ቤት ፍትህ እንዲሰጥና የህግ ተፈፃሚነት ተግባራዊ ማድረግ፡፡ የ ጸ ረ- ሙስናውን ትግል በነጻነት እንዲመሩና በሃገሪቱ ውስጥ የተስፋፋውን ሙስና፣ ኮንትሮባንድና ኪራይ ሰብሳቢነት ህገወጥ ግለሰቦችን ለፍርድ እንዲያቀርቡ ኃላፊነት መስጠት፣ ከህግ በላይ ማንም ሰው መሆን እንደማይችል በተግባር መገለፅ አለበት፡፡ {3} ሙስና፣ ኮንትሮባንድ ንግድና ኪራይ ሰብሳቢነት ህገውጥ ሥራ ከነሰንኮፉ ነቅሎ መጣልና የአይነ ኬ የህወሓት/ኢህአዴግ ሹማምንትና የጦር መኮንኖች ንብረታቸውና ሃብታቸው በፀረ-ሙስና ኮሚሽን ማስመዝገብና የሃብትና የንብረት ምንጫቸው ለህዝብ ማሳወቅ ግድ ይላል፡፡ {4} የከተማና የገጠር የመሬት ቅርምት፣ የእርሻ መሬት፣ የሪል ስቴት መሬት፣ የአበባ መሬት፣ ወዘተ ህገወጥ የሙስና ተግባር፣ ህዝብ የተሳተፈበት የማጋለጥ ሥራ በመገናኛ ብዙሃን ሬዲዮ፣ቴሌ ቪ ዝን፣ ጋዜጣ ፣ ኢንተርኔት ይፋ ማድረግ {5} በፕራይቬታይዜሽን የተሸጡ የህዝብ ሃብቶችና ንብረቶች የእርሻ ቦታዎች፣ ፋብሪካዎች፣ ሆቶሎች፣ ወዘተ በ ጸ ረ-ሙስና ኮሚሽን ምርመራ እንዲካሄድባቸው ማድረግ፣ {6} የህወሓት/ኢህአዴግ የፖለቲካ ፓርቲዎች ሃብትና ንብርት የሆኑ ድርጅቶች የህወሓት ኢፈርት፣ የብአዴን ጥረት፣ የኦህዴድ ዲንሾ እንዲሁም የደህዴን ወነወዶ የንግድ ድርጅቶች ፋብሪካዎች፣እርሻዎች፣ የማዕድን ሓብቶች ወርቅ፣ ብር ፣ታንታለም፣ እብነበረድ፣ የአገልግሎት ሰጪ የንግድ ድርጅቶች፣ የመድሃኒት ፋብሪካ፣ የማዳበሪያ፣ የሸቀጣ ሸቀጥ ሱቆች ወዘተ የፓርቲ የንግድ ኢንተርፕራይዞች ዘርፍና ተቆማት ያለው የሙስና ተግባር ሥራዎች ተጋልጠው እንዲወጡ ማድረግ፤ የህወሓት/ኢህአዴግ የፖለቲካ ድርጅቶች ንብረት የሆኑት ባንኮች፣ ኢንሹራንሶችና የማክሮ ፋይናንስ ተቆማት ተወርሰው ፣ ባንኮቹ ለህዝብ በአክሲዮን ተሸጠው የህዝብ ሃብት ማድገር፣ {7} የፋይናንሻል ዘርፍና ተቆማት በመንግሥት ባንኮችና የግል ባንኮች፣ በማክሮ ፋይናንስ ተቆማት ያለው የሙስና ተግባር ብድር በመስጠት፣ በመሰብሰብ፣ በውጭ ምንዛሪ፣ ለመንግሥት፣ ለክልሎች፣ ለግለሰቦች በአድሎ የተደረጉ ሥራዎች ተጋልጠው እንዲወጡ ማድረግ፤ የህወሓ/ኢህአዴግ የፖለቲካ ድርጅቶች 272

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ንብረት የሆኑት ባንኮች፣ ኢንሹራንሶችና የማክሮ ፋይናንስ ተቆማት ተወርሰው ፣ ባንኮቹ ለህዝብ በአክሲዮን እንዲሸጡ ማድገር፣ {8} የህወሓት/ኢህአዴግ መንግሥት የመከላከያ ሠራዊት የብረታብረት ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) ቁጥጥር ሥር ያሉ የሲ ቪ ል የግሉ ዘርፍ ሊሰሮቸው የሚችሉ ፋብሪካዎቸ ተወርሰው ለህዝብ በአክሲዮን እንዲሸጡ ማድረግ፡ ሜቴክ ከንግዱ ዘርፍ ሙሉ በሙሉ መውጣት ይኖርበታል፡ {9} የህወሓት/ኢህአዴግ ሹማምንትና የጦር መኮንኖች ቤት እያከራዩ የመንግሥት ቤት ውስጥ የሚኖሩ በአስቸኮይ እንዲወጡ፣ እንዲሁም ቤት እያከራዩ በቀበሌና በመንግሥት ቤት የሚኖሩ ግለሰቦች ተጣርቶ እንዲለቁ ማድረግ፣ {10} የህወሓት/ኢህአዴግ ሹማምንትና የጦር መኮንኖች ከአንድ መጠቀሚያ የመንግሥት መኪና በስተቀር ሌሎቹን ማስመለስ {11} የህወሓት/ኢህአዴግ የሲ ቪ ልና ወታደራዊ የፌዴራልና የክልል መንግሥታት ሠራተኞች የጡረታ እድሜ 55 ዓመት እንዲሆን መወሰንና ለመጭው ትውልድ ለመተካትና የሥራ ዕድል መፍጠር አስፈላጊ {12} የህወሓት/ኢህአዴግ የፌዴራልና የክልል መንግሥታት የተቆቆሙ የሚንስትሪዎች፣ ፅህፈት ቤቶች፣ ኤጀንሲዎች፣ ድግግሞሽ መንግሥታዊ መዋቅሮች ተጠንተው እንዲታጠፉ ማድረግና የመንግሥት መደበኛ ወጪ (ደሞዝ፣ አበል፣ ነዳጅ፣ ልዮ ልዮ ወጪዎች፣ ወዘተ) ቅነሳ ማድረግ {13} በፌዴራልና በክልል መንግሥታት ሑ ለት ሦ ስት የመንግሥት ቦታ የወሰዱ የህወሓት/ኢህአዴግ ሹማምንት፣ የጦር መኮንኖች፣ ካድሬዎች ለመሬት ባንክ ገቢ እንዲያደርጉ፡፡ ሜድሮክ አጥሮ የያዛቸው 11 ቦታዎች ካርታ ማምከን!!! በ‹‹ልማት ተነ ሺ ›› በማለት የሚነሱ ሰው ሰው ያልሸተተ ልማት ይቁም፡፡ በግፍ የተፈናቀሉ ዜጎች አስፈላጊው ካሳና ቤት እንዲሰጣቸው እንጠይቃለን፡፡ በሙስና ሁለት ሦ ስት የኮንዶሚኒየም ቤቶች የተሰጣቸው ግለሰቦች እንዲመልሱና ተጀምሮ የነበረው የኮንዶሚኒየም ቆጠራ፣ የህዝብ ሃብት እንዲጠናከር ማድረግ፡፡ የቤቶችና ቁጠባ ባንክ (ሞርጌጅ ባንክ)ን ድጋሚ ማቆቆምና የኮንዶሚኒየም ግንባታዎች በሙሉ በባንኩ ሥር እንዲከወኑ ማድረግ፡፡ {2} ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ፍሰት (Foreign Direct Investment Inflows) ‹‹የአስቸ ኳይ ጊዜ አዋጅ›› ለሃገሪቱን የኢኮኖሚ ዘርፍ የሚያስከትለው ጉዳት በተመለከተ በሃገሪቱ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ፍሰት ይቀንሳል፡፡ ሰላም በሌለበት ሃገር የባህር ማዶ ኢንቨስተሮችን አይስብም፣ እንዲያውም ያፈሰሱትን ምዋለንዋይ ሸጠው ለመውጣት ይገደዳሉ፡፡ በሃገራችን የኢኮኖሚ ነፃነት ከሚገለፅባቸው ዋና ዋና መርሆዎች ውስጥ አንዱንም አታሞላ፡፡ አንደኛው የህግ የበላይነት፣የፍትህ ሥርዓት መከበር፣የንብረት ባለቤትነት መብት መከበር፣ የመንግሥት ሙስናን ለመዋጋት ያለው አቅም የመሳሰሉት ይጠቀሳሉ፡፡ የሃገር ውስጥና የባህር ማዶ ኢንቨስተሮች የህግ ሉዓላዊነት ያለበት ሃገር መዋለ-ንዋያቸውን አፍሰው በነፃነት ኃብት ማፍራት ይሻሉ፡፡ ህግና ፍትህ ባለበት ሃገር ቀጥተኛ የውጪ ኢንቨስትመንት ፍስት ከአመት አመት እንዲጨምር ያደርጋል፡፡ በኢትዩጵያ ህግ የለም፣ ፍትህና ርትህ አይሠራም፣ የዜጎች ንብረት የማፍራት መብት የለም፡፡ በኢትዩጵያ የህወሓት መንግሥት በሞኖፖል የተያዙ ንብረቶችና ኃብቶች መካከል፡- በሃገሪቱ የመሬት ኃብት የህወሓት መንግሥት በመሆኑ የግብርና፣የማኑፋክቸሪንግና አገልግሎት ዘርፍ ክፍለ ኢኮኖሚ እድገቱ የቀጨጨ ለመሆን በቅቶል፡፡ ህዝባችን የመሬት ኃብት ንብረት የመያዝ መብትና ነፃነት ስለሌለው በርሃብ አለንጋ ይሰቃያል፡፡ ህዝቡን መመገብ የማይችል መንግሥት ህዝቡን መግዛት አይችልም፡፡ በሃገሪቱ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ፍሰት በ2008እኤአ (109 ሚሊዮን ዶላር)፣በ2009እኤአ (211 ሚሊዮን ዶላር)፣በ2010እኤአ (288 ሚሊዮን ዶላር)፣በ2011እኤአ (627 ሚሊዮን ዶላር)፣በ2012እኤአ (279 ሚሊዮን ዶላር)፣በ2013እኤአ (1281 ቢሊዮን ዶላር)፣በ2014እኤአ (2132 ቢሊዮን ዶላር)፣በ2015እኤአ (2168 ቢሊዮን ዶላር)፣2016እኤአ (አልተገለ ጸ ም)፣ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ፍሰት ነበር፡፡‹‹የአስቸ ኳይ ጊዜ አዋጅ ምክንት ቀጥተኛ የውጪ ኢንቨስትመንት ፍስት በጣም ይቀንሳል፡፡››

{5} የኢትዬጵያ የውጪ ብድር ክምችት፣ ከብሄራዊ አማካይ ጠቅላላ አመታዊ ምርት ድርሻ በ2011 እኤአ 19.9 በመቶ የነበረ ሲሆን በ2014 እኤአ 27 በመቶ ነበር፡፡ የመንግሥታዊ ልማት ዘርፎች ብድር ከብሄራዊ አማካይ ጠቅላላ አመታዊ ምርት ድርሻ በ2011እኤአ 20.9 በመቶ የነበረ ሲሆን በ2014 እኤአ 42.0 በመቶ ሆኖል፡፡ በ2016/17 እኤአ የህወሓት መንግስትና ብሄራዊ ባንክ ባለሞሎች የሃገሪቱን ልትወጣ በማትችለው የውጪ ብድር ክምችት ከተው ኢኮኖሚውን አዘቅት እንደሚከቱት አጥኝዎች ተንብየዋል፡፡ ለዚህም ግልፅ ማሽረጃ የ2009 ዓ/ም ዓመት እቅድና አፈጻ ጸ ም፣ በተለይ የውጪ ንግድ ገቢ ማሽቆልቆል፣ የውጪ ብድር መክፈል አቅም መሽመመድና የውጪ ምንዛሪ እጥረት በቀጣይነት ተከስቶል፡፡ በ2008ዓ/ም የውጭ ዕዳ ክፍያ 1 ቢሊዩን ዶላር ለመክፈል ተገዶል፡፡ የወለድ ክፍያው በዓመት ከ350 273

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ሚሊዩን ዶላር ከፍ ብሎል፡፡ በ2009ዓ/ም የውጭ ዕዳና የወለድ ክፍያ 1.5 ቢሊዩን ዶላር ለመክፈል ተገዶል፡፡ የኢትዬጵያ የውጭ ብድር 40 ቢሊዩን ዩኤስ ዶለር ሲገመት ይህውም ከአመታዊ አጠቃላይ የአገር ውስጥ ምርት($69) ቢሊዬን ዩኤስ ዶለር (GDP) 58 % እጅ ይይዛል፡፡ የዋናው ኦዲተር ቢሮ ኃላፊ አቶ ገመቹ ዱቢሶ፣ የኢህአዴግ ገዥው አውራ ፓርቲ በኢኮኖሚ ግምገማ በማድረግ የህዝቡን የመልካም አስተዳደር ጥያቄ ለመመለስና በሙስና ላይ እርምጃ ለመውስድ ቁርጠኝነት ያስፈልጋል፡፡ በአቶ ገመቹ ዱቢሶ የዋናው ኦዲተር ቢሮ ኃላፊ የሚመራ ‹‹የሙስና መርማሪ ኮሚሲዩን ይቆቆም!!!›› በሃገሪቱ ውስጥ የተከሠተውን የህወኃት/ኢህአዴግ መንግሥት የሙስና መረብ አጣርቶ ለህዝብ የሚያቀርብ መርማሪ ኮሚሲዩን መቆቆም ግድ ይላል፣ በቂ ሥልጣንም ሊሰጠው ይገባል፡፡ ከዚህ ደሃ ህዝብ የተዘረፈ አንጡራ የህዝብ ሃብት መመለስ ይኖርበታል፡፡ ይህ ስር የሰደደ ሌብነት ከሥር መሠረቱ ከነሰንኮፉ መነቀል አለበት፡፡ የዋናው ኦዲተር ቢሮ ሠራተኞች፣ ዘርፈ ብዙ የሙስና ሌብነት በማጋለጥ ፣የስ ኳ ር ኮርፖሬሽን ፕሮጀክቶችን፣ የብረታ ብረት ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) ሌብነትን፣ ዮኒቨርሲቲዎችን፣ የተለያዩ የመንግሥት መሥሪያ ቤቶችን ህገወጥ አሠራር በማጋለጥ ለፓርላማ በማቅረብ ታሪክ የማይረሳው አስተዋፅኦ አድርገዋል፡፡ የሜድሮክን የወርቅ ዘረፋ፣ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን፣ የኢትዩጵያ ቴሌኮም፣ የኢትዩጵያ መብራት ኃይል፣ የኢትዩጵያ አየር መንገድ፣ የኢትዩጵያ መንገዶች ሥራ ድርጅት፣ የኢትዩጵያ ንግድ ባንክና ኢንሹራንስ፣ የኢትዩጵያ ንግድ መርከብ ድርጅት፣ የኢትዩጵያ መከላከያ ሠራዊት፣ ኢንሳ፣ የመሳሰሉ ድርጅቶችን አሠራር እንዲመረመሩ ማድረግ ያስፈልጋል፡፡ እንዲሁም መርማሪ ኮሚሲዩኑ በኢትዮጵያ ፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ በሙስና የተሸጡ የህዝብ ንብረቶቸ፣ የሪል ስቴት ድርጅቶች የከተማ መሬት ዘረፋ፣ የገጠር የመሬት ወረራ፣ የፋይናንስ ዘርፉን የባንክና ኢንሸሹራንስ ድርጅቶችን የሙስና አሰራር ነቅሰው በማውጣት፣ አይነኬ የህወኃት/ኢህአዴግ የፖለቲካ ድርጅቶች ህገወጥ የንግድ ሥራ በመርማሪ ኮሚሽን እንዲመረመሩ ማድረግና ሹማምንቶቹ ሚኒስትሮች፣ ዲፕሎማቶች፣ የጦር መኮንኖች ያፈሩት ሃብት እንዲመረመር በማድረግ፣ ለዘለቄታዊ የመንግስት ሹሞች ግልፅና ሃቀኛ አሰራርን ይፈነጥቃል፡፡

{3.5} የማዕድን ኃብት ፣ በአጠቃላይ በ2009 ዓ/ም መረጃ መሠረት በባህላዊ የወርቅ አምራ ቾ ች ለአንድ ሚሊዮን አምስት መቶ ሽህ በላይ ሰዎች የሥራ ዕድል የፈጠረና ሁለት ሦ ስተኛ የሚሆነው የውጪ ንግድ ገቢ የሚያስገኘውና የውጪ ምንዛሪ ገቢ የሚገኘው ከባህላዊ የወርቅ አምራ ቾ ች ዘንድ ነው፡፡ በአንፃሩ በዘመናዊ የወርቅ አምራ ቾ ች በአል-አሙዲን ሚድሮክ ጎልድና በህወኃት/ኢፈርት ኢዛና ወርቅ ካንፓኒዎች ከዚሁ የማዕድን ዘርፍ አንድ ሦ ስተኛ የሚሆነው የውጪ ንግድ ገቢና የውጪ ምንዛሪ የሚያስገ ኙ ሲሆን ለአስራ አንድ ሽህ ሰዎች የሥራ ዕድል መፍጠር ችለዋል፡፡ ህወሓት የጦር አበጋዞች መንግስት በሁሉም የሀገሪቱ ሥፍራዎች የተገ ኙ የወርቅ ማዕድን ቦታዎችን በአግአዚ ጠራዊት እያስጠበቁ በመዝረፍ ላይ ይገኛሉ፡፡ድንበር ዘለል የወርቅ ማዕድን ኮንትሮባንድ ንግድ ከወርቅ ማዕድን ኃብት ዘርፍ በውጪ ንግድ ገቢ ከ2003 እስከ 2009 ዓ/ም ማሽቆልቆል፤ የኢትዮጵያ የንግድ ሚኒስቴር ከወርቅ ማዕድን ኃብት ዘርፍ በውጪ ንግድ ገቢ ያገኘችው ውጪ ምንዛሪ ገቢ ሪፖርት መረጃ እንደሚያሳየው፡-ከወርቅ ማዕድን ኃብት ከውጪ ንግድ የተገኘው 620 ሚሊዮን ዶላር ወደ 209 ሚሊዮን ዶላር መውረድ ዋነኛ ምክንያት የወርቅ ማዕድኑ በኮንትሮባንድ በተለያዩ አጎራባ ቾ ች ሃገራት በኩል መውጣት፣ ሚድሮክ፣ ኢዛናና የቻይና ኩባንያዎች የሚላከውን የወርቅ ምርት በመቀነስ የውጭ ምንዛሪውን ገቢ ውጪ በማስቀረት፣ራሳቸውን ተጠቃሚ በማድረግ የሃገርና የህዝብ ጥቅምን አስቀርተዋል፡፡ በብሄራዊ ባንክ ለዓለም ገበያ የሚቀርበው የወርቅ ምርት በ2006ዓ/ም 12350 ኪሎ ግራም የነበረ ሲሆን፣ ቀስ በቀስ እያሽቆለቆለ በመሄድ በ2007ዓ/ም 9000ኪ/ግ፣ በ2009ዓ/ም 8580ኪ/ግ ወርቅ ለውጭ ገበያ ቀርቦ ተሸጦል፡፡ የወርቅ ማዕድን ኃብታችን የመቀነስ ሚስጢሩ የኮንትሮባንድ ንግድ ነው!!! መፍትሄው፣ኢትዮጵያ የማዕድን ኢንዱስትሪ ግልፅነት ኢኒ ሼ ቲቭ አባል እንድትሆን የክልል መንግሥታትና ህዝብ መታገልና መጠየቅ አለበት፡፡ “በህይወቴ በዓለም ላይ ለሕዝብ ተጨንቆ ሲሰራ ያየሁት ሁለት መንግስት ብቻ ናቸው ፡እነሱም የኢትዮጵያና የሳ ኡ ዲ ዓረቢያ መንግስት ናቸው” ሸህ አላሙዲን ከሚሉ “በህይወቴ በዓለም ላይ በሙስና ተጨማልቆ ሲሰራ ያየሁት ሁለት መንግስት ብቻ ናቸው፣እነሱም የኢትዮጵያና የሳ ኡ ዲ ዓረቢያ መንግስት ናቸው”ቢሉ ይሻላቸው ነበር ። ኢዛና ማዕድን ልማት ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማሕበር፣ በህወሃት/ ኢፈርት ባለቤትነት የተቆቆመ ካንፓኒ ሲሆን የህወሓት የጦር አበጋዞች መንግሥት በትግራይ ክልል ውስጥ የተገኘውን 13 ቶን ወይም ፣13,000 ሸህ ኪሎ ግራም የወርቅ ማዕድን ለዓለም ዓቀፍ ጨረታ በማውጣት የካናዳዊያን የወርቅ ማዕድን ካንፖኒ ጋር ህወሃት/ኢፈርት በትግራይ ህዝብ ስም የሚዘረፈው የወርቅ ሃብት ነው፡፡ኢዛና ካንፓኒ 393.7 ሚሊዩን ብር የፕሮጀክት ወጪ 2017 ኪሎግራም ወርቅ 274

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA በሁለት ዓመታት ውስጥ ለመማምረት አቅዶል፡፡በዚህ መሠረት 2017 ኪሎ ግራም ወርቅ 2 ,017 ,000 ግራም ወርቅ ይሆናል ይሄን ለ29 ግራም (1 ወቄት ማለት ነው) ስናካክለው 69 ,552 ወቄት ወርቅ ይሆናል ይሄን በ1 ወቄት ዋጋ 1218.80 ዶላር ስናባዛ 84 ,769 ,977.6 ሚሊዩን ዶላር ይሆናል በብር ስንቀይረው ደሞ በ20.34 ሲባዛ 1 ,724 ,221 ,344.384 ቢሊዩን ብር የህወሃት ጦር አበጋዞች በውጪ ሃገር ባንኮች ያከማቻሉ ማለት ነው፡፡ በ2008ና በ2009 ዓ/ም በኦሮሚያ ህዝባዊ እንቢተኛነትና በአማራ ህዝባዊ ተጋድሎ የተነሳ የህወሓት የጦር አበጋዞች መንግስት በኢትዩጵያ ብሄራዊ ባንክ ዘርፎ ያከማቸውን 850 ኪሎ ግራም ወርቅ ወደ መቐለ ማጎጎዙን ውስጥ አዋቂዎች ገል ጸ ዋል፡፡ ህወሓት በዘረፋ ያገኘው 850 ኪሎ ግራም ወርቅ 850 ,000 ግራም ወርቅ ይሆናል ይሄን ለ29 ግራም (1 ወቄት ማለት ነው) ስናካፍለው 29 ,310 ወቄት ወርቅ ይሆናል ይሄን በ1 ወቄት ዋጋ 1 ,218.80 ዶላር ስናባዛ 35 ,773 ,448 ሚሊዩን ዶላር ይሆናል በብር ስንቀይረው ደሞ በ20.34 ሲባዛ 726 ,768 ,548.7ሚሊዩን ብር የህወሃት ጦር አበጋዞች በብሄራዊ ባንክ አከማችተዋል ማለት ነው፡፡ ብሔራዊ ኃብት፡-ለአፍሪካ ኢኮኖሚ እድገት አደጋና ስጋት፣(Resource Nationalism –Risky For Africa’s Economic Growth) 1 በሚል ርዕስ ከተፃፈው ጥናታዊ ፁ ሁፍ፣ የሌሎችን ሃገራት የማዕድን ሃብት የንግድ ሸርክና ድርሻ በተመለከተ ለናሙና ያህል እናሳያለን፡፡ ‹‹ አንዳንድ የሃገር ባለስልጣናት ሙሉ በሙሉ የማዕድን ሃብት ባለቤትነትን የሃገራቸው ሃብት ያደርጋሉ፡፡ ቻይናና ህንድ በተለያዩ የማዕድን ሃብት ባለቤትነት የባህር ማዶ ኢንቨስተሮች እንዳይሳተፉ በማገድ በህግ ጥበቃ አድርገዋል፡፡ በጥናት የተገኝው ሁለተኛው የማዕድን ኃብት ድርሻ፣ አንዳንድ ሃገራት የማዕድን ሃብት ባለቤትነታቸውን ዕቅድ በሚያወጡ ግዜ የመንግስታዊ የማዕድን ሃብት ካንፓኒ በማቆቆም የካንፓኒው ድርሻ፤ ተሳታፊነትና ግዴታ በህግ የተደገፈ ያደርጋሉ፡፡ ኢንዶኔዚያ ባወጣችው የማዕድን ሃብት ስትራቴጂ መሠረት የባህር ማዶ ኢንቨስተሮች ባለቤትነት 49 በመቶ ከአስር አመት በኃላ እንደሆነ ተደንግጎል፡፡ ዚምባ ዌ በሥራ ላይ ባዋለችው ‹አገር በቀል ህጎች› መሠረት የማዕድን ሃብት 51 በመቶ የመንግስት ባለቤትነት ድርሻ አለው፡፡ ሞንጎሊያ የውጭ ሃገራት ኢንቨስተሮች የማዕድን ሃብት ባለቤትነት ድርሻ 49 በመቶ መሆኑ ተደንግጎል፡፡ በህግ የማዕድን ሃብት ባለቤትነት ለውጥ በተደረገ ግዜ ፤የውጭ ኢንቨስተሮችን አደጋና ስጋት ላይ ይጥላቸዋል፡፡›› 1 የማዕድን ኃብት የሃገሪቱ ህዝብና ኢኮኖሚ ድርሻና ጥቅም በህግ ካልተቀመጠ በግልፅነት ህጉ ካልተደነገገ፣ የሃገሪቱ ሃብት የህወኃት ሹማምንቶችና የጦር መኮንኞች፣ የሚመዘበርና የሙስና የደም ገንዘብ ነው፡፡ {3.6} የመሬት ቅርምት በሪል ስቴት ድቨሎፕርስ ከ2004 እስከ 2007ዓ/ም እኤአ ከ2.7 ሚሊዩን ስኮይር ሜትር የአዲስ አበባ መሬት ውስጥ አንድ ፕረስንት በታች የሚሆነው ነበር ለሪል ስቴት ዴቨሎፕርስ በሊዝ የተሰጠው፡፡ በዚህም መሠረት ቦሌ ክፍለ ከተማ 1,519,684 ስኩይር ሜትር ትልቁን ድርሻሲያገኝ፣ ንፋስልክ ላፍቶ 576,446 ስኩይር ሜትር፣የካ 391,845ስኩይር ሜትር እንዲሁም ኮልፌ ቀራኒዬ 108,841 ስኩይር ሜትር በተለያዩ በሪል ስቴት ድቨሎፕርስ በመሬት ቅርምት እንደተሳተፉ መረጃው ያሳያል፡፡ የሪል ስቴት ድቨሎፕርስ ህግና ደንብ ሳይወጣ፣ ጠያቂዎቹ ሙያዊ ልምድ ይኑራቸው አይኑራቸው ሳይገናዘብ፣የመስራት አቅማቸው በፋይናንስ፣በማሽነሪዎችና በሰው ኃይል ሳይረጋገጥ፣ ፍቃድ በማውጣት መሬቱን በመውስድ ምን ያህሉ ሰሩበት ; ምን ያህሉ መሬቱን ሸጡት ; ሪል ስቴት ዴቨሎፕርስ ለየትኛው የህብረተሰብ ክፍል ነው ቤት የሚሰሩት መንግሥት ቦታውን ከገበሬዎች ላይ በርካሽ ዋጋ ገዝቶ ለእነዚህ ሪል ስቴት ዲቨሎፕርስ በውድ ዋጋ በሊዝ የሚሸጠው በአሁኑ ሰዓት የገበሬው ህይወት እንዴት ነው!!! በጋምቤላ ክልላዊ መንግስት የመሬት ቅርምት የህወሃት/ኢህአዲግ መንግስት በብሄርና ብሄረሰቦች ስም ገና 3.6 ሚሊዩን ሄክታር መሬት በመላ ኢትዬጵያ በጋምቤላ፣አፋር፣ቤኒሻንጉል ጉሙዝ፣ ሱማሌ፣ ኦሮምያና አማራ ክልሎች የመሬት ቅርምት ሽያጭ ለውጭ ሃገር ባለሃብቶች በድብቅ እያደረገ እንደሆነና ይህ አንባገነናዊ ስራው በአስቸኮይ እንዲቆም በአንድ ላይ መነሳትና ማመፅ ግዜው የሚጠይቀው አንገብጋቢ ሥራ ነው፡ የጋምቤላ ክልላዊ መንግስት መሬት ከመቶ 42 እጅ ለውጭ ባለሃብቶች በኪራይ ተሰጥ ቷ ል ወይም ተሸጦል፡፡ የጋምቤላ ንዋሪው ዜጋ 70,000 ሰዎች በራሳቸው መሬት እንደ ሁለተኛ ዜጋ ተቆጥረው ሰፋሪዎች እንዲሆኑ በህወሃት/ኢህአዲግ መንግስት ዘረኛ አገዛዝ ተፈርዶባቸዋል፡፡ የመሬቱ የኮንትራት ውልም ከ60 እስከ 90 ዓመታት እንደሆነ ታውቆል፡፡ የሳውዲው ዜጋ የመሃመድ አላሙዲን ኩባንያ የሆነው የሳ ዑ ዲ ስታር አግሪካልቸራል ዲቨሎፕመንት በሊዝ ከወስደው 716,000 ሄክታር መሬት በጋምቤላ ክልል ውስጥ ለ60 አመታት ኮንትራት ተረክቦል የሩዝ ምርት ወደ ሳ ዑ ዲ መላክ ጀምረው ነበር፡፡ እንዲሁም የህንድ ካንፓኒ የሆነው ኦክላንድ ኢንስቲቲውት 628,000 ሄክታር መሬት በጋምቤላ ክልል ውስጥ ለ90 አመታት ኮንትራት መረከብ ይታወቃል፡፡እንዲሁም የቻይናው ካንፓኒ ሁናን 275

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ዳፊንግያአን (Hunan Dafengyuan) የሸንኮራ አገዳ ምርት ለማምረት 25 000 ሄክታር መሬት በጋምቤላ ክልል ተመር ቷ ል፡፡ ህወሃት የጦር አበጋዞች ነጭ ካፒታሊዝም፤ በኢትዩጵያ የወያኔ በትረ ሥልጣኑን ከጨበጠ ጀምሮ በአንድ ጀንበር የተፈለፈሉ የወያኔ ሚሊዩነሮች ለናሙና ታህል እናቀርባለን፤ በ2007 እኤአ 1300 ሚሊየነርስ የነበሩ ሲሆን በ2013እኤአ 2700 ደርሰዋል እድገቱም 108 በመቶ ሲሆን በአማካኝ ከ40 እስከ 50 በመቶ እንደሆነ ከሠንጠረ ዡ ላይ መመልከት ይቻላል፡፡ ህወሃት የጦር አበጋዞች፤በፓርቲ አጥምቀውና መልምለው፣የፕሮጀክት ጥናት አስጠንተው፣ከባንክ ብድር አስፈቅደውና፣መሬት ተሰጥቶቸው የሚሰሩ ወያኔ የፈለፈሎቸው ልጅ እግር ሃብታሞች፣ ነጭ ካፒታሊስቶች በሃያ አመታት ውስጥ በሃገሪቱ የኢኮኖሚ ዘርፎች ሁላ ተንሰራፍተው በመዝረፍ ላይ ይገኛሉ፡፡ የህወሃት/ኢህአዲግ መንግስት በብሄርና ብሄረሰቦች ስም ገና 3.6 ሚሊዩን ሄክታር መሬት በመላ ኢትዬጵያ በጋምቤላ፣አፋር፣ቤኒሻንጉል ጉሙዝ፣ ሱማሌ፣ ኦሮምያና አማራ ክልሎች የመሬት ቅርምት ሽያጭ ለውጭ ሃገር ባለሃብቶች በድብቅ እያደረገ እንደሆነና ይህ አንባገነናዊ ስራው በአስቸኮይ እንዲቆም በአንድ ላይ መነሳትና ማመፅ ግዜው የሚጠይቀው አንገብጋቢ ሥራ ነው፡፡ የህወኃት/ኢህአዴግ የጦር አበጋዞች መንግሥትም፤ የደርግን መንግሥታዊ ካፒታሊዝምን ውርስ ማለትም ፋብሪካዎች፣ ባንኮችና ኢንሹራንሰ፣ የከተማ ትርፍ ቤቶችን፣ የገጠር መሬትን፣ የመንግሥት እርሻዎችን ወደ ግል ዘርፍ በስመ ፕራይቬታይዜሽን፣ የወያኔ መንግሥት ወደ እራሱ የፖለቲካ ፓርቲዎቹ ኃብትና ንብረትነት በማዘዋወር ምጣኔ ኃብቱን ተቆጣጠረ፡፡ የህወኃት/ኢህአዴግ መንግሥት የመሬት ፖሊሲ ከደርግ የቀጠለ ሲሆን የደርግ መንግሥታዊ ዘርፍ ወደ ኢህአዴግ ፖለቲካ ፓርቲዎች፣ በህወኃት፣ ብአዴን፣ ኦህዴድ፣ ደህዴድ ኃብትና ንብረትነት ተዘዋወሩ፡፡ ባንኮችና ኢንሹራንሰ፣ የከተማ ትርፍ ቤቶችን፣ የገጠር መሬትን፣ፋብሪካዎች፣ የመንግሥት እርሻዎች በእነዚህ የፖለቲካ ፓርቲዎችና በቢዝነስ አጋሮች ኢፈርት፣ጥረት፣ዲንሾና ወንዶ እንዲሁም ጥቂት ባለኃብቶች ሚድሮክ ወዘተ በጋራ የህዝብ ኃብትና ንበረት ተቀራምተው የያዙበት አንባገነን ስርዓት መስረቱ፡፡ ከመንግሥታዊ ዘርፍ ወደ ግላዊ ዘርፍ የተደረገው የኢኮኖሚ ነቀላና ተከላ ያልተሳካው ለዚህ ነው፡፡ የደርግ መንግሥታዊ ዘርፍ ነቀላ በወያኔ መንግሥታዊ ዘርፍ ተከላ ተጠናቀቀ፡፡ የህወኃት/ኢህአዴግ የፖለቲካ ፓርቲዎች በ‹‹ ልማታዊ መንግሥት›› ስም የኢትዮጵያን ህዝብ አርባና ሃምሳ ዓመታት ለመግዛት እንዲችሉ ኢኮኖሚውን በሙሉ የተቆጣጠሩት፡፡ ለዚህ ነው ህወሓት የጦር አበጋዞች መንግሥት፣ የወያኔ ፋሽስታዊ ‹የአስቸ ኳይ ጊዜ አዋጅ !› ይነሳ የምንለው!!! ያለ ኢኮኖሚ ነፃነት የፖለቲካ ነፃነት የለም!!! የህወሓት/ ኢህአዴግ ፋሽስታዊ መንግሥት የጊዜ የአስቸ ኳይ ጊዜ አዋጅ እንዲነሳ ትግሉ ይቀጥላል፡፡ ወያኔ የተነቃነቀ በትረሥልጣኑን ለማስጠበቅ በአዋጅ ህዝብ ለመግደል ላይ ይገኛል፡፡ ወያኔ በሃገሪቱ የተቀጣጠለውን ህዝባዊ ዴሞክራሲያዊ ትግል ለማፈንና ህዝብን በተለይ ወጣቶችን ለመግደልና ለማሰር ዳግም ከበሮውን ጎስሞ፣ እንቢልታውን ነፍቶ፣ የአስቸ ኳይ ጊዜ አዋጅ አውጆል፡፡ ወያኔ የነፋስ ግቢ፣ ነፍስ ውጪ የመጨረሻ ቱልቱላ አዋ ጁ ን አውጆል፡፡ ወያኔ መንግሥታዊ የመጨቆኛ ማሳሪያዎቹን ካራ ስሎ፣ የእስር ቤት በረቱን ከፍቶ፣ የህዝብ ልጆችን ለመግደል ዝናር ጥይቱን ታጥቆ ተኩሶ በመግደል ላይ ይገኛል፡፡ ማሃይሙ ወያኔ ያልገባው ነገር የሃገሪቱ ኢኮኖሚ ከሞተ በኃላ፣ በሙስናና የኮንትሮባንድ ንግድ ሰክሮ እግሮቹን ከበላ በኃላ፣ የውጪ ንግድ ገቢውን ወርቁን፣ ሠሊጡን፣ የቁም እንሰሳቱን፣ ጫቱን ወዘተ ሸጦ ከጨረሰ በኃላ፣ የውጪ ምንዛሪ ንዋይ ዶላርና ፓውንድ ባህር ማዶ አገራቶች አግዞ ከጨረሰ በኃላ አገሪቱን ኢኮኖሚ አንኮታኩቶ ከጣለ በኃላ አሁንስ በቃ ብሎ የተነሳን የኦሮሞ ቄሮ ህዝባዊ እንቢተኝነት፣ የአማራ ፋኖዎች ተጋድሎ፣ የደቡብ አቦሸማኔዎች አመፅ፣ ወደ ሰሜን አናብስቶች እየተቀጣጠለ ባለበት ወቅት የአስቸ ኳይ ጊዜ አዋጅ ከምን ሊያስጥለው!!! በሃያ አንደኛው የሠለጠነ ክፍለ ዘመን፣ ችግሮች በጠረ ጴ ዛ ዙሪያ በውይይት በሚፈቱበት ዘመን፣ ህወሓት በወደቀው ኢኮኖሚ ላይ አዋጅ ቸለሰበት፡፡ መንግሥታዊ ነጭ ሽብሩን በሁሉም ህዝብ ላይ በተለይ በኦሮሞና አማራ ህዝብ ላይ ከፍቶል፡፡ የህወሓት/ ኢህአዴግ ፋሽስታዊ መንግሥት የአጋዚ ጦር መንግሥታዊ ነጭ ሽብር ቀጥሎል፣ አጋዚ ጦር በጨለንቆ፣ ወልዲያ፣ ቆቦ፣ መርሳ፣ ሃማሬሳ፣ በደብረዘይት፣ ዉልቂጤ፣ በሻሸመኔ፣በቦረና፣ ሞያሌ ወዘተ ህዝብ እየጨረሰ ይገኛል፡፡ የኢትዮጵያዊያንን ህዝባዊ ትግል በጠመንጃ አፈሙዝ ለማፈን ግን ጭራሽ አይቻለውም፡፡ የወያኔ ፋሽስታዊ ‹የአስቸ ኳይ ጊዜ አዋጅ !› ይነሳ!!! (April 14, 2018)

276

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

የፕራይቬታይዜሽን ምክር ቤት!!! ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ 21 አባላት ያሉት የፕራይቤታይዜሽን ምክር ቤት ማቆቆመቀቸው ተገልፆል፡፡ የፕራይቬታይዜሽን ምክር ቤቱ ግዙፍ መንግስት ድርጅቶች በከፊል ወደግል የሚዘዋወሩበት ሂደት ግልፅና ተጠያቂነት እንዲኖረው የማድረግ ኃላፊነት አለበት፡፡ የኢትዮፕያ አየር መንገድ፣ መብራት ኃይል፣ ኢትዮቴሌኮም ወዘተ በከፊል ወደግል የሚዘዋወሩበት ግዙፍ የመንግሥት ድርጅቶች ውስጥ ግንባር ቀደምሞቹ መሆናቸው ተጠቅሶል፡፡ {1} አቶ እየሱስወርቅ ዛፉ {2} አቶ ዘላለም መለሰ {3} ዶክተር አለማየሁ ስዩም {4} ወይዘሮ መ {5} አቶ በቀለ ገለታ {6} አቶ አበበ አዕምሮሥላሴ {7} አቶ ልደቱ አያሌው {8} ፕሮፊስር በየነ ፔ ጥሮስ {7} አቶ በቀለ ገርባ {8} ወይዘሮ ሳራ አበራ {9} ዶክተር አይናለም መገርሳ {10} ወይዘሮ ሳራ አበራ {11} ዶክተር አይናለም መገርሳ {12} ፕሮፊሰር ጣሰው ወልደሃና {13} ዶክተር ፀጋዬ በርሄ {14} ዶክተር ተገኝወርቅ ጌቱ {15} አቶ ካሲ ከበደ {16} አቶ ግርማ ሰይፉ {17} አቶ ሌንጮ ባቲ {18} ዶክተር አብርሃም ተከስተ {19} ዶክተር ይናገር ደሴ {20} አቶ ተወልደ አጥናፉ {21} አንባሳደር ግርማ ብሩ ጠቅላይ ሚኒስትር ባቆቆሙት የፕራይቤታይዜሽን ምክር ቤት ውስጥ ተፎካካሪ ፓርቲዎች ፖለቲከኞች፣ ታዋቂ ምሁራኖች፣ የሚዲያ ሰዎች ያካተተ መሆኑ ኦግስት 4 ቀን 2018እኤአ ተገልፆል፡፡

(ኦግስት 4 ቀን 2018እኤአ)

277

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

{32}

ለኢትዮጵያ ፕራይቬታይዜሽን ምክር ቤት!!!

‹‹ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚክስ ማህበር ›› ሚሊዮን ዘአማኑኤል

• በወያኔ ድብቅ እስር ቤቶች ውስጥ አሰቃቂ የቶርቸር / ግርፋት የስፈ ጸ ሙና የፈ ጸ ሙ ለህግ እንዲቀርቡ፣ መቐለ የመሸጉ ወንጀለኞችን የትግራይ ህዝብ አሳልፎ እንዲሰጥ እንጠይቃለን፡፡ • በወያኔ ድብቅ እስር ቤቶች ውስጥ አሰቃቂ የቶርቸር/ ግርፋት የተፈፀመባቸው ወጣቶች የውጭ ህክምና እንዲያገ ኙ ፣ የመኖሪያ ቤት እንዲሰጣቸው፣ እስከለተ ሞታቸው በየወሩ ተቆራጭ ደሞዝ እንዲከፈላቸው እንጠይቃለን፡፡ • የወያኔ የጦር አበጋዞች መንግስት የፖለቲካ ሥልጣናቸውን በሰላማዊ መንግድ ያሸጋግራሉ ብሎ መጠበቅ ከእባብ እንቁላል እርግብ ይፈለፈላል ብሎ እንደመተበቅ ይቆጠራል፡፡ ህወኃት በ43 ዓመታት የፈ ጸ ማቸው ወንጀሎች ተቆጥረውና ተዘርዝረው አይዘለቁም፡- {1} በትግራይ ክልል ብዙ የትግራይ ተወላጆችን፣ የኢዲና የኢህአፓ/አህአሠ ሰራዊትን ገድለው ቆፍረው የቀበሩበት የጅምላ መቃብሮች ቦታዎች ይገኛሉ፡፡ ወያኔ የኢዲዩ አባላቶችን አስሮ ካሰቃያቸው በኃላ በነፍሰ ገዳይ ስኮዶቹ በነ ደብረ ጺ ዮንና ብስራት አማረ አማካኝነት ረሽነዋቸዋል፡፡ {2} የኢህአፓ አመራር አባሎችን እነ ፀጋዬ ገብረመድህን (ደብተራው)ና ሎሎችን ከመቀሌ እስር ቤት አስረው ካስቃቸው በኃላ ረሽነዋቸዋል፡፡ ለዚህ ግድያ ተጠያቂዎቹ የህወኃት አመራሮች ስብሃት ነጋ፣ መለስ ዜናዊ፣ ስዬ አብርሃ፣ አባይ ፀኃዬ ወዘተርፈዎች በደም የተጨማለቁ ነፍሰ ገዳዬች መሆናቸውን አንርሳ፡፡ ህወኃት የጦር አበጋዞች መንግስት የፖለቲካ በትረ ሥልጣን ከያዙ በኃላ በሃገሪቱ የተለያዩ ክልሎች ውስጥ የጅምላ ግዳያዎች በመፈፀም እጃቸውን በደም የታጠቡ ብድኖች ናቸው፡-{3} በኦሮሚያ በወለጋ፣ በበደኖ፣ በባሌ ከያዶት ወጣ ብሎ ብዙ ሰዎች ገብለው በግሬደር ቆፍረው የቀበሩበት የጅምላ መቃብሮች ቦታዎች ይገኛሉ፡፡{4} በሱማሌ ክልል ፕሬዜዳንት፣ ወያኔ ብዙ ሰዋች በኦብነግ ሥም ገድሎ በግሬደር ቆፍሮ የቀበሩበት የጅምላ መቃብሮች ቦታዎች በሚዲያ ዘጋቢ ፊልም ተዘጋጅቶ፣ ለሰፊው ህዝብ እንዲቀርብ በሠማዕታቱ ሥም እንተይቃለን፡፡ {5} በአማራ 278

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ክልል ብዙ የወልቃት ተወላጆችን ገድለው በግሬደር ቆፍረው የቀበሩበት የጅምላ መቃብሮች ቦታዎች ይገኛሉ፡፡{6} በጋምቤላ ክልል ብዙ የአኝዋክ ተወላጆችን እነ አባይ ፀሃዬና ገብርአብ በርናባስ ገድለው በግሬደር ቆፍረው የቀበሩበት የጅምላ መቃብሮች ቦታዎች ስላሉ ፍለጋው ቅድሚያ ይሠጠው እንላለን፡፡

ለኢትዮጵያ ፕራይቬታይዜሽን ምክር ቤት!!!

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ 21 አባላት ያሉት የፕራይቤታይዜሽን ምክር ቤት ማቆቆመቀቸው ተገልፆል፡፡ የፕራይቬታይዜሽን ምክር ቤቱ ግዙፍ መንግስት ድርጅቶች በከፊል ወደግል የሚዘዋወሩበት ሂደት ግልፅና ተጠያቂነት እንዲኖረው የማድረግ ኃላፊነት አለበት፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ መብራት ኃይል፣ ኢትዮቴሌኮም ወዘተ በከፊል ወደግል የሚዘዋወሩበት ግዙፍ የመንግሥት ድርጅቶች ውስጥ ግንባር ቀደምሞቹ መሆናቸው ተጠቅሶል፡፡የቻይና መንግሥት ለኢትዩጵያ መንግሥታዊ የልማት ድርጅቶችን ባለባቸው ከፍተኛ ብድር የተነሳና ዕዳቸውን መክፈል ስለተሳናቸው የፕራይቬታይዜሽን መርሃ-ግብር ነድፎ የኢትዩጵያ ንግድ መርከብ ድርጅትና የኢትዩጵያ ምድር ባቡር ድርጅትን ለመቆጣጠር አሰፍስፎል፡፡ የኢትዩጵያ መንግሥትና መንግሥታዊ የልማት ድርጅቶች ያለባቸውን ዕዳ መክፈል የሚችሉት በውጪ ንግድ ዘርፍ ሃገሪቱ ወደ ባህር ማዶ አገራቶች ምርቶ ቾ ን ልካ የውጪ ምንዛሪ በማግኘት ያለባትን ዕዳ በዶላር የመክፈል ግዴታዋን ስትወጣ ነው፡፡ አንድ ሃገር የውጪ እዳዋን የመክፈል ዓለም ዓቀፋዊ ስምምነት አለ፡፡ ሀገረ ግሪክ እዳዋን መክፈል ካልቻለችም የገነባችውን መሠረተ,ልማቶች የተበደረችባቸው ፕሮጀክቶች፣ በፕራይቬታይዜሽን መርሃ-ግብር ለአበዳሪው ሃገር ወይም በዓለም አቀፍ ጨረታ ይቸበቸባሉ ፡፡ ሰው ሰው ያልሸተተ ልማት መጨረሻው ይሄው ነው፡፡ ኢትዮጵያ ከሃገረ ግሪክ የዕዳ ጫና ትማር፣ የአቴንስ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ፣ ሄለኒክ ሪፓብሊክ አሴት ዲቨሎፕመንት ፈንድ አቴንስ ዓለም አቀፍ ኤርፖርትን ለአ ቪ አልያንስ የጀርመን ኤርፖርት ማኔጅመንት ካንፓኒ በ45 በመቶ ድርሻ በ672 ሚሊዮን ዶላር በጨረታ ተሸጦል፡፡ በ2016እኤአ ጀርመን ካንፓኒ ሆነው ፍራፖርት ስሌንቴል 14 የግሪክ የአይሮፕላኖች ማኮብኮቢያና ማረፍያዎች፣ በ1.3 ቢሊዮን ዶላር ገዝተዋል፡፡ ስምምነቱ የዓለም ዓቀፍ አበዳሪዎች ፍላጎት የመንግሥታዊ ኃብቶች ወደ ግሉ ዘርፍ ለማዘዋወር ብሎም የ86 ቢሊዩን ፓውንድ እዳ ለመክፈል የተደረሰ የአቴንስ ስምምነት ነበር፡፡ የፍራንክ ፈርት ኤርፖርት ኦፕሬተር ፍራፖርት በ1.23 ቢሊዮን ፓውንድ የ40 ዓመታት ሊዝ ኮንትራት ፈፅመዋል፡፡ 1 በ2017 እኤአ የግሪክ መንግሥት በተዘፈቀበት 354 ቢሊዮን ዶላር ዕዳ ምክንያት የባህር ወደቦቹን፣ ኤርፖርቶቹንና ሜጋ ፕሮጀክቶቹን በዕዳ ጫና ምክንያት ለውጪ ኢንቨሰተሮች በፕራይቬታይዝ ተሸጠዋል፡፡ የኢትዬጵያ የውጭ ብድር 40 ቢሊዩን ዩኤስ ዶለር ሲገመት ይህውም ከአመታዊ አጠቃላይ የአገር ውስጥ ምርት($69) ቢሊዬን ዩኤስ ዶለር (GDP) 56 እስከ 58 % እጅ ይይዛል፡፡ በሌላ በኩል መንግሥታዊና የግል ዘርፎች ትስስር የረጅም ጊዜ ስምምነትና ፍቃድ፣ ‹የመንግሥታዊ ልማት ድርጅቶችን› ፕራይቬታይዝ በማድረግ በሚገኝ ገንዘብ መሠረተ ልማት ግንባታ ማካሄድ እንደሚቻል አይ ኤፍ ኤም አሳስቦል፡፡ እንዲሁ የኢትዮጵያ አየር መንገድና ቴሌኮም ከባህር ማዶ ብድር እንዳይበደሩ ቢያሳስቡም ያለበቸውን እዳ ግን ባለመግለፅ ወያኔን ተባበረዋል፡፡ አይ ኤም ኤፍ፣ የኢትዮጵያ የዕዳ መሸከም ጫናና ወለድ የመክፈል አቅም አስጊ ደረጃ ላይ ደርሶል ብሎል!!! የኢትዮጵያ ሃገራችን የህዝብ ሃብትም ዕጣ ፈንታችን ለቻይና መንግሥት በእዳ ጫና ምክንያት መሸጡ አይቀሬ መሆኑ ልብ ያለው ልብ ይበል፡፡ ቻይና ቻይና የሸተተ ልማት፣ ለቅኝ ተገዥነት!!! የኢትዮጵያ የውጪ ብድር ክምችት፣ ከብሄራዊ አማካይ ጠቅላላ አመታዊ ምርት ድርሻ በ2011 እኤአ 19.9 በመቶ የነበረ ሲሆን በ2014 እኤአ 27 በመቶ ነበር፡፡ የመንግሥታዊ ልማት ዘርፎች ብድር ከብሄራዊ አማካይ ጠቅላላ አመታዊ ምርት ድርሻ በ2011እኤአ 20.9 በመቶ የነበረ ሲሆን በ2014 እኤአ 42.0 በመቶ ሆኖል፡፡ በ2016/17 እኤአ የህወሓት መንግስትና ብሄራዊ ባንክ ባለሞሎች የሃገሪቱን ልትወጣ በማትችለው የውጪ ብድር ክምችት ከተው ኢኮኖሚውን አዘቅት እንደሚከቱት አጥኝዎች ተንብየዋል፡፡ ለዚህም ግልፅ ማሽረጃ የ2009 ዓ/ም ዓመት እቅድና አፈጻ ጸ ም፣ በተለይ የውጪ ንግድ ገቢ ማሽቆልቆል፣ የውጪ ብድር መክፈል አቅም መሽመመድና የውጪ ምንዛሪ እጥረት በቀጣይነት ተከስቶል፡፡ በ2008ዓ/ም የውጭ ዕዳ ክፍያ አንድ ቢሊዩን ዶላር ለመክፈል ተገዶል፡፡ የወለድ ክፍያው በዓመት ከ350 ሚሊዩን ዶላር ከፍ ብሎል፡፡ በ2009ዓ/ም የውጭ ዕዳና የወለድ ክፍያ 1.5 ቢሊዩን ዶላር ለመክፈል ተገዶል፡፡ የኢትዬጵያ የውጭ ብድር 40 እስከ 50 ቢሊዩን ዩኤስ ዶለር ሲገመት ይህውም 279

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ከአመታዊ አጠቃላይ የአገር ውስጥ ምርት($69) ቢሊዬን ዩኤስ ዶለር (GDP) 58 % እጅ ይይዛል፡፡ ወያኔ ሃገሪቱን በእዳ ወጥመድ ውስጥ ከቶ ገንዘቡን ዘርፎል፣ አሽሽቶል፡፡ ‹‹መንግሥት በዚህ አመት ለውጭ የብድር እዳ 16 ቢሊዮን ብር እንደሚከፍል ታወቀ›› መንግሥት በ2010 ኣ/ም በውጭ ብድር ከሚፈለግበት ዕዳ ውስጥ 16 ቢሊዮን ብር እንደሚከፍልና እስካሁንም 11 ቢሊዮን ብር መክፈሉ ታወቀ፡፡… በአጭር ጊዜ ውስጥ የሚከፍሉና ከፍተኛ ወለድ የሚጠየቅባቸውን ብድሮች መጠየቅ አቁማለች፡፡… ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር የህዝብ ግን ኙ ነትና የኢንፎርሜሽን ዳይሬክተር አቶ ሐጂ ኢብሳ እንዳሉት፣ በአሁኑ ወቅት ሁሉም የመንግሥት ተቆማት በተለይም እንደ ኢትዮጵያ አየር መንገድና ኢትዮ ቴሎኮም የመሳሰሉት የልማት ድርጅቶች የአጭር ጊዜ ብድሮችን ከመበደር እንዲቆጠቡ ማስጠንቀቂያ ተስጥቶቸዋል፡፡በዚህም የአገሪቱ የብድር ዕዳ ጫና ቀስ ባስ እያደገ በመምጣቱ ሳቢያ፣ እንዲሁም አበዳሪዎችን እምነትም ላለማጣት ጭምር መንግሥት በአጭር ጊዜ የሚከፈሉ ብድሮችን በማቆረጥ በብድር ዕዳ ክፍያ ላይ ማተኮሩን አስረድተዋል፡፡ መንግሥት ከአንድ ዓመት በላይ ብድር ሲያገኝ የቆየው ከዓለም ባንክ ብቻ እንደነበረ ያስታወሱት አቶ ሐጂ፣ይህን የረዥም ጊዜ ብድርን መሠረት ያደረገ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡ ከዓለም ባንክ ሲቀርብ የቆዮት ብድሮችም እስከ 40 ዓመታት በሚዘልቅ ጊዜ ውስጥ የሚከፈሉና ዝቅተኛ ወለድ የሚታሰብባቸው፣የዕፎይታ ጊዜን ጨምሮ መጠነኛ ችሮታ ወይም ዕርዳታ የሚታከልባቸው ናቸው፡፡ አይኤም ኤፍ በቅርቡ ይፋ ያደረገውና ከመንግሥት ጋር በየጊዜው በቆሚነት ምክክር የሚደረግበት ‹‹ አርቲክል ፎር ›› እየተባለ በሚጠራው ሪፖርት መሠረት፣ የአገሪቱ የብድር ዕዳ መጠን በጠቅላላው ወደ 27 ቢሊዮን ዶላር ተጠግቶል፡፡ የአገሪቱን የብድር ጫና ከመካከለኛ ደረጃ ወደ ከፍተኛ ደረጃ አድርሶል ብሎ አይ ኤም ኤፍ የሚሞገትበት የብድር ዓይነትም ይ ኬ ው የአጭር ጊዜ ብድር ቢሆንም፣ መንግሥት ግን የአይ ኤም ኤፍን ግምገማ አይቀበለውም፡፡›› 2 የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለሌሎች አየር መንገዶች የአክሲዮን ድርሻ ሊሸጥ እንደሚችል ገለ ጸ ፤‹‹የግል ድርጅቶች ድርሻ መግዛት ቢፈልጉ በአየር መንገዱ ግሩፕ ኩባንያዎች እንደሚስተናገዱ ተጠቁ ሟ ል፤ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የአክሲዮን ድርሻ በከፊል በመሸጥ ወደ ግል የተወሰኑ ድርሻዎችን ለትልልቅ የአፍሪካ አየር መንገዶች ማስተላለፉ እንደማይቀር ይፋ አደረገ፡፡ በእንግሊዝ ሳምንታዊ በረራውን ወደ 11 ያሳደገበትን የማንቸስተር ከተማ መዳረሻ ይፋ አድር ጓ ል፡፡ የአየር መንገዱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ተወልደ ገብረ ማርያም ሪፖርተር ላቀረበላቸው ጥያቄ በሰጡት ምላሽ፣ አየር መንገዱ በአሁኑ ወቅት በአፍሪካ በሚገ ኙ በርካታ አየር መንገዶች ውስጥ በከፊልና ሙሉ በሙሉ ድርሻ እየገዛ በመሳተፍ ላይ ይገኛል፡፡ ይህ በመሆኑም እንደ ትልልቅ የሚባሉት ደቡብ አፍሪካ ያሉ አየር መንገዶች በኢትዮጵያ አየር መንገድ ውስጥ የባለቤትነት ድርሻ ለመግዛት ጥያቄ ካቀረቡ ሊስተናገዱ እንደሚችሉ ገል ጸ ዋል፡፡ ከወራት በፊት በተላለፈው በኢሕአዴግ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ውሳኔ መሠረት በከፊል ይዞታቸው ወደ ግል ይዛወራሉ ከተባሉት ውስጥ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አንዱ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ውሳኔውን ተከትሎም አየር መንገዱ በምን አግባብ የአክሲዮን ድርሻዎችን ለውጭ ኩባንያዎች እንደሚሸጥ ዝግጅት እየተደረገ እንደሚገኝ ያስረዱት አቶ ተወልደ፣ ዝርዝር ጉዳዮቹ በ ሒ ደት እንደሚገ ኙ አስታውቀዋል፡፡ ይሁንና የአክሲዮን ሽያ ጩ በሁለት መንገድ እንዲከናወን መታቀዱንም ጠቁመዋል፡፡ አንደኛው ትልልቅ የሚባሉት አየር መንገዶች ጥያቄ በሚያቀርቡበት ወቅት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ባለድርሻ የሚሆኑበት መንገድ ሲሆን፣ ሁለተኛው ደግሞ ሌሎች የግል ባለሀብቶችና ኩባንያዎች ፍላጎት ካላቸው በሌሎች የአየር መንገዱ ኩባንያዎች ውስጥ ባለድርሻ የሚሆኑበት አካሄድ መታሰቡን አብራርተዋል፡፡ አየር መንገዱ በቅርቡ ከዲኤችኤል ጋር ስምምት ባደረገበት በሎጂስቲክስ ዘርፍ፣ በሆቴልና በምግብ ዝግጅት፣ በአ ቪ ዬሽን አካዴሚው፣ በካርጎ፣ የግራውንድ አገልግሎት፣ በኤሮስ ፔ ስ ማኑፋክቸሪንግና በሌሎችም ዘርፎች የሚንቀሳቀሱ ኩባንያዎቹ ውስጥ እንዲሳተፉ ሊያደርግ የሚችልበት አግባብ እንደሚኖር ተብራር ቷ ል፡፡ ይህ ቢባልም የኩባንያውን የሀብት ግመታና መሰል ሥራዎች ማከናወን ገና እንዳልተጀመረ ከአቶ ተወልደ ገለጻ ለመረዳት ተች ሏ ል፡፡ የአየር መንገዱ ድርሻ ለአገር ውስጥም ሆነ ለውጭ ባለሀብቶች በከፊል ይሸጣል የሚለው ውሳኔ ከጅምሩ በመንግሥት ላይ የሰላ ትችት ማስከተሉ ይታወሳል፡፡ ባለሙያዎች በአየር መንገዱ ላይ የተላለፈው ውሳኔ እንዲጤን ሲወተውቱ ሰንብተዋል፡፡ የኢኮኖሚ ባለሙያዎቹ አቶ ዘመዴነህ ንጋቱና ኢዮብ ተስፋዬ (ዶ/ር) አየር መንገዱ እንደ ሌሎች የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ታይቶ ይሸጥ መባሉን ከማይቀበሉትና መንግሥት ውሳኔውን መልሶ እንዲፈትሽ ከሚያሳስቡት መካከል የሚጠቀሱት ግንባር ቀደሞቹ ናቸው፡፡›› 3 ‹‹የኢትዮጵያ ኤሌትሪክ ኃይል የሀብቱን ግምት ለማወቅ ስምምነት ተፈራረመ ህዳር 20 ቀን 2011 ዓ/ም የኢትዮጵያ ኤሌትሪክ ኃይል፣ ያለውን ቆሚ ንብረትና የሃብት ምጣኔውን ለማወቅ የሚያስችል ጥናት 280

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ለማካሄድ ዋና ስራ አሰኪያጅ ዶክተር አብርሃም በላይና የፌር ፋክስ አፍሪካ ፈንድ ኩባንያ ሊቀመንበር አቶ ዘመዴነህ ንጋቱ ተፈራርመዋል፡፡ የኢትዮጵያ ኤሌትሪክ ኃይል፣ የሀብት ቆጠራና ግምቱወደፊት ከአገር ውስጥና ከውጭ የፋይናንስ ምንጮች ራሱን ችሎ ለመበደር በሚፈልግበት ጊዜ የተሞላ መረጃ እድዲኖረው ያደርጋል፡፡ በኢትጵያ የሚገ ኙ የመንግሥት ልማት ድርጅቶች ለምሳሌ የኢትዮጵያ ኤሌትሪክ ኃይል ያሎቸውን ንብረቶችና የሃብት መጠኑን አያውቁትም፣፣›› 4 ለኢትዮጵያ ፕራይቬታይዜሽን ምክር ቤቱ፤ {1} አቶ እየሱስወርቅ ዛፉ {2} አቶ ዘላለም መለሰ {3} ዶክተር አለማየሁ ስዩም {4} ወይዘሮ መአዛ ብሩ {5} አቶ በቀለ ገለታ {6} አቶ አበበ አዕምሮሥላሴ {7} አቶ ልደቱ አያሌው {8} ፕሮፊስር በየነ ፔ ጥሮስ {7} አቶ በቀለ ገርባ {8} ወይዘሮ ሳራ አበራ {9} ዶክተር አይናለም መገርሳ {10} ወይዘሮ ሳራ አበራ {11} ዶክተር አይናለም መገርሳ {12} ፕሮፊሰር ጣሰው ወልደሃና {13} ዶክተር ፀጋዬ በርሄ {14} ዶክተር ተገኝወርቅ ጌቱ {15} አቶ ካሲ ከበደ {16} አቶ ግርማ ሰይፉ {17} አቶ ሌንጮ ባቲ {18} ዶክተር አብርሃም ተከስተ {19} ዶክተር ይናገር ደሴ {20} አቶ ተወልደ አጥናፉ {21} አንባሳደር ግርማ ብሩ ጠቅላይ ሚኒስትር ባቆቆሙት የፕራይቤታይዜሽን ምክር ቤት ውስጥ ተፎካካሪ ፓርቲዎች ፖለቲከኞች፣ ታዋቂ ምሁራኖች፣ የሚዲያ ሰዎች ያካተተ መሆኑ ኦግስት 4 ቀን 2018እኤአ ተገልፆል፡፡ ጥያቄ አንድ፣ የሃብት ግምት ጥናት ሥራው የተሠጠው ግልፅ ጨረታ ወጥቶ ነው ወይ፣ ዶክተር አብርሃም በላይና የፌር ፋክስ አፍሪካ ፈንድ ኩባንያ ሊቀመንበር አቶ ዘመዴነህ ንጋቱ ጨረታ አሸንፈው ከተፈራርሙ፣ ጥሩ አስራር ነው፡፡ ግልፅ ጨረታ ወጥቶ ያልተሰጠ ከሆነ ግን እጅ እጅ የሚል የሙስና የጎደኝነት ሥራ ይኖራል ብለን ስለምናሰብ መልስ ይሰጥበት ? ጥያቄ ሁለት፣ የፕራይቬታይዜሽን ምክር ቤቱ ግዙፍ መንግስት ድርጅቶች በከፊል ወደግል የሚዘዋወሩበት ሂደት ግልፅና ተጠያቂነት እንዲኖረው የማድረግ ኃላፊነት አለበት፡፡ የኢትዮጵያ ኤሌትሪክ ኃይል፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ ወዘተ በከፊል ወደግል የሚዘዋወሩበት ግዙፍ የመንግሥት ድርጅቶች ውስጥ ግንባር ቀደምሞቹ መሆናቸው የፕራይቬታይዜሽን ምክር ቤቱ አማክራችሁ የተሠራ ሥራ ነው ወይ ? ጥያቄ ሥስት፣ የፕራይቬታይዜሽን ምክር ቤቱ ስለ የኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ ግሩፕ የአክሲዮን ድርሻ በከፊል በመሸጥ ወደ ግል የተወሰኑ ድርሻዎችን ለትልልቅ የአፍሪካ አየር መንገዶች ማስተላለፉ እንደማይቀር ይፋ አደረገ፡፡ ይላል እንዲሁም የኢትዮጵያ ኤሌትሪክ ኃይል ሥራ አስኪያጆች ሥራ የፕራይቬታይዜሽን ምክር ቤቱን ሥራ ውስጥ ጣልቃ የገቡ ሰለሆነ መንግሥትና ህዝብ የተጣለባችሁን ኃላፊነት መወጣት ቃል የገባችሁበት ሥራ በመሆኑ በዚህ ጉዳይና እስካሁን ስላከናወናችሁት ሥራ ጋዜጣዊ መግለጫ ለህዝብ እንድትሰጡ በትህትና እንጠይቃለን፡፡ ጥያቄ አራት፣ የሃገራችን ጋዜጠኞች መንግሥት የመሰራውን ሥራ በመከታተል ፍህታዊ ስራ መሰራቱንና አለመሠራቱን በግልፅ ጨረታ መሠጠቱንና አለመሰጠቱን የሙስና አሰራር አለበት የለበትም ከሁለት ሦ ስት አቅጣጫ አጣርቶ መዘገብ ይጠበቅባችሆል እንደወረደ ዜና ሀተታ ሜቴክን ገደል ከቶታል፡፡ የጋዜጠኛ ሙያ አስቀድሞ ሙስናና የሌብነትን አሰራር ማጥፋት መሆኑን መረዳት አስፈላጊ ነው እንላለን፡፡ ምንጭ፡- {1} Hellenic Republic Asset Developent Fund (HRADF) website. ? {2} ግንቦት 8 ቀን 2010 ዓ/ም አዲስ ዘመን ጋዜጣ {3} ሪፖርተር ጋዜጣ፣ 12 December 2018 {4} ሪፖርተር ጋዜጣ፣2 December 2018 (ዲሰምበር 14 ቀን 2018እኤአ/ ታህሳስ 5 ቀን 2011 ኣ/ም)

281

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

Market Potential Assessment and road map development for the establishment of capital market in Ethiopia Ruediger Ruecker,Senior Financial Markets Development Expert, Head of Trading and Consulting, Finance Trainer GmbH, CAPMEX Associates, Vienna (Austria), November 2011 Potential Issuer Base (Supply Side) The potential issuer base is supported by expected infrastructure projects (e.g. the Great Renaissance Dam) 35, long-term capital need by private corporations, PPESA is planning to collect a total of approximately ETB 2.5 bn. (approximately USD 147 M) throughout the next fi ve years, the share companies under formation targeted capital is about ETB 6 to 10 bn. (approximately USD 350 to 590 M), and that there still is – at least theoretically – the possibility of SOEs to be (partly) privatized over the next couple of years. The only issuer of debt instruments at this point of time is the GoE. There are no corporate bonds. Annual regular infrastructure needs for a country like Ethiopia (not including special projects like the Great Renaissance Dam) are expected to be between ETB 41 billion (USD 2.4 billion.) and Birr 53 billion (USD 3.1 billion.), creating a potential for a remarkable and sustainable government bond supply. 36. Equity products are not issued at all. The reason is that the GoE is privatizing companies only via tenders to selected investors and not to the general public. Large SOEs like the CBE, Ethiopian Air Lines, Ethiopian Electric Power Corporation, Ethiopian Insurance Corporation, and Ethiopian Telecommunications are not subject to privatization at all. These companies are crucial in establishing a local capital market as they have the critical size to create liquidity and are also well known by the general public. However, Ethiopian Airlines was the only Ethiopian company among the top 500 companies in Africa in 2010 37. This implies that a local secondary equity market could face a very small awareness and overall exposure among potential investors anyway. The Big Five Ethiopian Companies (all SOEs) • Commercial Bank of Ethiopia. • Ethiopian Air Lines (Rank 129th in Africa). • Ethiopian Electric Power Corporation. • Ethiopian Insurance Corporation. • Ethiopian Telecommunications.

282

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA According to PPESA, which is the autonomous agency charged with the responsibility of assisting SOEs to achieve commercial viability before selling or leasing them to private investors and other offi cials of the GoE there is no plan for a voucher or share privatization. In relation to the market potential assessment of a capital market in Ethiopia, this is a very disappointing development as there are over 70 SOEs with an estimated value of ETB 2.5 bn. (approximately USD 147 M) to be privatized throughout the next fi ve years – see Annex IV)

Table 5: Twenty Selected PPESA Enterprises with High Paid-up Capital Company Company Sector Paid-up Paid-up Capital(ETB) Capital(USD) Ethiopian Petroleum Enterprise Trade 300,000,000 17,595,308 Mugher Cement Enterprise Cement 266,727,000 15,643,812 Ethiopian S hipping Lines Transport 205,233,000 12,037,126 Comet Transport Enterprise Transport 204,823,000 12,013,079 Tabor Ceramics Factory Construction 171,876,000 10,080,704 Bedele Brewery Factory Brewery 163,254,000 9,575,015 Agr/Equ. and Technical Service Agriculture 149,786,000 8,785,103 Combolcha Textile Factory Textile 149,547,0 00 8,771,085 Akaki S/Parts & Handtools Metal 142,298,000 8,345,924 Ethiopian Mineral Development Mining 128,525,000 7,538,123 Ethiopian Pharm. Manufact. Pharmaceuticals 122,963,000 7,211,906 Blue Nile Construction Construction 120,590,000 7,072,727 Educational Materials & Production Printing 114,948,000 6,741,818

Awash Melkassa Al.Sulfate Chemical 94,519,000 5,543,636 Hamaressa Edible Oil Factory Food 81,490,000 4,779,472 MEWIT Trade 50,000,000 2,932,551 Coffee Plantation Development Food 48,102,000 2,821,232 Ghion Hotels Enterprise Hotels & Tourism 19,241,000 1,128,504 Procurement Service Service 11,016,000 646,100 Ethiopian Tourist Trading Hotels & Tourism 10,234,000 600,235 Source : PPESA

Unless the GoE is prepared to at least partly sell shares of some large and popular SOEs to investors and as long as the GoE is not willing to change its existing privatization procedures, there will not be a qualified potential of sustainable liquidity for a local secondary stock market. 35 According to the WB, infrastructure needs for less developed countries are at 7-9% of GDP, but public spending is only 2-4%; the resulting gap is 5% of the GDB, equaling ETB 29 bn (approximately USD 1.7 bn). This is not including the capital demand for the Great Renaissance Dam. 36 According to the WB, infrastructure needs for less developed countries are at 7-9% of GDP. 37 The Africa Report, http://www.theafricareport.com/rankings/top-500-companies.html

283

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

Companies to be Privatized within the Next Five Years Name of Enterprise Modality Planned Year of Privatization Privatization 2010/11 2011/12 2012/13 2013/14 2014/15 Abobo Agricultural Dev’t Tender Enterprise √ Adami Tulu Pesticide Joint 2009/10 Processing Sh.Co. Venture Addis Ababa Ras Hotel √ Tender Adola Gold Dev’t √ Tender Agricultural Tender Mechanization Service Enterprise √ Anbessa Shoe Sh.Co. Joint 2009/10 Venture Arba Gugu Agricultural Tender Dev’t √ Arba Minch Textile Tender Sh.Co. √ Arsi Agricultural Dev’t Tender Enterprise Artistic Printing Tender Enterprise √ Assela Malt Factory √ Tender Awash Construction Tender Sh.Co. √ Awash Melkassa Joint Aluminium Sulfate & Venture Sulphuric Acid Sh.Co. √ Awash Winery Sh.Co. √ Tender Awassa Agricultural Tender Dev’t Enterprise Awassa Textile Sh.Co. √ Tender Bahir Dar Textile contract Sh.co.Management √ Bale Agricultural Dev’t Tender Enterprise Batu Construction Sh.Co. Tender √ Bebeka Coffee Plantation Joint 2009/11 Venture Bedele Brewery Sh.Co. √ Tender Bekelcha Transport Tender Sh.Co. √ Bilito seraro Agricultural Tender Dev’t √ Blue Nile Construction Tender Sh.Co. √ Bole Printing Enterprise Tender √ Building Materials & Tender

284

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA Supplies Enterprise √ Caustic Soda Sh.Co. √ Joint Venture Coffee Plantation & Dev’t Enterprise Coffee Processing & Tender Warehouse Enterprise Tender √ Coffee Technology Dev’t Tender & Engineering Enterprise Tender √ Combolcha Textile contract Sh.Co.Management √ Comet Transport Sh.Co. Tender Commercial Printing Tender Enterprise √ Ethiopian Fruit & Tender Vegetable Marketing Sh.Co. √ Ethiopian Marble Tender Industry Tender √ Ethiopian Mineral Dev’t Joint Sh.Co. √ Venture Ethiopian Pharmaceutical Tender Manufacturing Sh.Co. √ Ethiopian Pulp & Paper Joint Factory Sh. Co. √ Venture/ Tender Ethiopian Tourist Tender Trading Enterprise √ Garadila Agricultural Tender Dev’t √ Goffer Agricultural Dev’t Tender √ Gojeb Agricultural Dev’t Tender √ Hamaressa Edible Oil Tender 2009/12 50 Sh.Co. Harar Brewery Sh.Co. √ Tender Herero Agricultural Tender Dev’t √ Horticulture Dev’t Tender Enterprise(Head office) Hunte Agricultural Dev’t Tender √ Kality Metal products Tender Factory √ Kereyu Loge √ Tender Kokeb Flour & Pasta Tender Factory √ Langano Resort Hotel √ Tender Limu Coffee Plantation Joint 2009/10 Venture Lole Agricultural Dev’t √ Tender 285

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA Merchandise Wholesale Tender & Import Trade Enterprise √ Meta Brewery Sh.Co. Joint 2009/10 Venture National Alcohol & Auction Liquor Factory √ Natural Gum Production Tender & Marketing Enterprise √ Ras Hotels Enterprise Tender Residential Houses Tender Construction Enterprise √ Robe Agricultural Dev’t Tender √ Rubber Plantation National Nucleus Project √ Shebelle Transport Tender Sh.Co. √ Sinana Agricultural Dev’t Tender √ Tabor Ceramics Sh.Co. √ Tender Temela Agricultural Tender Dev’t √ Tepi Coffee Plantation Joint 2009/12 Venture Tigray Flour & Edible Tender Oil Sh.Co. √ Upper Awash Agro- Tender Industry Enterprise √ Wabishebelle Hotels Restitution Enterprise √ Walia Inter-City Bus Tender Service Enterprise √ Wondo Genet Resort Tender Hotel √ Woyra Transport Sh.Co. Tender √ Adola Gold Dev’t √ Tender Agricultural Tender Mechanization Service Enterprise √ Anbessa Shoe Sh.Co. Joint 2009/10 Venture

50 - 30 2007 1983 81 31 !!! ( HORIZON Plantations PLC ) ( Upper Awash Agro- 286

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA Industry )860 ( Coffee Processing & Warehouse Enterprise ) 228.2 ( Gojeb Farm )35.1 1 123 Privatization and its challenges in Ethiopia By Ezana Kebede, August 19, 2014 The purpose of privatization is to limit the involvement of government in the productive sector of the economy so that it makes public sector reforms to relieve scarce resources and re-deploy them to higher priority poverty reduction programs. In the case of Ethiopia the government has undertaken privatization programs at the risk of consolidating the state owned enterprises in the hand of few oligarchs.

Early in 1994, Ethiopian Privatization Agency (EPA) was established by proclamation No. 87/1994 to ensure an orderly implementation of the privatization program. As recently as December 2013, the EPA re-organized and became the Privatization & Public Enterprise Supervision Agency (PPESA). Currently, PPESA, which is chaired by Deputy Prime Minister Aster Mammo, intends to sell 11 more public companies to the highest bidders.

PPESA has so far implemented asset sales for retail outlets and restaurants and mining enterprise, as well as implemented employment management buy-outs, joint venture, management contract, competitive sale and restrictive tender. The agency has earned up to USD 1 billion to date.

The African Development Bank (AFDB) reports that during the first phase of privatization in Ethiopia the EPA privatized 176 small enterprises using in house expertise and government resources. For the implementation of the second phase of privatization for more complex government enterprises, the Government of Ethiopian (GoE) had asked assistance from the African Development Fund, German Development Agency (GTZ) and the World Bank. GoE has been awarded a grant of 3 million USD from it drawing right (Units of account) equivalent of 4 million USD.

However, the AFDB according to its “Project Completion Report”, state that the main advisory in Ethiopia’s privatization program, GTZ, has pulled out due to budgetary constraints. But most importantly, the same report does not mention how the stated owned enterprises were valued to be sold to the highest bidder.

287

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA According to a WikiLeaks US Embassy Cable on 01/11/2008 to the US Treasury, “While the vast majority of enterprises in terms of numbers-- 233 of 254 -- have been either sold to employees in a Management/Employee Buyout (MEBO) arrangement or purchased by individual Ethiopians, these are mostly small shops and hotels. In dollar terms, nearly 60 percent of enterprises have been awarded to Al Amoudi-related companies.” https://www.wikileaks.org/plusd/cables/08ADDISABABA82_a.html

During the years1999-2001 Washington institutions have been pushing for the privatization of the banking sector in Ethiopia and opening of the financial sector to foreign banks, particularly interested in the sale or break up Commercial Bank of Ethiopia (CBE). Considering CBE is ranked the 46th largest bank in African based on asset size, the pressure for the break-up of the government bank at the time did not make sense. Having a large efficient indigenous large bank for Ethiopia is important, especially if the GoE decides to open the banking sector to foreign competition. But this does not mean the government owned banks in Ethiopia should abuse public money by lending freely to the Ethiopian-Oligarchy.

One issue amongst others that the International Monetary Fund (IMF) had with Ethiopian authorities were they were not allowing a market determined interest rates. The second reason was making an early payments of Ethiopia airlines debt using the National Bank of Ethiopia reserve, without consulting with the IMF, the IMF felt Ethiopian authorities were not serious about reform. In which the IMF temporarily suspended the Enhanced Structural Adjustment Facility to Ethiopia on the ground that the country had failed to meet some of the agreed upon conditions (BBC News).

Eventually, IMF reinstated Ethiopia back into the program and withdrew the demand for the breakup of the CBE into three parts to allow competition. Thus rather than breaking up the government owned banks and opening the financial sector to foreign investors, GoE allowed the opening of local private banks i.e., Awash, Bank of Abyssinia, Dashen Bank to mention the few. For IMF’s change of heart Professor Jospeh Stiglitz, the former member of the Council of Economic Advisers under President Clinton, and at the time the World Bank chief economist, takes full credit for the IMF’s change of heart in his book “Globalization and Its Discontent”.

Some of the other structural adjustment programs pursued included the establishment of guidelines to sell a minority stake in Ethio-Telcom with the help of the World Bank by April 1999; bringing ten state farms and two large enterprises (brewery and cement) factory to point of sale by December 1998; Initiate privatization of the Construction Business Bank by September 1998, again with the help of the World Bank; and to bring at least 80 other enterprises to point of sale by June 2001. 288

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA The EPA determined the transfer of these companies to the highest bidder or to compatible companies that could bring in technology and knowledge transfer as it saw fit. However, attempting to privatize the state owned companies without proper valuation of the assets, such as future cash flows, proper disclosure of financial statement to the public is a misguided policy.

Offering these enterprises in a stock market will give a much broader engagement in the privatization process by the public. The establishment of a stock market will not only address initial public offering, but enhance transparency, accountability, proper valuation of government owed enterprises and tax collection process. The government should therefore focus on much broader implications instead of minimal gain in sale of the government enterprise. As long as there are proper regulatory requirements in place, such as capital structure, firm specific credit risk exposure, capital adequacy and transparency there is no harm in privatizing large government owned banks such as CBE. In fact, the privatization of government owned banks in Ethiopia would lower “crony capitalism”.

Although it is not as visible as it was in early 2000, the pressure by special interest groups to open Ethiopia’s banking and telecom sector to foreign investors continues.

Even though, opening the banking sector to foreign investors is outside the scope of the privatization issue. Surprisingly major foreign financial media outlets are also fixated on commenting that the banking and telephone sectors in Ethiopia are not open to foreign investors. The same interest groups, have failed in reporting on the privatization of land from the state to the people of Ethiopia, that would capitalize agriculture, “Ethiopia’s salvation lies on the formation of a middle class and the privatization of land and tenure security.” http://www.ethiomedia.com/17file/6026.html, states an Ethiopian economic professor at Ferris State University, in the United States.

Indigenous Addis Ababa based transaction advisory group have also gone as far as entertaining the sale of the Big-5 (also the cash cow for government coffer), namely Ethiopian Airlines, CBE, Ethio-Telecom, Ethio-Insurance and Shipping Lines, to raise $USD 7.7 billion to meet the government’s Growth and Transformation Plan (GTP). This was reported in Bloomberg, Reuters and Access Capital 2011/12 Macro Economic Hand book. One of the arguments made by Access Capital is to privatize these enterprises to curve the massive debt/ratio and external borrowing.

The Big 5, in the eye of the public are considered national treasures. Especially privatizing fully to meet the Growth Transformation Plan (GTP) to finance untested mega projects is an unwise measure. It would be like “killing the Goose 289

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA that laid the golden eggs.” The government should privatize these large companies, if only it identifies operational inefficiencies, to have a better management, technology transfer and transparency. Even then, it could privatize a portion of these public firms only to add value, and not to be sold to single investor, but to the general public.

A good example is the controversial privatization of the Lega Dembi Gold mine in August 1998 that landed with a single investor and was sold for $172 million to MIDROC Gold Co. which is 98% owned by Al-Amoudi. The government of Ethiopia owns a minority stake of 2 percent. Since MIDROC acquired the Sidamo province mine in 1998, to date the price of 1 troy ounce of gold has increased by 36.4 % . US government geological survey estimates the remaining life of the gold mines to be at 13 years. According to World Bulletin, last fiscal year Ethiopia earned over $456 million from gold export. http://www.worldbulletin.net/todays-news/142600/ethiopia-earns-456-million- from-gold-exports

Privatization, if carefully implemented would improve the performance of state- owned enterprise. An impact and popular technique to privatize state owned enterprise is an initial public offering (IPO) or a distribution of ownership voucher.

In conclusion, privatization is a slow process, but Ethiopia should avoid the failure of the Russian privatization experience where large state owned companies end up in the hand of few oligarchs. In Russia through the distribution of ownership voucher, managers and employee gain control of two-third of the privatized firms.

The GoE can limit the number of shares sold to single investors, whereas management, insiders and single investors are not allowed to own more than 5 percent of the initial offering. That way the proportional stake of the privatized asset are widely distributed to local investors or the Ethiopian-Diaspora to come up with pooled growth-capital or a collective strategy to purchase the government owned enterprises.

Note : 2014 Special Drawing Right of ADB 1 Unit of Account = 1.34 USD -- The author is graduate student at John Hopkins niversity. Email: [email protected]

The government continued to implement its privatization program for some government- owned entities, which were largely nationalized by the Derg military regime in the 1970s. The current government's position is that property seized

290

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA "lawfully" by the Derg (i.e., by court order or government proclamation published in the official gazette) remains the property of the state. Nearly all tenders issued by the Ethiopian government's Privatization and Public Enterprises Supervising Agency (PPESA) are open to foreign participation. In some instances, the government prefers to engage in joint ventures with private companies rather than sell an entire entity. The government has sold over 300 public enterprises since 1995. Most of these enterprises were small enterprises in the trade and service sectors. The agency privatized 3 Enterprises in 2013 and currently around 30 public enterprises remain under PPESA control. With the exception of the restricted areas of investments, the regulations governing the investment registration policy is consistently referenced for foreign investors. While, investors have complained about different interpretations (particularly relating to accounting for in-kind investments) within the Ethiopian Investment Agency’s staff , foreign investors generally do not face undue screening of FDI , unfavorable tax treatment, denial of licenses, discriminatory import or export policies, or inequitable tariff and non-tariff barriers.

291

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ተጨማሪ

የ መግለጫ

Appendix

292

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

ተጨማሪ መግለጫ Appendix

( ) Table 1: Privatized enterprises (from 1996-2000)by sub-sectors Economic Number of Buyers Selling Total Sector Condition amount Private Govt. Parastatal Full business Birr Hotels Ghion Hotels 4 - 4 4 4 12,143,280 Ras Hotels 1 - 1 1 1 8,929,993 Wabi Shebele Hotels 1 - 1 - 2 1,810,155 Ethiopia Hotels 3 - 2 1 4 3,169,181 Filwoha Administration 1 - - - 4 210,231 Total 10 - 8 6 12 26,262,840 ETHOF 10 2 5 7 10 40,763,065 Super Markets Tana Super Market 1 - - 1 - 68,010,020 Food Staff Super Market 8 - 9 6 11 12,442,054 Total 9 - 9 7 11 80,452,074 Leather & Shoes 3 3 10 4 12 5,237,655 Building Material 3 - 6 3 6 15,262,285 Central Food Processing - 1 - 1 - 8,752,238 Stationary 6 - 6 6 6 20,775,363 Automotive shops 2 2 2 4 2 14,026,180 Kuraz Publishing - - 1 1 - 13,031,048 Beverage 3 - - 3 - 186,007,978 Food Processing 9 - 1 9 1 74,902,980 Wood/Furniture 4 1 - 5 - 56,627,008 Meat Factory 6 - - 6 - 18,659,536 State Farms 11 3 2 15 1 569,035,440 Leather Tannery - - 3 3 - 179,486,850 Metal - - 1 1 - 3,100,000 Textile 2 - 2 3 1 171,108,167 Building/Cement 2 - - 2 - 21,728,705 Chemical 2 - 2 4 - 82,717,290 Agro-Industry 1 - - 1 - 6,790,,600 Tobacco - 1 - - 1 285,955,707 Printing 1 - - - - 1,164,000 Mineral 1 - - - 1 1,290,796,624 Pharmacy 2 1 1 - 4 4,257,231 GRAND TOTAL 87 14 59 92 68 3,232,773,209 Source: Privatization Agency 293

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

( ) TA B LE 2: NU MB ER OF ENTERPRISES SOL D TO FOREIGN IN V ESTORS NATIONALIT Y NU MB ER percent A M OUNT percent Status of Amount OF B U Y ER OF IN US $ FULL B USINESS/ ESTA B LISH- LEASE M ENTS SAU D I 9 56.25 293 , 528 , 000 81.886 8 1 TUR K ISH 3 18.75 19 , 230 , 000 5.36 2 1 CHINESE 2 12.5 NA - 2 FRENCH 1 6.25 10 , 000 , 000 2.789 1 - Y E M ENI 1 6.25 35 , 700 , 000 9.959 - 1 TOTAL 16 100 358 , 458 , 000 11 5 Source: Privatization Agency

( ) TABLE 3: NUMBER OF PRIVATIZED ENTERPRISES BY SECTOR AND BY TYPE OF OWNERSHIP SECTORS NUMBER OF PRIVATZED ENTERPRISE BY TYPE OF BUYERS LOCAL FOREIGNERS TOTAL MINING 0 2 2 MANUFACTURING’S & 28 19 47 SMALL FACTORIES HOTELS AND TOURISM 19 1 20 ESTABLISHMENTS RETAIL TRADE SHOPS 131 0 131 AND WAREHOUSES STATE FARMS 15 10 25 GRAND TOTAL 193 32 225

( ) Tab lle 4 Number o ff pr iiva ttiized En tterpr iises dur iing 1994 //95- 2001/2002 Number o ff pr iiva ttiized En tterpr iises * ** ** ** ** ** 1994/95 12 15 20 4 18 1 1995/96 122 16 15 40 18 5 1996/97 27 28 8 5 1 0 1997/98 15 7 2 16 19 11 1998/99 13 2 3 10 24 19 1999/2000 22 Na Na Na Na Na 2000/2001 10 Na Na Na Na Na 2001/2002 2 Na Na Na Na Na Source *: Ethiopian Privatization Agency 2002. Source **: World Bank, Development Economic Prospects Group 2001.

294

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

( )

The following table 2.1 presented the number of privatized public enterprises since 1995 in details. Table 2.1: Number of privatized SOEs in Ethiopia Year of Number of Percentage Sales Revenue Revenue Share Privatization SOEs Privatized Share in Million Birr of each year Sales 1995 5 1.35 4.60 0.02 1996 126 34.05 472.84 2.38 1997 28 7.57 1,430.30 7.22 1998 17 4.59 576.86 2.95 1999 14 3.78 239.1 1.21 2000 20 5.42 374.12 1.89 2001 7 1.89 15.9 0.08 2002 3 0.81 14.09 0.07 2003 3 0.81 4.84 0.01 2004 4 1.08 14.01 0.07 2005 12 3.24 67.73 0.34 2006 13 3.54 316.44 1.60 2007 13 4.53 166.27 3.56 2008 13 3.54 316.44 1.60 2009 19 5.14 267.96 1.35 2010 22 5.95 956.6 4.82 2011 22 5.95 3451.5 17.4 2012 16 4.32 5168.72 26.06 2013 5 1.35 1691.70 8.53 2014 15 4.05 4524.83 22.81 Sum 370 100 19831.56 100 Source: PPESA, 1995-2014

295

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

( ) TABLE 5: PRIVATIZATION AND PUBLIC ENTERPRISES SUPERVISING AGENCY HOTEL ENTERPRISES

N Description Buyer Contract price Contract date Capital Type o (in birr) expendi of ture sale after privatiz ation in „000 ‟ Birr 1 Rendezvous W/t Eneyesh 2800000 06/25/97 ***Sa Cafeteria Asress le of asset 2 Axum Hotel Etiopian Express 890167 07/01/95 884.27 Busin and Travel ess Agency sale 3 Fogera Hotel Geaitco. 950105 07/03/00 Sale of asset 4 Wanzaye Amara 500000 09/11/95 Busin Hotel Development ess Association sale 5 Terara Hotel Addis Fana 617480.92 12/02/95 Busin ess /MEB O 6 Bahir Dar Ato Woldu 1100000 07/04/95 Busin Gion Hotel W/Aregay ess sale 7 Taitu Hotel The Yellow Pages 5273000 05/19/99 Sale of asset 8 Gishen W/o Yihdega 12527.15 07/19/99 Sale Hotel(Ghion) G/Selassie of @ asset 9 Ras Hotel Midroc Ethiopia 8700000 09/04/96 Busin Debrezeit ess 296

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA sale 1 Ras Grill Addis Fana 229993.2 07/19/99 Busin 0 ess sale 1 Lalibela Ibex Hotel 905155.5 09/26/95 Busin 1 Restaurant ess sale 1 Gidabo Hotel Wondo Genet Plc 505000 10/18/95 Busin 2 ess sale 1 Gibe Ethiopia Addis Fana 475999.55 12/01/95 Busin 3 Hotel ess sale 1 Walga W/o Belaynesh 426135.39 05/19/99 Sale 4 Ethiopia and others of Hotel@ asset 1 Wollega Addis Fana 517047.23 12/01/95 Busin 5 Ethiopia Hotel ess /MEB O 1 Dahilak W/t Reta Tsehay 650000 07/06/95 Busin 6 Paradise ess sale 1 Tourist Hotel W/t Alemtsehay 1100000 09/29/95 Busin 7 Tegegnework ess sale 1 Blue Nile Ras Betezata Health 6501100 07/05/2002 5518.00 Busin 8 Hotel services PLC ess sale 1 Woliso W/o Zmtawork 1600000 03/26/2003 Busin 9 Ethiopia Hotel Negash ess sale 2 Ambo Ato Takele 2,623,200 4/8/2003 2919.67 Busin 0 Ethiopia Hotel Taddese ess Sale 2 Wabeshebelle United Africa 6,950,000 3/4/2005 Joint 1 Hotel Awassa Group ventur No.1 e 2 Gambella South West plc 3,750,000 21/7/2005 161.18 Busin 2 Ethiopia Hotel ess sale 2 Quara Ghion C.Gf Business 3,322,000 6/8/2005 Sale 3 Hotel, Gondar Group of asset 2 Hotel D ‟ Ato Seyfu 6,500,000 ***Sa 4 Afrique @ G/Yohannes le of asset 2 Dire Dawa Ato Eyob 5,001,919 24/6/2008 Sale 5 Ras Hotel Mehirete of No.2 asset 2 Dire Dawa Ato Belayneh 11,041,916.40 9/5/2008 Sale 6 Ras Hotel Tesfaye of No.1 asset 2 Harar Ras W/o genet Abera 11,245,120.75 15/11/02 Sale 7 Hotel of 297

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA asset 2 Goha Hotel Betas Industry 20,000,116 25/6/2009 Sale 8 PLC of asset 2 Tana Ghion Blue Nile Resort 42,000,000 3/5/2009 Sale 9 Hotel Hotel plc of asset 3 Bale Goba Gudub 7,500,000 8/7/2009 Sale 0 Wabe Shebelle Engineering plc of Hotel asset 3 Lalibela Roha Ajika Trading and 22,001,000 25/9/96 Sale 1 Ghion Hotel travel plc of asset 3 Yeha Ghion BT Advert plc 21000027 8/8/2009 Sale 2 Hotel of asset 3 Roha Ghion Ayat S.C 31640799 2/11/2010 Sale 3 Hotel of asset 3 National Hotel Athletics 17406880.24 29/08/02 Sale 4 Federation of asset Sum 247,806,689.33

298

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

( )

Table 7: List of Privatized Stat Owned Enterprises from 1994/95 up to March 2003

4 List of Privatized Stat Owned Enterprises from 1994/95 up to March 2003

CONTRACT TYPE PRICE TRANSFER OF NO DESCRIPTION BUYER (IN BIRR) DATE METHODS SALE

Rendezvous W/t Enyesh Com. 1 Cafeteria Asres 2,800,000.00 6/25/1997 tender Full 2 Axum Hotel Ethiopian 890,167.00 7/1/1995 Com. Business Express and tender Travel Agency Com. 3 Fogera Hotel Geait Co. 950,105.00 7/3/2000 Full tender 4 Wanzaye Hotel Amara 500,000.00 9/11/1995 Com. Business Development tender Association

5 Terrara Hotel Addis Fana 617,480.92 12/2/1995 MEBO Business

Bahir-dar Ghion Ato Weldu Com. 6 1,100,000.00 7/4/1995 Business Hotel W/Argay tender The Yellow Com. 7 Taitu Hotel 5,273,000.00 5/19/1999 Full Pages tender Gishen W/ro Yihdega 8 Hotel/ghion/ ® G/selassie 12,527.15 1 7/19/1999 Restitution Full 9 Ras Grill Addis Fana 229,993.20 12/2/1995 MEBO Business Ras Hotel Debre Midroc Com. 10 8,700,000.00 9/4/1996 Full zeit Ethiopia tender Lalibela Com. 11 Ibex Hotel 905,155.50 9/26/1995 Business restaurant tender Wondo Genet Com. 12 Gidabo hotel 505,000.00 10/18/1995 Business PLC tender 299

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA Gibe Ethiopia 13 Addis Fana 475,999.55 12/1/1995 MEBO Business hotel Walga Ethiopia W/ro Belainesh 14 hotel ® & Others 426,135.39 5/19/1999 Restitution Full Wollega 15 Addis Fana 517,047.23 12/1/1995 MEBO Business Ethiopia hotel W/rt Reta Com. 16 Dahlak paradise 650,000.00 7/6/1995 Business Tsehay tender W/rt Alemtshay Com. 17 Tourist hotel Tegegnwork 1,100,000.00 9/29/1995 tender Business Dinsho Com. 18 Boku spa 210,231.00 8/7/1995 Business Oromyia tender Com. 19 Blue Nile Hotel Betezata 6,501,100.00 3/8/2002 Full tender Jimma Ethiopia 20 Hotel ® K. Teka Egeno 611,432.40 3/30/2001 Restitution SMALL RETAIL SHOPS AND BUSINESS

CONTRACT TYPE PRICE TRANSFER OF NO DESCRIPTION BUYER (IN BIRR) DATE METHODS SALE ETHOF-Dire Ato Girma Com. 21 Dawa branch Welde & W/ro 650,000.00 4/4/1997 Business tender Kelemua ETHOF-Awassa Com. 22 Dire Industry 603,098.69 10/21/1996 Business branch tender Ato Meseret Com. 23 Gullele store 2,156,000.00 4/4/1997 Full Sergualem tender Ato Mesfin 24 Bole market ® Areaya 3,146,061.00 12/2/1998 Restitution Full ETHOF-Jimma Omedad Private Com. 25 255,101.00 11/7/1997 Full branch Ltd. tender 26 Meskerem Ato Abrham 1,050,000.00 12/19/1995 Com. Full Adebabay Demissie tender (Finfine) shop Packing store & 27 Addis Fana 6,752,914.04 12/2/1995 MEBO Business shop Kality store Com. 28 Freigtors Cargo 4,322,904.04 4/4/1997 Full (ethof) tender Technic service 29 (spare part) Addis Fana 3,921,947.33 1/17/1997 MEBO Business Tekle haimanot Ato Markos Com. 30 1,026,065.10 12/19/1995 Full shop G/Mariam tender Ato Sahed Com. 31 Tewodros store 3,551,551.00 12/19/1995 Full Ibrahim tender ETHOF- Omedad Private Com. 32 Nazereth branch Ltd. 901,000.00 1/24/1996 tender Business ETHOF-Bahir 33 Dar branch Addis Fana 648,137.10 12/2/1995 MEBO Business Technical Building Ethiopian Com. 34 service (Build & 8,777,579.61 8/16/1995 & Fixed Tourist Trade tender fixed ass.) Asset 35 Adwa market Addis Fana 1,771,908.90 12/2/1995 MEBO Business 300

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA 36 Stadium st0re Addis Fana 765,246.51 12/2/1995 MEBO Business Ato sahed Com. 37 Andinet shop 1,051,551.00 12/19/1995 Business Ibrahim tender 38 Tana market & National Com. store ( 7 shops ) Trading Pvt. 68,010,020.00 10/16/1995 tender Full W/ro Lina Com. 39 Shop no. 8 56,000.00 4/25/1996 Full Semir tender Ato Muktar Com. 40 Harar 208,499.00 4/4/1997 Full Mohammed tender 41 Meskerem Addis Fana 725,087.51 12/2/1995 MEBO Business Ware house no. 42 Addis Fana 671,223.73 12/2/1995 MEBO Business 83 Ato Ahmed Com. 43 Goba 58,000.00 4/4/1997 Business Mehamed tender Warehouse no. Ato Sead Com. 44 551,999.00 12/19/1995 Full 84 Ibrahim tender Solast Travel Com. 45 Tewodros 4,101,001.00 4/2/1997 Full Agency tender 46 Akaki Addis Fana 219,709.18 12/2/1995 MEBO Business Warehouse no. Ato Sead Com. 47 651,000.00 8/20/1996 Full 88 Ibrahim tender 48 Awassa Addis Fana 260,347.30 12/2/1995 MEBO Business Com. 49 Shashemene Addis Fana 210,250.43 12/2/1995 Business tender 50 Gondar Addis Fana 295,284.51 12/2/1995 MEBO Business 51 Jimma Addis Fana 262,640.85 12/2/1995 MEBO Business 52 Dire dawa Addis Fana 411,951.02 12/2/1995 MEBO Business 53 Anbessa Addis Fana 540,756.19 12/2/1995 MEBO Business 54 Bahir dar Addis Fana 316,358.53 12/2/1995 MEBO Business Misrak Charalam bos 55 supermarket ® M-TZimas 586,497.56 12/1/1998 Restitution Full W/ro Hadya Com. 56 Tatek 700,000.00 7/5/1995 Business Gonji tender 57 Baro Addis Fana 541,485.76 12/2/1995 MEBO Business 58 Nekemt Addis Fana 194,986.16 12/2/1995 MEBO Business 59 Dessie Addis Fana 104,377.34 12/2/1995 MEBO Business 60 Nazret Addis Fana 308,665.55 12/2/1995 MEBO Business 61 Edget Addis Fana 465,932.17 12/2/1995 MEBO Business 62 Warehouse no. 2 Addis Fana 500,001.00 8/20/1996 MEBO Business Com. 63 Jimma Dire Industry 155,107.26 8/20/1996 Business tender Com. 64 Dedessa Dire Industry 80,420.55 10/21/1996 Business tender Ato Ahmed Com. 65 Sinima Ras w.h 1,007,165.95 7/5/1995 Full Ibrahim tender Ato Zemere Com. 66 Meshoulekia 255,477.00 12/19/1995 Full Jemaneh tender

301

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA 67 Adama Addis Fana 204,723.11 12/2/1995 MEBO Full 68 Anewar Addis Fana 351,230.57 12/2/1995 MEBO Business 69 Mexico Addis Fana 190,833.25 12/2/1995 MEBO Business 70 Akaki Addis Fana 183,928.61 12/2/1995 MEBO Business Ato Kelifa Com. 71 81,101.00 11/7/1997 Business Abajorga tender Com. 72 Bahir dar Ato Munir Ali 87,400.00 8/20/1996 Business tender 73 Sheger Addis Fana 795,644.39 12/2/1995 MEBO Business Com. 74 Dessie Dire Industry 343,361.69 10/21/1996 Business tender 75 Nifas silk Addis Fana 194,562.78 12/2/1995 MEBO Business 76 Maychew Addis Fana 303,414.47 12/2/1995 MEBO Business 77 Gola Addis Fana 503,282.35 12/2/1995 MEBO Full Ato Merhatsion Com. 78 H.wholesale 2,501,000.00 4/2/1997 Full Nega tender 79 Warehouse no. 2 Addis Fana 2,773,122.99 12/2/1995 MEBO Business W/ro Hadiya 80 Shop no. 5 1,087,700.00 12/19/1995 MEBO Full Gonji 81 Shop no.4 Addis Fana 915,186.21 12/2/1995 MEBO Business 82 Warehouse no. 1 Addis Fana 3,653,790.37 12/2/1995 MEBO Business 83 Shop no.3 Addis Fana 613,876.23 12/2/1995 MEBO Business Dire dawa Com. 84 medebr & w.h ITMAS PLC 1,148,342.75 1/24/1996 tender Business 85 Shop no. 2 Addis Fana 518,086.67 12/2/1995 MEBO Business Ato Shead Com. 86 Shop no. 1 2,051,108.00 12/19/1995 Full Ibrahim tender Central food Com. 87 ETTC 8,752,237.64 1/17/1997 Full process tender W/ro Mitslal Com. 88 Shop no. 4 G/egzigabher 783,341.95 12/19/1995 tender Full 89 Warehouse no. 1 Addis Fana 1,060,000.58 12/2/1995 MEBO Business Ato Yitbarek Com. 90 Shop no. 1 1,136,404.00 7/5/1995 Full Zegeye tender 91 Shop no. 2 Addis Fana 814,882.41 12/2/1995 MEBO Business 92 Shop no. 3 Addis Fana 383,340.85 12/2/1995 MEBO Business Ato Fekadu Com. 93 Fetan warehouse Ambaye 3,000,000.00 4/25/1996 tender Full Ato Yitbarek Com. 94 Shop no. 3 Zegeye 902,890.08 12/19/1995 tender Full Com. 95 Shop no. 10 Yegeta Trading 816,544.50 12/19/1995 tender Full 96 Afar Addis Fana 738,462.66 12/2/1995 MEBO Business 97 Baro Addis Fana 499,468.70 12/2/1995 MEBO Business 98 Addis ketema Addis Fana 1,229,263.45 12/2/1995 MEBO Business 99 Warehouse no. 2 Ato Kelifa 658,494.86 7/5/1995 Com. Full 302

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA Abajorga tender

100 Shop no. 6 Addis Fana 9,211,096.99 12/2/1995 MEBO Business Com. 101 Warehouse no. 3 Addis Tyre S.c 625,206.85 1/17/1997 tender Business Ato Mohammed Com. 102 Shop no. 5 Haji Duri 1,156,502.10 12/19/1995 tender Full W/ro Seblewengel Com. 103 Shop no. 4 Almay. 2,513,219.00 4/25/1996 tender Full Com. 104 Shop no. 1 Geotra Co. 3,502,000.00 8/20/1996 tender Full Com. 105 Shop no. 3 Addis Tyre 18,155.00 9/6/1996 tender Business 106 Mega Kuraz publishing Publishing Com. (35 Shops ) Enterprise 13,031,048.06 9/29/1995 tender Full 107 Axum pharmacy Ato Solomon 1,005,000.00 5/9/1999 com. tender Business Star Pharmaceuticals Central & Medic. Supp Com. 108 pharmacy S.C. 1,693,406.00 5/12/1999 tender Business Star Pharm. Com. 109 Hilson pharmacy Supplies S.C 1,255,135.00 5/12/1999 tender Business Public no. 1 Ato Sisay Com. 110 pharm Endale 303,690.19 5/9/1999 tender Business Com. 111 Afincho ber shop Ato Mekonnen 242,000.00 7/2/1998 tender Full

FACTORIES CONTRACT TYPE PRICE TRANSFER OF NO DESCRIPTION BUYER (IN BIRR) DATE METHODS SALE Coca-Cola Factory (2 East African Com. 112 Factories) Bottling 64030000 5/15/95 tender Full Pepsi-Cola Factory (3 Moha Soft Com. 113 Factories) Drinks 105356891.1 5/15/95 tender Full St. George B.I.H. Com. 114 74248086.81 11/5/98 Full Brewery International tender Adwa flour BihariI Babulal Com. 115 milling Modi 20,629,102.43 7/17/95 tender Full Dil edible oil Ato Kebede 116 factory ® Wesene 2,637,564.70 2/18/99 Restitution Full Edget edible oil Ato Zewde 117 ® Liyew 1,611,899.97 12/22/99 Restitution Full Abeba Gidey Com. 118 Awassa flour s.c Pvt. 18,509,250.00 7/3/00 tender Full Anbessa flour East African Com. 119 milling Trading 12,335,082.69 10/5/95 tender Full Dire dawa edible YaniI Jordani & 120 oil ® Get. 1,849,012.44 7/28/00 Restitution Full 303

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA Tigray edible oil Mesfin Com. 121 factory Engineering 334,004.00 10/16/96 tender Busin. Teramaj edible Ato Ermias Com. 122 oil factory Amelga 6,945,265.00 9/25/95 tender Full Horayer Debre zeith flour Behenson & Com. 123 millng Sons 8,000,000.00 7/17/95 tender Full Akaki edible oil Birale AgriI. Com. 124 factory Dev’t 2,051,800.00 2/8/96 tender Full Ato Selehadin Tikur Abay Ibrahim & Com. 125 9,359,500.00 5/20/98 Full (Blue Bile) Mahammed tender Furniture Haji Finfine households & Ato Endale Com. 126 Furn. Yirga 7,110,000.00 2/7/96 tender Full Avalo playwood Balanberas 127 ® Mekon. 177,507.69 9/10/99 Restitution Full Wanza wood work ( 3 Com. 128 Factories) Star Technical 31,980,000.00 4/25/96 tender Full Warka Households Ato Fekadu Com. 129 &Furn. Ambaye 8,000,000.00 8/3/95 tender Full Diredawa meat Com. 130 factory MIDROC 47,035,330.94 1/8/98 tender Full Combolcha meat Com. 131 factory MIDROC 15,456,009.85 1/8/98 tender Full Melgue wondo meat and Com. 132 MIDROC 65,250,738.58 1/8/98 Full Vegetables tender factory ETHIOPIAN Com. 133 MEAT MIDROC 36,705,044.45 1/8/98 tender Full Concentrate factory Gondar meat Com. 134 factory MIDROC 17,211,410.09 1/8/98 tender Full Akaki Megeb Ato Fasil Com. 135 Maderaga Tsegaye 3,200,000.00 tender Nazereth Flour Ato Muzeyen Com. 136 factory Te. 6,427,681.29 tender Com. 137 Awash tannery ELICO 127,781,850.00 1/8/98 tender Full Universal leather Com. 138 products ELICO 16,205,000.00 6/20/97 tender Full Dire dawa textile Full Mr. Atila Com. 139 factory" 111,248,000.00 12/14/99 Hiring Yildrim tender Sale Mohammed Addis cemental Yemen and Com. 140 products Sons 15,527,000.30 3/20/96 tender Full Pile foundation Wat Com. 141 6,201,703.00 7/2/98 Full and water Well International tender 304

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA drilling construction ADDIS GAS Com. 142 AND PLASTIC Star Technical 22,441,000.00 4/25/96 tender Full Ato Fitsum Com. 143 Gullele soap zeab Asgedom 22,370,000.00 12/23/96 tender Full Ato Murad Addis car battery Hussen & 144 ® Others 2,906,289.69 10/19/99 Restitution Full Equatorial Com. 145 Dil paint Business Group 35,000,000.00 3/28/96 tender Full Ato Mohammed Com. 146 Gondar ginnery Omer 6,790,599.99 11/5/98 tender Full Sheba NATIONAL Investment Com. 0.51 147 TOBACCO Holding 285,955,707.30 12/23/98 tender (share) Enterprise (head office) Harar printing Ato Fitsum Com. 148 enterprise zeab Asgedom 1,164,000.00 10/18/95 tender Full Ethiopian Com. 149 pickling ELICO 35,500,000.00 6/20/97 tender Full Hebret metal Com. 150 work Zaff Enterprise 3,100,000.00 12/6/96 tender Full Kality spinning Shoa Cotton Com. 151 and socks Ginning PLC. 20,646,323.27 3/20/00 Full tender Knitting factory Akaki blanket Com. 152 factory KK PLC. 10,173,844.43 3/18/00 tender Full Adei abeba yarn Mr. Atila Com. Lease for 153 29,040,000.00 10/2/99 factory Yildrim tender 5 Years

MINING CONTRACT TYPE PRICE TRANSFER OF NO DESCRIPTION BUYER (IN BIRR) DATE METHODS SALE 98percent Legadembi gold National Com. 154 1,290,796,624.00 6/19/97 for 20 mine Mining Pvt. tender Years Kenticha National Com. 155 Tantalum Mining Pvt. 215,800,000.00 7/7/00 tender STATE FARMS CONTRACT TYPE PRICE TRANSFER OF NO DESCRIPTION BUYER (IN BIRR) DATE METHODS SALE Ato Com. 156 Mullo dairy farm Abdulanaser 4,013,003.00 2/10/2000 tender Full Selale no. 2 and Guder Agro Com. 157 3 dairy Farm Industry 1,200,000.00 10/6/2000 tender Full Modjo dairy Ato Ayele Com. 158 farm W/senbet 2,620,656.00 8/18/2000 tender Full Gojam gondar Ethio-Coffee & Com. 159 agri. Ent, Tea 103,750,000.00 7/7/2000 tender Full 305

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA Ayehu, lower & Plantation & upper Market Birr farms ( 4 Farms ) PLC. Wush wush, gumaro, tea Prod. & Com. 222,695,938.00 7/7/2000 Full Marketing Ethio-Coffee & tender Enterprise ( 3 Tea Plantation 160 Farms ) & Mark.PLC. Kuriftu dairy Fuang Building Com. 161 farm Contr. 1,800,000.00 3/15/2000 tender Full Ato Amanuel Com. 162 Bishoftu farm Assefa 250,900.00 7/2/1998 tender Busin. Debre zeit dairy Ato Haile Leul Com. 163 farm T/mariam 750,000.00 3/4/2000 tender Full Menagesha dairy Flora Com. 164 farm Agricultural 515,645.30 9/3/1999 tender Full Com. 165 Cheffa farm MIDROC 8,027,302.23 1/8/1998 tender Full Livestock Com. 166 market MIDROC 74,778,978.10 1/8/1998 tender Full Cumbi dairy W/ro Martha 167 farm ® Kebede 8,056.09 3/27/1999 Restitution Full Jimma dairy Vision Agr. & Com. 168 farm Agro Indu. Plc. 800,000.00 9/13/1999 tender Full Gondar dairy W/ro Gedarif Com. 169 farm Wubneh 730,000.00 9/13/1999 tender Full Poultry dev't ent. Com. Including The MIDROC 144,177,665.10 1/8/1998 Full tender 170 new project Holeta dairy Ministry of Com. 171 farm Agr. 2,917,296.55 10/25/1999 tender Full Com. 172 Olme dairy farm Lebazen plc. 1,200,000.00 4/12/2001 tender lene general Com. 173 Repe dairy farm business plc. 5,280,000.00 3/5/2001 tender Mekakelegna Laram café eth Com. 174 awash lakewoch plc 2,832,242.61 tender Development Agri.research Com. 175 Store devit 2,212,549.40 tender (R) Privatized enterprises through Restitution and revenue collected for additional investment made by the state after expropriation, in accordance to Proclamation No. 110/1995 Source: Ethiopian Privatization agency, 2003

306

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

( ) የመሬት ቅርምት በሪል ስቴት ድቨሎፕርስ የአዲስ አበባ ከተማ መሬት በሪል ስቴት ልማት ስም የተላለፈላቸው ግለሰቦችና ድርጅቶች ዝርዝር (በ2002 የተደረገ ጥናት ) ስም ውል ቀን የቦታው ስፋት የካርታ ቁጥር ክ/ከተማ ቀበሌ በካ.ሜ አያት PLC 10/5/1997 1,754 660014/97 ቂርቆስ 17/18 አያት PLC 10/5/1997 1,656 66005/97 ቂርቆስ 17/18 አያት PLC 10/5/1997 66005/97 ቂርቆስ 17/18 አያት PLC 26/07/97 2,424 660017/97 ቂርቆስ 17/18 አያት PLC 26/07/97 1,330 660016/97 ቂርቆስ 17/18 አያት PLC 26/07/97 1,360 660015/97 ቂርቆስ 17/18 አያት ኃ/የተ /የግ /ማ -8/11/89 293,329 ድ- 0400 ቦሌ አያት ኃ/የተ /የግ /ማ 8/11/1989 50,000 ድ- 254 ቦሌ 16/18 አያት ኃ/የተ /የግ /ማ 10/12/1989 984,443 ድ- 198 ቦሌ 14/15 ድምር 1,336,296 ሰንሻይን ኮንስትራክሽን ኃ/የተ /የግ /ማ 30/4/96 124,368 ድ- 208/98 የካ 20/21 ሰንሻይን ኮንስትራክሽን ኃ/የተ /የግ /ማ 30/4/96 138,500 ድ- 2080/96 ቦሌ 15 ድምር 262,868 ካራ ቆሬ ኃ/የተ /የግ /ማ 14/3/97 255,046 ድ- 014/97 ኮልፌ 4 ድምር 255,046 ድ- ጊፍት ትሬዲንግ ሪ/ኃ/የተ /የግ /ማ 20/04/98 162,997 ድ- 040/97 የካ 20/21 ድምር 162,997 ድ- ሳትኮን ኮንስትራክሽን 3/3/1998 24,274 ድ- 291/1/98 ቦሌ 15 ሳትኮን ኮንስትራክሽን 3/3/1998 50,082 ድ- 241/2/98 ቦሌ 16 ሳትኮን ኮንስትራክሽን 3/3/1998 12,444 ድ- 291/98 ቦሌ 15 ሳትኮን ኮንስትራክሽን 7/1/1998 17,300 0261/98 ቦሌ 15 ድምር 104,100 ተ/ብርሃን አምባዬ ሪል እስቴት 18/2/98 50,000 ድ- 346/98 ቦሌ 18 ትራኮን ኮንስትራክሽን 7/1/1998 50,000 ድ- 37/98 ን/ስ/ላ 1 ድምር 100,000 ዮሴፍ ተገኝ 14/10/97 65,251 ድ- 089/97 የካ 19 ዮሴፍ ተገኝ 14/10/99 250/98 የካ 19 6,745ድ ድምር 71996 Getty / ኖርዝ ጌት /LTD/ 5-J ul 68,700 ድ- 019/99 ቦሌ 16 ቫርኔሮ 20/4/96 67,500 0088/97 ን / ስ / ላ 1 ሙሉነሽ ፍጥረት 6/1/1998 50,000 ድ- 241/98 ቦሌ 15 ሙሉነሽ ፍጥረት - 16,763 15/47989/67 ቦሌ 14/15 ድምር 66,763 ጌታቸው ወልዴ ሪል እስቴት 6/1/1998 47,999 ድ- 005/01 ቦሌ 14/15 ጌታቸው ወልዴ ግደይ 12/8/1998 9,680 ድ- 469/98 ን/ስ/ላ 3.4.5 ድምር 57,679 ሴንቸሪ 21 ኮንስትራክሽን 3/3/1998 28,387 ድ- 251/98 ቦሌ 15/14 ሴንቸሪ 21 ኮንስትራክሽን 3/3/1998 21,613 ድ- 251/1/98 ቦሌ 15/14 ድምር 50,000 ኤስ ኤን ቢ ቢዝነስ ኃ/የተ /የግ /ማ 27/11/97 39,500 ድ- 105/97 ቦሌ 16 ኤስ ኤን ቢ ቢዝነስ ኃ/የተ /የግ /ማ 27/11/97 10,500 ድ- 104/97 ቦሌ 16 ድምር 50,000 ጋድ ኮንስትራክሽን 6/1/1998 50,000 ድ- 244/98 ቦሌ 14/15 ጂ.ኤች ሲሚክስ 6/1/1998 50,000 ድ- 248/98 ቦሌ 16 ከአጆ ኢንተርናሽናል 6/1/1998 50,000 ድ- 419/98 ቦሌ 14/15 ኖብል ሪል እስቴት 6/10/1998 50,000 ድ- 147/98 ቦሌ 18 አደይ አበባ ሪል እስቴት 6/1/1998 50,000 ድ- 179/98 ቦሌ 16 ገ/ሚካኤል ማርቆስ 6/1/1998 50,000 ድ- 154/98 ቦሌ 14/15 307

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ፔ ትራም ኃ/የተ /የግ /ማ 6/1/1998 50,000 0155/98 ን/ስ/ላ 1 ዮቴክ ኮንስትራክሽን 6/1/1998 50,000 0207/98 ን/ስ/ላ 2 ቢኒያም ጥላሁን /ማርብስ / 7/1/1998 50,000 ድ- 204 ቦሌ 16 ካንትሪ ክለብ ደቤሎኘመንት 9/1/1998 50,000 ድ- 257/98 ቦሌ 18 ኃ/የተ/የግ/ማ ያንኮማንድ ኃ/የተ /የግ /ማ 9/1/1998 50,000 ድ- 259/98 ቦሌ 18/16 ስታር ቢዝነስ ግሩኘ ኃ/የተ /የግ /ማ 9/1/1998 50,000 ድ 256/98 -ቦሌ 16/18 ፈሪስት ሪል እስቴት 25/5/98 50,000 ድ- 469/98 ን/ስ/ላ 1 እንይ ደነሪል ቢዝነስ 26/1/98 50,000 ድ- 223/98 ቦሌ 17 አካካስ ሪል እስቴት 7/1/1998 50,000 160/98 ቦሌ አድሮም ጀኔራል ትሬዲንግ 9/1/1998 50,000 224/98 ቦሌ ሊና ኃ/የተ /የግ /ማ 3/3/1998 50,000 ድ- 373/97 የካ 20/21 ማጅኮን ጠ/ስ/ተ ቋ ራጭ 30/3/98 50,000 - ን/ስ/ላ 15 ደግነት ኃ/የተ /የግ /ማ 6/1/1998 50,000 ድ- 268/98 ኮልፌ 4 ፖስራክሲንክ ኢትዮጵያ ኃ/የተ /የግ /ማ 1/9/1998 50,000 5-J an የካ 20/21 ጋራድ ኃ/የተ /የግ /ማ 27/11/97 49,610 135/98 ቦሌ በርታ ኮንስትራክሽን 15/8/91 46,054 ሊዝ 3072/96 የካ 21 ጌት አስ ኢንተርናሽናል 10/12/1997 41,930 ድ- 225/98 ቦሌ 14/16 ኃይሌና አለም ሪል እስቴት 7/1/1998 40,000 ድ- 138/98 ቦሌ 18 አምባሳደር ኃ/የተ /የግ /ማ 7/3/1998 40,000 ድ- 347/98 የካ - ዶ/ር ቻርልስ 1/9/1998 40,000 007/01 ቦሌ - ብርሃን ጐ ህ /ኃ/የተ /የግ /ማ 26/11/97 39,218 ድ- 087/97 የካ 40/405 ኤን ኤም ቢ 21/02/98 35,000 ድ- 262/98 አ/ቃ 9 አምድይሁን ጠቅላላ ንግድ 6/1/1998 34,000 ድ- 336/98 ን/ስ/ላ 1 ጋን ችንግ ሪል እስቴት 4/4/1997 30,297 28900 ን/ስ/ላ 2 አሴ ትሬዲንግ 6/1/1998 30,000 ድ- 185/98 ቦሌ 17 ስርደንጂ ሃውሲንግ 6/1/1998 30,000 0352/98 ን/ስ/ላ 2 ፓን አፍሪካ ሪል እስቴት 24/12/97 30,000 ድድ - 175/98 ቦሌ 17 አሴ ትሬዲንግ 6/1/1998 30,000 ድ- 185/98 ቦሌ 17 አሴር ሪል እስቴት 5/8/1998 30,000 96/01/8891 የካ 20/21 ተፈሪ ይርጋ 6/1/1997 30,000 ድ- 245/98 ቦሌ 17 ሮማናት ሪል እስቴት 6/1/1998 30,000 ሊዝ 3802 - የካ 20/21 ብስራት ፀጋ ሪል እስቴት 3/3/1998 30,000 ድ- 188/98 ቦሌ 14/15 መሐመድ ሰብደን 3/3/1998 30,000 ድ- 330/98 ቦሌ 14/15 ኢ ኬ ር ትሬዲንግ ኃ/የተ /የግ /ማ 3/10/1997 32,700 ድ- 102/97 ን/ስ/ላ 1 ደ.ኤምሴ 8/11/1997 32,695 ድ- 100/97 ን/ስ/ላ 1 ኮሜቶ ትሬዲንግ 7/1/1998 30,000 ድ- 152/98 ቦሌ ይርጋ ሀይሌና ቤተሰብ ኃ/የተ /የግ /ማ 6/1/1998 30,000 ድ- 187/98 ቦሌ 17 ካስትል ሪል እስቴት 6/1/1998 30,000 ድ- 229/98 ቦሌ 14/15 ካንጋሮ ኘላስት ሪል እስቴት 6/1/1998 30,000 ድ- 165/98 ቦሌ 17 ኒው ሆኘ ሪል እስቴት 13/12/97 25,000 79614 ን/ስ/ላ 2 ሰሙ ተክሌ 7/3/1998 25,000 ድ- 354/98 የካ 20/21 ሆም ስዊት ሆም 29/11/97 25,000 111/97 ቦሌ 14/16 ሾላ አክስዮን ማህበር 23/5/96 24,587 ድ- 3173/98 ቦሌ 14 ናሰው ሪል እስቴት 6/1/1998 24,000 099 -31 ን/ስ/ላ 2 ፊባ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ /የግ /ማ 28/12/01 24,000 ጨ 2035/96 የካ 28/01 ሆስኢ ትሬዲንግ 6/1/1998 23,000 145/98 ቦሌ ሚካኤል ቤቶች አካባቢ ማ. 3/10/1997 23,000 ድ- 107/97 ቦሌ 16 ካስማ ኢንጂነሪግ 8/3/1998 22,878 ድ- 01/97/200 ን/ስ/ላ ማረፊያ ሪል እስቴት 9/1/1998 22,000 ድ- 247/98 ቦሌ 16 ክንድያ ሀ ጐ ስ ሪል አስቴት 7/1/1998 20,000 ድ- 170/98 ቦሌ ዜደ .ኤም 7/3/1998 20,000 ድ- 350/98 የካ - ሮማናት ሪል እስቴት ኃ/የተ /የግ /ማ 5/8/1998 20,000 418/98 ቦሌ 15 ሁሴን ሲራጅ ሪለ እስቴት 14/10/97 19,800 ድ- 086/97 ቦሌ 16 ቶኘ ላንድ ሪል እስቴት 8/11/1997 16,033 00/12/97 የካ 20/21 ቶኘ ላንድ ሪል እስቴት 8/12/1997 2,569 26/1295 የካ 20/21 ሲሳይ ደስታ 6/1/1998 18,000 ድ- 242/98 ቦሌ አል አድ አሳ ሪል አስቴት 6/1/1998 18,000 ድ- 151/98 ቦሌ 4 308

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ሀውስ ዊዝደም ሪ ኃ/የተ /የግ /ማ 7/3/1998 17,000 ድ- 342/98 ቦሌ 14/15 አቤንኮ ሪል እስቴት 9/1/1998 16,500 ድ- 128/00 ቦሌ ማይተባይ ኃ/የተ /የግ /ማ 7/3/1998 16,000 ድ- 345/98 ቦሌ 14/15 ዮሐንስ ኃ/የተ /የግ /ማ 7/3/1998 16,000 ድ- 344/98 ቦሌ 14/15 ፊሊክስ ኃ/የተ /የግ /ማ 3/3/1998 16,000 ድ- 283/98 ቦሌ 14/15 ጉላጉል ትሬዲንግ ኃ/የት /የግ /ማ 3/10/1997 15,000 ድ- 093/97 ቦሌ 16 ላዋራ ንግድና ኢንዱስትሪ 9/2/1998 3,637 ድ- 409/98 ቦሌ 03/05 - ላዋራ ንግድና ኢንዱስትሪ 7/10/1998 10,337 ድ- 417/98 ቦሌ 16 ወ/ሮ ይርጋለም አሰፋው 3/10/1997 13,346 ድ- 099/97 የካ 20/21 ስብሃቱና ልጆቹ 6/1/1998 13,260 ድ- 153/98 ቦሌ 16 አዜብ ሃይሉ 14/10/97 12500 092/97 ቦሌ ፍቃዱና ጓ ደኞቹ ሪለ እስቴት 6/1/1998 12,250 422/98 ቦሌ /የተ/የግ/ማ ራጉኤል የቤቶች ግንባታ አ/ማ 24/1/97 12,000 0009/98 ን/ስ/ላ 2 ሰንሴት ሆምስ ሪል እስቴት 17/12/97 11,700 ሊዝ - 25/13 የካ 20/21 ቶፊቅ ሻሽ 17/12/97 10440 79622 ን/ስ/ላ 2 አበው ኃ/የተ /የግ /ማ 11/8/1997 10,000 00/14461 የካ - ዋይድ ኢንጂነሪንግ 6/1/1987 10,000 79745 ን/ስ/ላ 2 ፍሬው ብርሃኔ ሪል እስቴት 6/1/1998 10,000 ድ- 374/98 ቦሌ 18 መሠረት በትዛዙ ሪል እስቴት 25/4/99 10,000 - የካ - መሃመድ አሊ ሪል እስቴት 6/1/1998 10,000 79746 ን/ስ/ላ 2 ሉሲ ሪል እስቴት ኃ/የተ /የግ /ማ 11/12/1998 10,000 ድ- 260/98 ቦሌ 16 ወ/ሮ አልጋነሽ ሃይሉ ሪል እስቴት 9/1/1999 10,000 12740 የካ 20/21 ኤልያስ አባሚልኪ 12/4/1998 6940 ድ- 100/98 ቦሌ - ኤልያስ መሃመድ እና ኢብራሂም 4/8/1997 6,541 ድ- 051/2000 ን/ስ/ላ 3.4.5 መሃመድ እስክንድር ካሳ 11/9/1997 6,000 ድ 071/97 ቦሌ - አምሳለ ጌታቸው 13/12/97 5,440 124/98/01 ቦሌ ጀኖሪል አስቴት 6/1/1998 5,200 ድ- 252/98 አ/ቃ 9 ማይክሮ ጠ/ሥራ ተ ቋ ራጭ 8/11/1998 5,100 ድ- 134/98 ቦሌ 15 ማደክ ካርጌት ኃ/የተ /የግ /ማ 9/10/1998 5,000 ድ- 168/98 ቦሌ - ሜይ ሪል እስቴት 15/9/95 5,000 ድ 3056/96 ቂርቆስ 17/18 አዱኛ እጅጉ 4/8/1997 3,906 ድ 066/97 የካ 1/16/ -19 ሳሙኤል አለማየሁ 14/8/97 3,900 ድ- 061/97 የካ 17 አቶ ሰለሞን ወርቁ 14/8/97 3,700 ድ 062/97 የካ 4 ማቲያስ ኃ/የተ /የግ /ማ 26/4/98 2,088 ድ- 375/98 የካ 20/21 ማቲያስ ኃ/የተ /የግ /ማ 26/4/98 1,663 ድ- 375/98 የካ 20/21 አንቶኒዩ ካርና ቪ ያክ 5/8/1998 3,440 97895 ን/ስ/ላ 2 ኢምፓየር ሪል እስቴት 26/7/97 3,073 660023/97 ቂርቆስ 17/18 ፋሪይም ኃየተ /የግ /ማ 24/06/97 2,840 660010/97 ቂርቆስ 17/18 አቶ አስራት መኮንን አለም 13/1/98 2,000 00/14465 የካ 20/21 ረዘነ ተፈራ 13/12/97 1,600 108/97 ቦሌ 14/15 መልካም ራዕይ ሪል እስቴት 26/8/96 1,466 ስለ ጨ- 364/98 ቦሌ 15 አበራ ቶላ - 1,319 ጨ- 1040/95 ቦሌ ሲቲ መክሊት ሪል እስቴት 15/2/00 ,072 344/02 ቦሌ

Source: የተስፋው ነፀብራቅ ሚያዝያ 2013 ጀርመን ከዮሃንስ ታደሰ አካ Yetesfaw Netsebirak/ ISBN: 978-3-8442-5890-5 http:// www. Ethiomedia.com/16file/yetesfaw _ netsebra q .pdf

309

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ( )

Privatized enterprises (from 1996-2000)by sub-sectors Economic Number of Buyers Selling Total Sector Condition amount Privat Govt Parastata Ful busines Birr e . l l s Hotels Ghion Hotels 4 - 4 4 4 12,143,28 0 Ras Hotels 1 - 1 1 1 8,929,993 Wabi Shebele 1 - 1 - 2 1,810,155 Hotels Ethiopia 3 - 2 1 4 3,169,181 Hotels Filwoha 1 - - - 4 210,231 Administratio n Total 10 - 8 6 12 26,262,84 0 Ghion Hotels Enterprise Hotels & Tourism 19,241,000 1,128,504USD ETHB

( )

Companies to be Privatized within the Next Five Years Name of Enterprise Modality Planned Year of Privatization Privatization 2010/11 2011/12 2012/13 2013/14 2014/15 Addis Ababa Ras Hotel √ Tender Kereyu Loge √ Tender Langano Resort Hotel √ Tender Ras Hotels Enterprise Tender Wabishebelle Hotels Enterprise √ Restitution Wondo Genet Resort Hotel √ Tender

310

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

( )

PRIVATIZATION AND PUBLIC ENTERPRISES SUPERVISING AGENCY HOTEL ENTERPRISES

N Descripti Buyer Contract Contract No. No. of Capital Type o price (in date emplo employ expendit of on birr) yee ees at ure after sale before the privatiza the contract tion in contra date „000 ‟ ct date Birr 1 Rendezv W/t 280000 06/25 23 Sale ous Eneye 0 /97 of Cafeteria sh asse Asress t 2 Axum Hotel Etiopian 890167 07/01/9 36 33 884.27 Busin Express 5 ess and sale Travel Agency 6 Bahir Dar Ato 1100000 07/04/9 49 Busin Gion Hotel Woldu 5 ess W/Arega sale y 7 Taitu Hotel The 5273000 05/19/9 Sale Yellow 9 of Pages asset 8 Gishen W/o 12527.15 07/19/9 Sale Hotel(Ghion Yihdega 9 of )@ G/Selassi asset e 1 Dahilak W/t Reta 650000 07/06/9 9 Busin 6 Paradise Tsehay 5 ess sale 1 Tourist W/t 1100000 09/29/9 70 Busin 7 Hotel Alemtseh 5 ess ay sale Tegegne work 1 Woliso W/o 1600000 03/26/2 29 24 Busin 9 Ethiopia Zmtawork 003 ess Hotel Negash sale 2 Ambo Ato 2,623,200 4/8/200 83 62 2919.67 Busin 0 Ethiopia Takele 3 ess Hotel Taddese Sale 2 Hotel D ‟ Ato Seyfu 6,500,000 ***Sa 4 Afrique @ G/Yohann le of es asset

311

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA 2 Dire Dawa Ato Eyob 5,001,919 24/6/20 Sale 5 Ras Hotel Mehirete 08 of No.2 asset 2 Dire Dawa Ato 11,041,91 9/5/200 107 Sale 6 Ras Hotel Belayneh 6.40 8 of No.1 Tesfaye asset 2 Harar Ras W/o 11,245,12 15/11/0 Sale 7 Hotel genet 0.75 2 of Abera asset 3 Yeha Ghion BT Advert 21000027 8/8/200 31 23 Sale 2 Hotel plc 9 of asset 3 Fogera Geaitco. 950105 07/03/0 Sale Hotel 0 of asset 4 Wanzaye Amara 500000 09/11/9 5 Busin Hotel Develop 5 ess ment sale Associati on 5 Terara Hotel Addis 617480.92 12/02/9 Busin Fana 5 ess /MEB O 9 Ras Hotel Midroc 8700000 09/04/9 55 Busin Debrezeit Ethiopia 6 ess sale 1 Ras Grill Addis 229993.2 07/19/9 36 Busin 0 Fana 9 ess sale 1 Lalibela Ibex 905155.5 09/26/9 Busin 1 Restaurant Hotel 5 ess sale 1 Gidabo Wondo 505000 10/18/9 15 Busin 2 Hotel Genet 5 ess Plc sale 1 Gibe Addis 475999.55 12/01/9 44 Busin 3 Ethiopia Fana 5 ess Hotel sale 1 Walga W/o 426135.39 05/19/9 Sale 4 Ethiopia Belaynes 9 of Hotel@ h and asset others 1 Wollega Addis 517047.23 12/01/9 Busin 5 Ethiopia Fana 5 ess Hotel /MEB O

1 Blue Nile Betezata 6501100 07/05/2 272 68 5518.00 Busin 8 Ras Health 002 ess Hotel services sale PLC 312

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA 2 Wabeshebel United 6,950,000 3/4/200 73 Joint 1 le Hotel Africa 5 ventu Awassa Group re No.1 2 Gambella South 3,750,000 21/7/20 25 24 161.18 Busin 2 Ethiopia West plc 05 ess Hotel sale 2 Quara C.Gf 3,322,000 6/8/200 10 6 Sale 3 Ghion Hotel, Business 5 of Gondar Group asset 2 Goha Hotel Betas 20,000,11 25/6/20 68 Sale 8 Industry 6 09 of PLC asset 2 Tana Ghion Blue Nile 42,000,00 3/5/200 69 Sale 9 Hotel Resort 0 9 of Hotel plc asset 3 Bale Goba Gudub 7,500,000 8/7/200 Sale 0 Wabe Engineeri 9 of Shebelle ng plc asset Hotel 3 Lalibela Ajika 22,001,00 25/9/96 Sale 1 Roha Trading 0 of Ghion and asset Hotel travel plc 3 Roha Ayat S.C 31640799 2/11/20 Sale 3 Ghion 10 of Hotel asset 3 National Athletics 17406880. 29/08/0 Sale 4 Hotel Federatio 24 2 of n asset Sum 247,806,6 89.33 *** Full Sale of Business and Buildings @ These are properties returned to former owners in accordance with Proclamation No. 110/1995. Source: Privatization and Public enterprises supervising agency and own competition.

313

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

(ሠንጠረዥ አስራ ሁለት) / (2014/15) (2014/15) 1 125.0 26.8 2 44.6 64.3 3 639.0 3.4 4 270.7 37.0 5 104.5 7.8 6 134.5 60.3 7 907.0 8.6 8 9 729.3 13.1 10 18.5 8.5 11 12 53.0 28.0 13 200.0 62.3 14 337.1 64.9 15 16 281.0 100.0 17 352.4 45.8 18 128.0 62.3 14 , 425 , 000 , 000

(ሠንጠረዥ አስራ ሦ ስት) 314

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA 2002 / 1 678 ,545 ,855 83 ,890 ,450 762 ,436 ,305 3 589 ,015 ,862 42 ,891 ,273 631 ,907 ,135 5 396 ,162 ,029 49 ,063 ,750 445 ,225 ,780 7 386 ,428 ,085 4,365 ,117 390 ,793 ,202 13 115 ,701 ,605 5,330 ,527 121 ,032 ,132 18 61 ,792 ,652 558 ,673 62 ,351 ,325 25 40 ,268 ,489 609 ,061 40 ,877 ,551 26 40 ,000 ,000 361 ,643 40 ,361 ,644 33 26 ,188 ,000 236 ,768 26 ,424 ,768 41 21 ,184 ,354 735 ,468 21 ,919 ,822 48 20 ,500 ,000 185 ,342 20 ,685 ,342 50 18 ,013 ,652 2,072 ,310 20 ,085 ,962 2,393 ,800 ,583 190 ,300 ,382 2,584 ,100 ,968 6,816 ,863 ,944 825 ,547 ,129 7,642 ,411 ,073 2 - / 190

(ሠንጠረዥ አስራ አራት) ( ) 20/05/97 722921000.00 10/08/97 325712000.00 06/11/94 178262000.00 1226895000.00 4 - 244

315

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

‹‹ ! ኢት-ኢኮኖሚ /ET- ECONOMY PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ፀ/ት ጽዮን ዘማርያም IONOLDMAN 2010 /

316

ፕራይቬታይዜሽን በኢትዮጵያ ! PRIVATIZATION IN ETHIOPIA

‹‹ ! ኢት-ኢኮኖሚ /ET- ECONOMY PRIVATIZATION IN ETHIOPIA ፀ/ት ጽዮን ዘማርያም IONOLDMAN 2010 /

317